❖❖❖ አክሱማውያኑ አባቶቼ የገነቡት የደብረ ይባቤ ቅዱስ ያሬድ ቤተ ክርስቲያን ሕንጻ፤ አዲስ አበባ ❖❖❖
ኢትዮጵያ ሀገሬ ሞኝ ነሽ ተላላ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ!
✞ ይህ ግብዝ ትውልድ የቅዱስ ያሬድን ልጆች በረሃብና በጥይት እየቆላ “ፈሪሃ እግዚአብሔር አለኝ” እያለ ሲመጻደቅ፣ እንደ ፈሪሳዊው ‘ሸህ አቡ ፋና’ a.k.a አቡነ ፋኑኤል የቅዱስ ያሬድን ክብር ሲቀንስ መታየቱ ነው።
አሳዛኙ ነገር እንዲህ ያለው ድንቅ ሊቅ ፣ ጻድቅና ቅዱስ የዜማና የመጻሕፍት ደራሲ የሆነው አባት ቅዱስ ያሬድ በሀገሩ በኢትዮጵያ አንድ እንክብካቤ የጎደለውና አባቶቼ የገነቡት የቤተ ክርስቲያን ሕንፃ እና አንድ የሙዚቃ ትምሕርት ቤት ብቻ በቀድሞው መንግስት እንዲሰየምለት ከመደረጉ በቀር በክብሩ መጠን አንድም ማስታወሻ የሚሆን ነገር በሀገሩ ላይ የለም። ይህ የሆነው ደግሞ የቅዱስ ያሬድም ሆነ የኢትዮጵያ ሊቃውንት ትልቁ በደላቸው ኢትዮጵያዊ በመሆናቸው ብቻ ነው። እንግዲህ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት ደቡባውያን ኢትዮጵያ ዘ–ስጋ በሰሜናውያኑ ጽዮናውያን ላይ ካላቸው አጋንንታዊ ጥላቻ/ፍራቻ የተነሳ መንፈሳዊ የሆኑትን ብሎም ኢትዮጵያን ኃያል ያደረጓትን ነገሮች ሁሉ በማፈን ታሪካዊቷን ኢትዮጵያን / እስራኤል ዘ–ነፍስን የማፍረስ ዕቅዳቸው ገና ዱሮ የጀመረ መሆኑን ነው።
አዎ! ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት አንዱም አገዛዝ ለቅዱስ ያሬድ፣ ለአፄ ዮሐንስ ለራስ አሉላ መታሰቢያ ሊሠሩላቸው አልፈለጉም፣ አንዱም አገዛዝ ከመንፈሳዊና መለኮታዊ ጥቅሙ አንፃር ኃይለኛና ቅዱስ የሆንውን የግዕዝ ቋንቋን በየትምሕርት ቤቱ እንዲሰጥና ብሔራዊ ቋንቋ ለማድረግም ሙከራ እንኳን አላደረጉም። ዛሬ በተቃራኒው አጋንንታዊ ይዘት ያላቸውን እንደ ኦሮምኛና አረብኛ ያሉ ቋንቋዎች በስፋት ሲያስተዋውቁ ይታያሉ።
የመንፈሳዊውን ጥቅም እንኳን ትተን ዓለማዊ በሆነ መለኪያ ብናየው እንኳን፤ ሰለጠኑ በሚባሉት ሃገራት አቤት አቤት! “ቅዱስ ያሬድ አውሮፓዊ ቢሆን ኖሮ” ብዬ ሳስብ ምን ሊያደርጉት እንደሚችሉ መገመት ብቻ በቂ ነው ። መንገዱ ፣ አደባባዩ ፣ ተራራው ፣ ትምህርት ቤቱ ፣ ቁሳቁሱ ሳይቀር በስሙ በተሰየመ ነበር። አንድ ፒያኖና ቫዮሊን ይዘው ኦርኬስትራ ለመሩ ሰዎች ተአምር ለመፍጠርና ስማቸውን በመሸጥ የሀገር ገቢ ማግኛ ሲያደርጓቸው ሳይ እደነቃለሁ ። በጀርመን ሀገር በቦን ከተማ የቤትሆቨን ቤትን ለመጎብኘት ሄጄ ቅዱስ ያሬድን ሳስበው አልቅስ አልቅስ ነበር ያለኝ። ሰው ቢልዮን ዶላር የሚያስገባለትን ሀብት ከመጋረጃ ጀርባ ደብቆ እንዴት በድህነት ይማቅቃል? በቅዱስ ያሬድ አፍሮ በማያውቀው ካርል ማርክስ፣ ሌኒን፣ ቦብ ማርሌ፣ አኖሌ፣ ዊንስተን ቸርችል፣ ቻርለስ ደጎል፣ ካርል ሃይንስ ቡም፣ ክዋሜ ንክሩማህ ይመጻደቃል ።
ኢትዮጵያ ዘ–ስጋ ለማታውቃቸው ለእነዚህ ባዕዳውያን ኃውልቶችን፣ አደባባዮችን ስትሰይም ፣ ለአቶ ቸርችል ጎዳና ፣ ለጀናራል ዊንጌት ደግሞ ትምሕርት ቤት በመሥራትና በመሰየም ያልበላትን ስታክ ትታያለች ። በአቡነ አረጋዊ ስም ቡና ቤት ፣ በቅዱስ ጊዮርጊስ ስም ቢራ ለመሰየም ግን ቅሽሽ አይላትም ፤ የሚጠየፍና ሃይ ባይም ትውልድ የለም። ኢትዮጵያ ሀገሬ ሞኝ ነሽ ተላላ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ!
አንድ የውጭ ሀገር ሰው ኢትዮጵያ ሄጄ ስለ ቅዱስ ያሬድ ላጥና ቢል መከራውን ነው የሚበላው ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን በሕይወት ለመኖሯ እና በምድር ላይ እንድትቀጥል ካደረጓት ነገሮች አንዱና ዋነኛው የቅዱስ ያሬድ ሥራዎች መኖር ነው ። ያለ ቅዱስ ያሬድ ሥራዎች ቤተክርስቲያናችን ማሰብ በራሱ ከባድ ነው የሚሆነው ። ቅዱስ ያሬድ ለቅዱስ ፓትርያርኩ ፣ ለሊቃነ ጳጳሳቱ ፣ ለካህናትና ለዲያቆናቱ ፣ ለመዘምራኑም ሁሉ ፤ ሞገስ ፣ ክብር ፣ እንጀራም ጭምር ነው ። ነገር ግን ይኽን ሁሉ ለሆነላቸው ጻድቅ አንዳቸውም አስታውሰው ግዙፍ ነገር በስሙ ሊሠሩ ሲነሳሱ አይታዩም።
ዛሬ ከአዲስ አበባ ቅዱስ ያሬድ ቤተ ክርስቲያን ሲተላለፍ የነበረውን መርሃ ግብር ለጥቂት ደቂቃዎች በቀጥታ ስከታተል ነበር። “ኡ! ኡ!” ነበር ያልኩት፤ ምክኒያቱም ወስላታው ፈሪሳዊ ሸህ አቡ ፋና a.k.a አቡነ ፋኑኤል ከአሜሪካ ተጋብዞ በክብረ በዓሉ ላይ እንዲገኝ መደረጉ የቅዱስ ያሬድን ክብር ለመቀነስ ታስቦ መሆኑን ስለተረዳሁት።
👉 በስርጭቱ ወቅት የሚከተሉትን አጠር ያሉ መልዕክቶች ለማስተላለፍ ሞክሬ ነበር፤
❖ ዋይ! ዋይ! ዋይ! በአክሱማውያኑ የቅዱስ ያሬድ ልጆች ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱን የደገፉት እነ ሸህ አቡ ፋና a.k.aአቡነ ፋኑኤል፤ አባቶቼ የገነቧትን ብቸኛዋን የቅዱስ ያሬድ ቤተ ክርስቲያን ሕንፃን አረከሱብን! እግዚአብሔር ይይላቸው! 😠😠😠 😢😢😢
❖ ዋይ! ዋይ! ዋይ! እነ ሸህ አቡ ፋና a.k.a አቡነ ፋኑኤል፤ አባቶቼ የገነቧትን ብቸኛዋን የቅዱስ ያሬድ ቤተ ክርስቲያን ሕንፃን አረከሱብን! እግዚአብሔር ይይላቸው! 😠😠😠 😢😢😢
❖ የቅዱስ ያሬድ ልጆች በረሃብ እየረገፉ ነው፤ እነ ሽህ አቡ ፋና ተጋብዘው አሁንም ስለ ገንዘብና መኪና ይሰብካሉ! እግዚኦ! እግዚኦ! እግዚኦ! ማምለጥ የሚችል ከእነዚህ የዋቄዮ–አላህ ባሪያዎች ቶሎ ያምልጥ! እነዚህ ከሃዲዎች በጭራሽ የተዋሕዶ ልጆች አይደሉምና!
❖ ልብ በሉ፤ ፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ የተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ክብረ በዓላት በቀጥታ ሥርጭት እንዲካተቱ አድርጎ ፈቃዱን በመስጠት በመፍቀድ ለ666ቱ የ5G ቴክኖሎጂ ማስተዋወቂያ ያደረጉ ዘንድ እየተጠቀመባቸው ነው! በዚህ ረሃብና በሽታ በነገሠበት እንዲሁም ገንዘብ በጠፋበት ወቅት ዝግጅቶቻቸውን(የማንቂያ ደወል! ቅብርጥሴ) እያሉ ከኢትዮጵያ በብዛት በቀጥታ በማስተላለፍ ላይ ያሉት “ቤተ ክርስቲያንን እንወክላለን” የሚሉት ፈሪሳውያን ብቻ መሆናቸውን እንታዘብ። “ዝግጅቶቻችሁን ያለምንም መቆራረጥ በስልክ መስመር ለማስተላለፍ ከፈለጋችሁ አዲሱን/ዘመናዊውን የ666ቱን የ5G ቴክኖሎጂ ተቀበሉ!” በማለት የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ካድሬዎች ቅስቀሳ በማድረግ ላይ ናቸው። የኢትዮ ቴሌኮም ሃላፊዋን እንመልከት የአቴቴ ዝናሽ አህመድ እኅት ነው የምትመስለው፤ በሁሉም ላይ የ666 የአውሬው ምልክት ተቀበሮባቸዋልና። ወስላታውን ‘ሸህ አቡ ፋና‘ን a.k.a አቡነ ፋኑኤልን ጨምሮ።
❖❖❖ የጻድቁ ረድኤትና በረከት ከሀገራችን ከኢትዮጵያና ከህዝቧም ጋር ይሁን አሜን። ❖❖❖
💭 “ኢትዮጵያን ከፍ የሚያደርጓት እነ ቅዱስ ያሬድ እየመጡ ነውና ተዋሕዷውያን ወደ አንድ እንሰባሰብ”
💭 ሁሉም ከጸዳ በኋላ ቅዱስ ያሬድ በስውር እያሰለጠናቸው ያሉት ትክክለኛዎቹ ካህናት ይወጣሉ፤
እውነተኞቹን ተዋሕዶ ክርስቲያኖችን የሚሰበስብ፣ ክርስቶስን የሚወድና እስልምናን የሚጠላ አንድ ቅዱስ ሰው በእግዚአብሔር ተቀብቶ ይወጣል። ያኔ የእስልምና አምልኮ ከምድረ ገጽ ይጠፋል። እውነተኞቹ ኢትዮጵያን የሚያውቋት ያውቁታልና ወደ አንድ ይሰባሰባሉ። መቶ ሚሊየን የሚሆነው ነዋሪ ኢትዮጵያን አያውቃትምና ሁሉም ይጠፋል። በአፋቸው ሳይሆን በህሊናቸው ኢትዮጵያንና ተዋሕዶን ከልባቸው የያዙት፣ ደሞዝ እየተከፈላቸው ካህናት የሆኑት ሳይሆኑ፣ በደሞዙ የሚንጠራሩት ሳይሆኑ፣ በዘረኝነት የተለከፉት ሳይሆኑ፣ ዘረኛ፣ ዘማዊና ጉቦኛ ያልሆኑት፣ ዘረኛ ያልሆኑትንና በፍቅር የሚመላለሱትን ምዕመናንን ጨምሮ ሁሉም በቅዱሱ ሰው ዙሪያ ተሰባስበሰው ኢትዮጵያን ይኖሩባታል።
†††[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፲፩፥፮]†††
“ተኵላ ከበግ ጠቦት ጋር ይቀመጣል፥ ነብርም ከፍየል ጠቦት ጋር ይተኛል፤ ጥጃና የአንበሳ ደቦል ፍሪዳም በአንድነት ያርፋሉ፤ ታናሽም ልጅ ይመራቸዋል።”
❖❖❖ይህ ዓለም ካዘጋጀልን ወጥመድና መከራ ሰውሮ ወደ አንድነት ይሰብስበን!❖❖❖
______________