Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2022
    M T W T F S S
     1
    2345678
    9101112131415
    16171819202122
    23242526272829
    3031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

ቅዱስ ኡራኤል ኢትዮጵያን የቃል ኪዳን ሃገርሽ ብሎ ለጽዮን ማርያም ሰጥቷታል፤ መሬቱ የእግዚአብሔር እንጅ ‘ኬኛ!’ አይደለም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 30, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

❖❖❖ የሰው አሸናፊ የለም ፥ ሁሌ አሸናፊው እግዚአብሔር ብቻ ነው❖❖❖

አውቀውትም ሆነ ሳያውቁት ኢትዮጵያን ለማፍረስ ተግተው እየሠሩ ያሉትና የኤዶማውያኑ ምዕራባውያንና የእስማኤላውያኑ ምስራቃውያን ወኪሎች የሆኑት “የወልቃይት አስመላሽ ኮሚቴ” አባላትና ሲ.አይ.ኤ ያደራጃቸው እንደ ኢትዮ360 ያሉ ከሃዲ ጎሠኛ የኦሮማራ ሜዲያዎች ይህን ሰምተውት ይሆን?

መሬቱም፣ አፈሩም፣ ውሃውም፣ አየሩም፣ ሃገርም የእግዚአብሔር ነው። ታዲያ በእግዚአብሔር ምድር ላይ፣ በእግዚአብሔር ሃገር ላይ፣ የኛ መሬትና ሃገር ባልሆነ ለምንድን ነው፤ “ይህ የአማራ፣ የትግሬ፣ የኦሮሞ፣ የሶማሌ ወዘተ መሬት ነው ሻንጣህን ጠቅልለህ ከዚህ ውጣ፣ ኬኛ፣ እርስቴ” እየተባባልን የራሳችን ባልሆነው ለምን እንበላላለን? ሰይጣን አዕምሯችንን እየሰለበና የእኛ ባልሆነው እያባለን ስለሆነ እንጂ ዓለም ሁሉ እኮ የእግዚአብሔር ናት፣ ሃገር የተባለነው ከዘረኝነት የጸዳነው እኛ ክርስቲያኖች ነን። አገራችን ምድር ላይ አይደለም፤ ሰማይ ላይ ነው!

______________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: