Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2022
    M T W T F S S
     1
    2345678
    9101112131415
    16171819202122
    23242526272829
    3031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for May 25th, 2022

ምስጋና-ቢሶቹ ኦሮሞዎች፤ “ቅዱስ ያሬድ ኦሮሞ ነው፣ አክሱም ኬኛ!” ግዕዝ ኬኛ! | እግዚኦ! ወዮላቸው!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 25, 2022

💭 ከዓመት በፊት ገደማ አንድ አሊከተባለ ሶሪያዊ ጋር ውይይት ጀምረን፤ ቢላል አልሃበሽስለሚሉት ኢትዮጵያዊ የመሀመድ ባሪያ ስናወሳ (ቢላል የመጀመሪያው የእስልምና ሙአዚን ቢሆንም እስከ ሕይወቱ ህልፈት ድረስ ነፃ ሳይወጣ ባሪያ እንደነበረ የራሳቸው ሃዲቶች ይናገራሉ)ሶሪያዊው ስማርት ስልኩን ከፈት አደረገና፤ ያው ካሊፋታችን እንደ ዱሮው እስከዚህ ድረስ ነው ብሎ፤ ኢትዮጵያንና መላዋ ሰሜን አፍሪቃን የሚያጠቃልል የእስላም ካሊፋትን ግዛት፤ እናስመልሰዋለን፤ ሁሉም ኬኛ!”እያለ በድፍረት አሳየኝ። እኔም በድፍረት ፈገግ እያልኩ፤ በአዳም ወንድሜ የሆንከው መጅድ ሆይ፤ ይህች ህልማችሁ እንኳን በጭራሽ አትሳካላችሁም፤ ለመሆኑ አልነጃሽ የምትሉትን ንጉሣችንን አርማህን ታስታውሰዋለህን? አዎ!የነብይህ መሀመድ ሰዎች ያኔ ወደ አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ የቡና ዛፍ፣ የጫት ዛፍና የጥንባሆ ችግኝ ስጦታ ነውብለው ይዘው በመሄድ ንጉሣችንን ክርስቲያኖች መስለው አታለሉት። ይህን የተረዱ የመሀመድ ተከታዮችና የቅርብ ዘመዶቹ ግን ክርስትናን ተቀብለው እስከ ዕለተ ሞታቸው ድረስ በኢትዮጵያ ኖረው ተቀብረዋል። በአረቢያ ግን እስልምና ሊያንሰራፋ በቃ። እስልምና ከማንሰራፋቱ በፊት አረቢያም ሰሜን አፍሪቃም የክርስቲያኖች ምድር ነው የነበሩት፤ ስለዚህ እስልምና ከመምጣቱ በፊት እነዚህ ግዛቶች የክርስቲያኖች ስለነበሩ እኛም ከክርስቶስ ዳግም ምጽዓት ጋር ግዛቶቹን አስመልስንና መዳን የተፈቀደላቸውን አድነን ከክርስቶስ ጋር ለሺህ ዓመታት አብረን እንኖራለን።አልኩት። በዚህ ጊዜ መጅድ ምንም ሳይተነፍስ ተለያየን።

ታዲያ በተመሳሳይ መልክ ለዚህ የናዚ ዓይነት ፕሮፓጋንዳ ሰለባ የሆኑት ኦሮሞዎችና ቀስበቀስ የእነርሱ ባሪያዎች ለመሆን የበቁት ኦሮማራዎችም ተመሳሳይ ዕጣ ፈንታ እንደሚገጥማቸው አልጠራጠረም። ምን ያህሉ ይሆኑ መዳን የሚችሉት?” የሚለው ጥያቄ ነው ዛሬ መጠየቅ ያለብን እንጅ እንደጥጋባቸው ከሆነ አብዛኛዎቹ ተጠራርገው ወደ ኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ይጣላሉ። የዋቄዮአላህና የምንልክ አራተኛ ትውልድ የሚኖርባት ዓለም፤ በዳዩ ተበዳይ ነኝ፣ ያልሠራውን ሠርቻለሁ፣ የእርሱ ያልሆነውን የእኔ እያለ የሚኖርባት ብቸኛዋ ፈሪሃ እግዚአብሔር የሌለባት የዋቄዮአላህ ዓለም ናት። ከእነዚህ ጋር እንዴት ለመኖር በቃን? ይህን ከባድ ድንጋይ ለመሸከም ምን ያህል ትንካሬ ተሰጥቶን ነው? ምን ያህል ትዕግስት ቢኖረን ነበር?

ኦሮሞዎች ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት፣ በተለይም ላለፉት አራባ እና አራት ዓመታት በተጠና እና ጊዜውን በጠበቀ መልክ ስለ ትግራይ ሕዝብ የተነገሯት እያንዳንዷ ጽንፈኛ ቃል (የቀን ጅብ፣ ነቀርሳ፣ ጁንታ፣ ከሃዲባንዳ፣ ጣዖት አምላኪዎች ወዘተ) እንዲያውም በይበልጥ የምትገልጻቸው እነርሱን እራሳቸውን ነው።

😈 እርጉም አማሌቅ የዘንዶው ዘር እነርሱ መሆናቸውን በግልጽና በተግባር እያሳዩን/እያሳየን እኮ ነው። ምንም መደባበቅና ወለም ዘለም ማለት የለም!

የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎች የሆኑት አህዛብ (መሀመዳውያን፣ ሂንዱዎች፣ ኦሮሞዎች፣ ግብረ-ሰዶማውያን፣ ዘረኞች) ራሳቸውን የሚገልጸውን ማንነትና ምንነት በሌላው ላይ መለጠፍ ይወዳሉ። በስነ-ልቦና ሳይንስ ዓለም ይህ ዓይነት ባሕርይ ወይም የውጊያ ስልት፤ በእንግሊዝኛው “Projection” አንጸባራቂነት (ማስመሰል/ማሳየት)ይባላል። ማለትም እራሳቸው ቆሻሾች መሆናቸውን ስለሚያውቁ ከመቀደማቸው በፊት እራሳቸውን ንጹህ አድርገው ሌላውን ቆሻሻ ያደርጋሉ። እነርሱ መናፍቅ ሆነው ሌላውን ኩፋር/ መናፍቅ ይላሉ፣ እነርሱ በአመንዛሪነት፥ በዝሙት፥ በሌብነት፥ በውሸት፣ በስድብ፣ በግድያ ዓለማቸው ውስጥ ተዘፍቀው ሌሎች እነዚህ ሃጢአቶች ፈጽመዋል ብለው ይኮኑኗቸዋል ፣ እነርሱ በዳዮች እና ገዳዮች ሆነው እኛ ተበድለናል እያሉ ሌላውን ይወቅሳሉ። ወራሪዎቹ አቴቴ ኦሮሞዎች “ምኒሊክ ጡት ቆራጭ ነበር” ሲሉ “እኛ ጡር ቆራጮች ነበርን ወደፊትም እንሆናለን” ማለታቸው ነው። እነ ግራኝ የትግራይን ሕዝብ፤ “ነቀርሳ፣ የቀን ጅብ፣ ከሃዲ ወዘተ” ሲሉን ሳይቀደሙ በመቅደም የራሳቸውን ማንነትና ምንነት በመስተዋት እያሳዩን ነው።

  • ደረጃ ፩. ኦሮሞዎቹ ወራሪዎች በደቡብ ኢትዮጵያ የሚገኙትን በቁጥር አናሳ የሆኑትን ወገኖቻችንን ጨፈጨፏቸው፣ አፈናቀሏቸው፤ ክላሽኒኮቭ ጠመንጃ እየሰጡ እርስበርስ እንዲጨራረሱ አደረጓቸው፣ መረዟቸው
  • ደረጃ ፪. ኦሮሞዎቹ ወራሪዎች ዝም ስለተባሉ ቀጥለው አሁንም ሳይቀደሙ በትግራይ በሚኖረው ጽዮናዊ ሕዝባችን ላይ መጥፎ ስም እየሰጡትና ባዕዳውያኑን ታሪካዊ የኢትዮጵያ ጠላቶች የሆኑትን አረቦችን፣ ቱርኮችን፣ ኢራኖችንና ሶማሌዎችን ጋብዘው የጅምላ ጭፍጨፋ አካሄዱበት፣፣ አስራቡት፣ ለስደት አበቁት፤ እናቶቹንና እኅቶቹን ባሰቃቂ መልክ ደፈሩበት፣ ምድሩንና ውሃውን በከሉበት/መረዙበት፣ ሰብሎችንና ዛፎችን ቆራረጡበት፣ ትምህርት ቤቶችኑና ሆስፒታሎቹን አፈራረሱበት፤ በተቀረው የኢትዮጵያ ግዛት የሚገኙትን ጽዮናውያንን ደግሞ በማጎሪያ ካምፖች አሰቃዩአቸው።
  • ደረጃ ፫. ኦሮሞዎቹ ወራሪዎች ከዚህ ሁሉ ወንጀል በኋላ አሁንም ዝም ስለተባሉ ቀጥለው ሳይቀደሙ በደቡብ ኢትዮጵያና በትግራይ ላይ የፈጸሙትን ግፍና ወንጀል ሁሉ በአማራ ሕዝባችን ላይ ለመፈጸም ሙሉ ዝግጅታቸውን ጨርሰዋል።

😈 በሂትለር ናዚ ዘመን ስለተፈፀመው አሳዛኝ ታሪክ ጀርመናዊው የሉተራን ፓስተር ማርቲን ኒሙውለር እንደተናገሩት፤ “በመጀመሪያ በአይሁዶች ላይ ዘመቱ፤ እኔ አይሁድ ስላልነበርኩ ዝም አልኩ። ቀጥለው በካቶሊኮች ላይ ዘመቱ፤ እኔ ካቶሊክ ስላልነበርኩ ዝም አልኩኝ። ቀጥለው ደግሞ በፕሮቴስታንቶች ላይ ዘመቱ፤ አሁንም እኔ ፕሮቴስታንት ስላልነበርኩ ዝም አልኩኝ። በስተመጨረሻ ላይ ወደ እኔ መጡ! በዚህ ግዜ ሁሉም በየተራ ተለቅሞ ስለነበረ ለእኔ ሊጮህልኝ የሚችል ሰው አልነበረም።”።

💭 ቅሌታማ በሆነ አካሄድ በኦሮምኛ ቋንቋ መቀደስ የጀመሩትን አቡነ ናትናኤልየተባሉትን ኦሮሞ ጳጳስከሦስት ዓመታት በፊት ጀምሮ ዳግማዊ ቅዱስ ያሬድ ቅብርጥሴእያሉ ትልቅ ቅስቀሳ ሲያደርጉላቸው የነበሩት ያለምክኒያት አልነበረም። አሁን እኝህን ሰው ፓትርያርክ ለማድረግ እየሠሩ መሆናቸውን በወቅቱ ጠቁሜ ነበር። ከሁለት ዓመታት በፊት ልክ በግንቦት ወር ይህን መልዕክት ከቪዲዮ ጋር (አቡነ ናትናኤል ወደ ኮከቡ አንጋጥጠው)አቅርቤው ነበር (ቪዲዮውን በድጋሚ እልከዋለሁ!) ጥርጣሬየ ያኔ ነበር የተቀሰቀሰው!

💭 የፋሲካ የጸሎት መርሀ ግብሮችን ያስተላለፈውን የ ”ባላገሩ”ን የሉሲፈር ኮከብ አላያችሁምን?”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 16, 2020

💭 አዎ! በትግራይ ላይ፣ በአክሱም ጽዮን ተራሮች ላይ ያመጸ ሁሉ ከክርስቶስ ተቃዋሚ ጎን ሆኖ የክርስቶስን ልጆች የሚጠላ፣ የሚያሳድድና የሚዋጋ፣ ያልተሰጠውን ሊነጥቅ የሚሻ፣ የሚቀጥፍ፣ እንደ ፍዬል በድፍረት የሚቅነዘነዝ እራሱን ለገሃነም እሳት አሳልፎ የሚሰጥ ከንቱ የዋቄዮአላህ አህዛብ ብቻ ነው። ስለዚህ የእግዚአብሔር ቃል እንዲህ ይለናልና ይወቁት፤

በተራሮቼም ሁሉ በእርሱ ላይ ሰይፍን እጠራለሁ፥ የሰውም ሁሉ ሰይፍ በወንድሙ ላይ ይሆናል፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር። በቸነፈርና በደም እፈርድበታለሁ፤ ዶፍም የበረዶም ድንጋይ እሳትና ድኝም በእርሱና በጭፍሮቹ ከእርሱም ጋር ባሉ በብዙ ሕዝብ ላይ አዘንባለሁ። ታላቅ እሆናለሁ እቀደስማለሁ በብዙ አሕዛብም ዓይን የታወቅሁ እሆናለሁ፤ እኔም እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ያውቃሉ።”

✝✝✝[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፹፫]✝✝✝

  • ፩ አቤቱ፥ እንደ አንተ ማን ነው? አቤቱ፥ ዝም አትበል፥ ቸልም አትበል።
  • ፪ እነሆ፥ ጠላቶችህ ጮኽዋልና፥ የሚጠሉህም ራሳቸውን አንሥተዋልና።
  • ፫ ሕዝብህን በምክር ሸነገሉአቸው፥ በቅዱሳንህም ላይ ተማከሩ።
  • ፬ ኑ ከሕዝብ እናጥፋቸው፥ ደግሞም የእስራኤል ስም አይታሰብ አሉ።
  • ፭ አንድ ሆነው በአንተ ላይ ተማከሩ፤ በአንተ ላይ ቃል ኪዳን አደረጉ፤
  • ፮ የኤዶማውያን ድንኳኖች እስማኤላውያንም፥ ሞዓብም አጋራውያንም፥
  • ፯ ጌባል አሞንም አማሌቅም፥ ፍልስጥኤማውያንም ከጢሮስ ሰዎች ጋር፤
  • ፰ አሦርም ከእነርሱ ጋር ተባበረ፥ ለሎጥ ልጆችም ረዳት ሆኑአቸው።
  • ፱ እንደ ምድያምና እንደ ሲሣራ፥ በቂሶንም ወንዝ እንደ ኢያቢስ አድርግባቸው።
  • ፲ በዓይንዶር ጠፉ፥ እንደ ምድርም ጕድፍ ሆኑ።
  • ፲፩ አለቆቻቸውን እንደ ሔሬብና እንደ ዜብ፥ ታላላቆቻቸውንም እንደ ዛብሄልና እንደ ስልማና አድርጋቸው።
  • ፲፪ የእግዚአብሔርን መሠዊያ እንወርሳለን የሚሉትን።
  • ፲፫ አምላኬ ሆይ፥ እንደ ትቢያ በነፋስ ፊትም እንደ ገለባ አድርጋቸው።
  • ፲፬ እሳት ዱርን እንደሚያቃጥል፥ ነበልባልም ተራሮች እንደሚያነድድ፥
  • ፲፭ እንዲሁ በቍጣህ አሳድዳቸው፥ በመቅሠፍትህም አስደንግጣቸው።
  • ፲፮ ፊታቸውን እፍረት ሙላው፥ አቤቱ፥ ስምህንም ይፈልጋሉ።
  • ፲፯ ይፈሩ ለዘላለሙም ይታወኩ፤ ይጐስቍሉ ይጥፉም።
  • ፲፰ ስምህም እግዚአብሔር እንደ ሆነ፥ በምድር ሁሉ ላይም አንተ ብቻ ልዑል እንደ ሆንህ ይወቁ።

✝✝✝[ትንቢተ ሕዝቅኤል ምዕራፍ ፴፰]✝✝✝

  • ፩ የእግዚአብሔርም ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ።
  • ፪ የሰው ልጅ ሆይ፥ ፊትህን በጎግ ላይና በማጎግ ምድር ላይ፥ በሞሳሕና በቶቤል ዋነኛ አለቃ ላይ አቅናበት፥ ትንቢትም ተናገርበት፥
  • ፫ እንዲህም በል። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። የሞሳሕና የቶቢል ዋነኛ አለቃ ጎግ ሆይ፥ እነሆ፥ እኔ በአንተ ላይ ነኝ።
  • ፬ እመልስህማለሁ በመንጋጋህም ልጓም አገባብሃለሁ፥ አንተንና ሠራዊትህንም ሁሉ፥ ፈረሶችንና ፈረሰኞችን የጦር ልብስ የለበሱትን ሁሉ፥ ጋሻና ራስ ቍርን ሰይፍንም ያያዙትን ሁሉ፥ ታላቁን ወገን አወጣለሁ፥
  • ፭ ፋርስንና ኢትዮጵያን ፉጥንም ከእነርሱ ጋር ጋሻና የራስ ቍርን የለበሱትን ሁሉ፥
  • ፮ ጋሜርንና ጭፍሮቹን ሁሉ፥ በሰሜን ዳርቻም ያለውን የቴርጋማን ቤትና ጭፍሮቹን ሁሉ፥ ብዙዎችንም ሕዝቦች ከአንተ ጋር አወጣለሁ።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: