Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2022
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    27282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for June 8th, 2022

Ethiopia Blocked Famine Declaration in Tigray, UN Chief Suggests

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 8, 2022

💭 የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ በትግራይ የረሃብ አዋጅ እንዳይታወጅ ከለከለ፤ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሃላፊ!

Mark Lowcock, former UN humanitarian chief, claimed the system to declare famine is broken and was manipulated by Ethiopia in 2021

The international system for declaring a famine is broken, the former humanitarian chief of the United Nations has warned, implying that the alert system is being manipulated by governments trying to hide their abuses.

Mark Lowcock, who was the UN undersecretary-general for humanitarian affairs until last year, said that Ethiopia had managed to block a declaration of famine in the Tigray region in 2021.

Ethiopian government forces and allied Eritrean soldiers have been accused of systematically blocking food and medical aid to the region in an attempt to starve the Tigrayan rebels into submission.

Despite the estimates of hundreds of thousands facing starvation, Mr Lowcock says the Ethiopian government managed to stop any formal declaration of a famine through heavy lobbying.

“At the end of my time in the UN, it was clear to me that there was famine in Tigray, and the only reason it wasn’t declared was because the Ethiopian authorities were quite effective in slowing down the whole declaration system,” he said at an online event on Tuesday.

“You have to fight your way through the [IPC’s] Famine Review Committee, and you can be blocked by the authorities of the country that you’re engaging with. And that’s what’s happened in Tigray,” he said, according to the outlet Devex. “The current system is not functional.”

The lack of a formal declaration forced humanitarians to use euphemistic phrases like “famine-like conditions”, which in turn dulled the international outcry to the humanitarian crisis.

At the end of his term at the UN, Mr Lowcock broke ranks and told the Telegraph that starvation was being “used as a weapon of war” in the conflict.

“People need to wake up,” he said in early June 2021. “There is now a risk of a loss of life running into the hundreds of thousands or worse.”

While there is currently a fragile and patchy ceasefire between the Tigrayan forces and the Ethiopian government, the humanitarian situation is still dire.

About half a million children are estimated to not have enough food in the region including more than 100,000 who are severely malnourished.

The UN estimates that carrying food and essential supplies need to arrive in the region every day to meet current needs but only a fraction of that is making it through.

The Ethiopian government has consistently denied claims that it is blocking aid. Instead, it blames Tigrayan forces for the humanitarian crisis.

Source

💭 The question now is why didn’t/ doesn’t the TPLF-lead Tigrayan government make a declaration of famine in the Tigray region? What is going on? What are they all hiding?

💭 ኢትዮጵያ በትግራይ የረሃብ አዋጅ እንዳይታወጅ ከለከለች የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሃላፊ!

የፊንላንዱ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ገና አምና እንደጠቆሙንና በተግባርም እንደሚታየን፤ የኢትዮጵያ ፋሽስት ኦሮሞ አገዛዝ አላማና ግብ ግልፅ ነው። ግን አሁን መነሳት ያለበት ዋናው ጥያቄ በህወሓት የሚመራው የትግራይ መንግስት በትግራይ ክልል የረሃብ አዋጅ ለምን አላወጀም/ አያውጅም? ምን አየተደረገ ነው? ሁሉም የሚደብቁት ምንድን ነው?

💭 How to Destroy a Country: Does Ethiopia Have a Future? | ሀገርን እንዴት እናፍርስ ፥ ኢትዮጵያ የወደፊት ተስፋ አላትን?

💭 Ethiopia’s Abiy Ahmed Named Worst Head of State in The World

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ብጹዕነታቸው ባክዎ ለግራኝ በቀጥታ፤ “ሕዝቤን ልቀቅ!” ለአማራ ክልል ደግሞ፡ “መንገዱን ክፈት” ይበሏቸው!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 8, 2022

✞✞✞[ኦሪት ዘጸአት ምዕራፍ ፱፥፲፫]✞✞✞

እግዚአብሔርም ሙሴን አለው። ማልደህ ተነሣ፥ በፈርኦንም ፊት ቆመህ በለው። የዕብራውያን አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እንዲያገለግሉኝ ሕዝቤን ልቀቅ።

🔥 እነዚኽ ፬ ኃይለ ቃላት ብቻ እኮ በቂ ነበሩ! የሙሴን አንድ መቶኛ እንኳን ማድረግ የሚችል አንድ አባት ይጥፋ?

  • ❖ እንደው የተዋሕዶ አባቶች ካላችሁ ኧረ ምነው? ኧረ ጉድ ነው! ምን ዓይነት ነገር ነው?
  • ❖ እንደው ይህ ሁሉ ግፍና ወንጀል እየተፈጸመ “በቃ!” ብላችሁ ካልተነሳችሁና ተንደላቅቆ የሚኑሩትን በጎቻችሁን፤ “ተነሱ!” ብላችሁ ካልጎተጎታችሁ ማን ሊጎተጉት ነው? ይህን እኮ ገና ትናንትና ነበር ማድረግ የነበረባችሁ።
  • ❖ ዛሬስ ምን እየጠበቃችሁ ነው? የሁለት ዓመቱ/ የአራት ዓመቱ ግድየለሽነት የተሞላበትና ተገቢ ያልሆነ ዝምታ አይበቃምን? ተዋሕዶ ክርስቲያኑ በጋችሁ እኮ ነው በአህዛብ ኦሮሞዎችና አማራዎች ሰይጣናዊ በሆነ ጭካኔ እያለቀ ያለው።
  • ❖ እንዴት ነው፤ ለግራኝ “በቃህ! ሕዝቤን ልቀቅ!” ማለት ያቃታችሁ?
  • ❖ ለምንድንስ ነው የኦሮሞን ሕዝብ የሚወክለው አረመኔ አገዛዝ በእግዚአብሔር ዘንድ እንደሚጠየቅ ኦሮሞ ለተባለው ሕገ-ወጥ ክልል ማሳሰቢያ የማትሰጡት?
  • ❖ ለምንድንስ ነው የኦሮሞ ቅኝ ግዛት እንዲሆን በተደረገውና አማራ በተባለው ሕገ-ወጥ ክልል የሚኖሩት ተዋሕዷውያን በትግራይ ለሚገኙት ተዋሕዷውያን ወንድሞቻቸውና እኅቶቻቸውን መንገዱን ከፍተው ምግብና መድኃኒት ይገባለት ዘንድ ተግተው እንዲሠሩ አስቸኳይ ጥሪ የማታደርጉት?
  • ❖ በእነ አክሱም ጽዮን፣ ደብረ ዳሞ፣ ደብረ አባይ፣ ማርያም ደንገላት፣ ውቅሮ ጨርቆስ የደረሰው ጥቃትና የዋልድባ ገዳም አባቶች ስቃይ ብቻ እኮ በእጅጉ ሊያነሳሳችሁ በተገባ ነበር።
  • ❖ ለኢ-አማንያኑ ሕወሓቶች እኮ ሕዝበ ክርስቲያኑ ቢወገድ፣ በተለይ አሁን ሕዝቤ ከገጠመው ከፍተኛ የመንፈሳዊ፣ የጤና እና ስነ ልቦናዊ ቀውስ የተነሳ? ወደፊት “ሽክም ይሆንብናል” ብለው ስለሚያስቡ ሕዝቤ ቢያልቅላቸው ግድም አይሰጣቸውም፤ እንዲያውም ኢ-አማንያኑን ብቻ ይዘው በቀላሉ ለመምራት ያስችላቸው ዘንድ ይህን አሰቃቂ ሁኔታ የሚፈልጉት ይመስላሉ። ኢሳያስ አፈወርቂም ያደረገው ይህን ነበር።
  • ❖ እናንተ ግን ይህን ያህል መታገሳችሁና ዝምታ ማብዛታችሁ ለጽዮናውያን ዕልቂት ከተጠያቂዎቹ አያደርጋችሁምን? በደንብ እንጅ!
  • ❖ እግዚአብሔር የሰጣችሁን ኃላፊነት ለምንድን ነው የማትወጡት? እያለቁ ያሉት በጎቻችሁ ሁኔታ በእጅጉ አሳስቧችሁና በተከታታይ ወጥታችሁ አረመኔውን የኦሮሞ አገዛዝ በድፈረትና በቀጥታ መገሰጽ እኮ ግዴታችሁ መሆን ነበረበት። እንደ መስቀል ወፍ በዓመት ሁለት ጊዜ ብቅ እያሉ ማልቀስ በቂ አይደልም። እናንተ አርአያ ካልሆናችሁ ማን ሊሆን ነው? ለክርስቶስ ተቃውሚው ጭፍሮች ለምን እድሉን ትሰጧቸዋላችሁ? በጎቻችሁንስ ለምን ተስፋ ታስቆርጣላችሁ?
  • ❖ ወይንስ ቤተ ክርስቲያንን የማፍረሱ ሤራ ከእናንተም በኩል አለ?
  • ❖ ወይ በጎቻችሁን ዛሬውኑ አድኑ፤ አልያ ደግሞ ከአህዛብ ጅሃድ የሚተርፍ ገዳም ካለ ወደ ገዳም ግቡና ለሰማዕትነት ተዘጋጁ!

✞✞✞[ኦሪት ዘጸአት ምዕራፍ ፲]✞✞✞

  • ፩፤፪ እግዚአብሔርም ሙሴን። እኔ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ታውቁ ዘንድ በግብፃውያን ያደረግሁትን ነገር ያደረግሁባቸውንም ተአምራቴን በልጅህ በልጅ ልጅህም ጆሮች ትነግር ዘንድ፥ ይህችንም ተአምራቴን በመካከላቸው አደረግ ዘንድ የእርሱን የባሪያዎቹንም ልብ አደንድኜአለሁና ወደ ፈርዖን ግባ አለው።
  • ፫ ሙሴም አሮንም ወደ ፈርዖን ገቡ፥ አሉትም። የዕብራውያን አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በፊቴ ለመዋረድ እስከ መቼ እንቢ ትላለህ? ያገለግሉኝ ዘንድ ሕዝቤን ልቀቅ።
  • ፬ ሕዝቤን ለመልቀቅ እንቢ ብትል ግን፥ እነሆ ነገ በአገርህ አንበጣዎችን አመጣለሁ፤
  • ፭ የምድሩንም ፊት ይሸፍኑታልና ምድሩን ለማየት አይቻልም፤ ከበረዶውም አምልጦ የተረፈላችሁን ትርፍ ይበሉታል፥ ያደገላችሁንም የእርሻውን ዛፍ ሁሉ ይበሉታል፤
  • ፮ ቤቶችህም የባሪያዎችህም ሁሉ ቤቶች የግብፃውያንም ሁሉ ቤቶች በእነርሱ ይሞላል፤ አባቶችህ የአባቶችህም አባቶች በምድር ላይ ከተቀመጡበት ቀን ጀምሮ እስከዚህ ቀን ድረስ እንደ እርሱ ያለ ያላዩት ነው። ተመልሶም ከፈርዖን ዘንድ ወጣ።
  • ፯ የፈርዖንም ባሪያዎች። ይህ ሰው እስከ መቼ ዕንቅፋት ይሆንብናል? አምላካቸውን እግዚአብሔርን ያገለግሉት ዘንድ ሰዎችን ልቀቅ ግብፅስ እንደ ጠፋች ገና አታውቅምን? አሉት።
  • ፰ ፈርዖንም ሙሴንና አሮንን መልሶ አስመጣቸው። ሂዱ፥ አምላካችሁን እግዚአብሔርን አገልግሉ፤ ነገር ግን የሚሄዱት እነማን ናቸው? አላቸው።
  • ፱ ሙሴም። እኛ እንሄዳለን፥ የእግዚአብሔር በዓል ሆኖልናልና ታናናሾቻችንና ሽማግሌዎቻችን ወንዶችና ሴቶች ልጆቻችንም በጎቻችንና ከብቶቻችንም ከእኛ ጋር ይሄዳሉ አለ።
  • ፲ ፈርዖንም። እናንተን ከልጆቻችሁ ጋር ስለቅቅ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሁን፤ ነገር ግን ክፉ ነገር በፊታችሁ እንደሚሆን ተመልከቱ።
  • ፲፩ እንዲህም አይይደለም፤ እናንተ ወንዶቹ ሂዱ፥ ይህን ፈልጋችኋልና እግዚአብሔርን አገልግሉ አላቸው። ከፈርዖንም ፊት አባረሩአቸው።
  • ፲፪ እግዚአብሔርም ሙሴን። በግብፅ አገር ላይ እንዲወጡ፥ ከበረዶውም የተረፈውን የምድርን ቡቃያ ሁሉ እንዲበሉ፥ ስለ አንበጣዎች በግብፅ አገር ላይ እጅህን ዘርጋ አለው።
  • ፲፫ ሙሴም በግብፅ አገር ላይ በትሩን ዘረጋ፥ እግዚአብሔርም የምሥራቅን ነፋስ ያን ቀን ሁሉ ሌሊቱን ሁሉ አመጣ፤ ማለዳም በሆነ ጊዜ የምሥራቁ ነፋስ አንበጣዎቹን አመጣ።
  • ፲፬ አንበጣዎችም በግብፅ አገር ሁሉ ላይ ወጡ፥ በግብፅም ዳርቻ ሁሉ ላይ ተቀመጡ፤ እጅግም ብዙ ነበሩ፤ ይህንም የሚያህል አንበጣ በፊት አልነበረም፥ ወደ ፊትም ደግሞ እንደ እርሱ አይሆንም።
  • ፲፭ የምድሩንም ፊት ፈጽመው ሸፈኑት አገሪቱም ጨለመች፤ የአገሪቱን ቡቃያ ሁሉ በረዶውም የተወውን በዛፉ የነበረውን ፍሬ ሁሉ በሉ፤ ለምለም ነገር ዛፍም የምድር ሣርም በግብፅ አገር ሁሉ አልቀረም።
  • ፲፮ ፈርዖንም ሙሴንና አሮንን በፍጥነት ጠራ። አምላካችሁን እግዚአብሔርን እናንተንም በደልሁ፤
  • ፲፯ አሁን እንግዲህ በዚህ ጊዜ ብቻ ኃጢአቴን ይቅር በሉኝ፥ ይህንም ሞት ብቻ ከእኔ ያነሣልኝ ዘንድ አምላካችሁን እግዚአብሔርን ለምኑ አላቸው።
  • ፲፰ ሙሴም ከፈርዖን ፊት ወጣ፥ ወደ እግዚአብሔርም ለመነ።
  • ፲፱ እግዚአብሔርም ከምዕራብ ዐውሎ ነፋሱን አስወገደ፥ አንበጣዎችንም ወስዶ በኤርትራ ባሕር ውስጥ ጣላቸው፤ አንድ አንበጣም በግብፅ ዳርቻ ሁሉ አልቀረም።
  • ፳ እግዚአብሔር የፈርዖንን ልብ አጸና የእስራኤልንም ልጆች አልለቀቀም።
  • ፳፩ እግዚአብሔርም ሙሴን። እጅህን ወደ ሰማይ ዘርጋ፥ በግብፅም አገር ላይ ሰው የሚዳስሰው ፅኑ ጨለማ ይሁን አለው።
  • ፳፪ ሙሴም እጁን ወደ ሰማይ ዘረጋ፥ በግብፅም አገር ሁሉ ላይ ፅኑ ጨለማ ሦስት ቀን ሆነ፤
  • ፳፫ ማንም ወንድሙን አላየም፥ ሦስት ቀንም ሙሉ ከስፍራው ማንም አልተነሣም፤ ለእስራኤል ልጆች ሁሉ ግን በተቀመጡበት ስፍራ ብርሃን ነበራቸው።
  • ፳፬ ፈርዖንም ሙሴን ጠርቶ። ሂዱ፥ እግዚአብሔርን አገልግሉ፤ ነገር ግን በጎቻችሁንና ከብቶቻችሁን ተዉ፤ ልጆቻችሁ ደግሞ ከእናንተ ጋር ይሂዱ አለው።
  • ፳፭ ሙሴም። አንተ ደግሞ ለአምላካችን ለእግዚአብሔር የምንሠዋው መሥዋዕትንና የሚቃጠል መሥዋዕትን ትሰጠናለህ።
  • ፳፮ አምላካችንን እግዚአብሔርን ለማገልገል ከእነርሱ እንወስዳለንና ከብቶቻችን ከእኛ ጋር ይሄዳሉ፥ አንድ ሰኮናም አይቀርም፤ አምላካችን የምናገለግለው ምን እንደሆነ ከዚያ እስክንደርስ አናውቅም አለ።
  • ፳፯ እግዚአብሔር የፈርዖንን ልብ አጸና፥ ሊለቅቃቸውም አልወደደም።
  • ፳፰ ፈርዖንም። ከእኔ ዘንድ ሂድ፤ ፊቴን ባየህበት ቀን ትሞታለህና ፊቴን እንዳታይ ተጠንቀቅ አለው።
  • ፳፱ ሙሴም። እንደ ተናገርህ ይሁን፤ ፊትህን እንደ ገና አላይም አለ።

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 23, 2020

የሰርቢያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የሞንቴ ኔግሮ ግዛት ሊቀ ጳጳስ አቡነ አምፊሆሊጄ ሰሞኑን ይህን ተናገሩ፦

የሞንቴኔግሮ ፕሬዚደንት ዱካኖቪች የሰይጣንን ቤተክርስቲያን ይሰብካል እናም ኦርቶዶክስ ሞንቴኔግሮን ወደ አጋንንታዊና የሰይጣን ምድር ለመለወጥ ይሠራል”

አውሬው ከሩሲያ፣ ዩክሬይን፣ ሰርቢያና ሞንቴኔግሮ እስከ ኢትዮጵያ ባሉት ኦርቶዶክስ ዓብያተ ክርስቲያናት ላይ ግልጽ የሆነ ጦርነት አውጇል።

እንደ ሩሲያው ፓትርያርክ ኪሪል እና እንደ ሰርቢያው አቡ አምፊሆልጄ የመሳሰሉትን አባት ለቤተ ክርስቲያናችንም ተመኘሁ።

እንደነሱ ጀግና የሆኑ የተዋሕዶ ሌቀ ጳጳስ ቢኖሩ ኖሮ ለአውሬው አብዮት አህመድ እንዲህ ይሉት ነበር፦

አንተ ሰይጣን ኦርቶዶክስ ኢትዮጵያን ወደ አጋንንታዊና የሰይጣን ምድር ለመለወጥ እየሠራህ ነው፤ እጅህን ከከኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን አንሳ፤ ክርስቲያኖች ደማቸዋን ላፈሰሱባት ሃገር መቅሰፍቱን እንዳታመጣ ከሃገሬ ጥፋ!”

አዎ! እንዲህ ያለ “ሰው ምን ይለኛል?” ሳይሆን “እግዚአብሔር ምን ይለኛል?” የሚል አባት ይስጠን!

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: