እኛ ሙስሊሞች እስከዛሬ ድረስ ተቻችለን ሳይሆን ችለን ነው የኖርነው፤ አሁን ግን በቅቶናል፤ Take Beer!
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 6, 2022
💭 ምከረው ምከረው፤ እምቢ ካለ መከራ ይምከረው!
ፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ ሺህ ምዕመናን በአክሱም ጽዮን ጨፈጨፈ። ከሃዲዎቹም ጦርነቱን ደገፉት! አይ እናንተ ግብዞች ጻፎችና ፈሪሳውያን ፥ አክሱም ጽዮንን በአረቦች + ቱርኮች + ኢራኖች + ሶማሌ እና ቤን አሚር እስማኤላውያን ያስደፈራችሁ ወቅት ሁላችሁም አብቅቶላችኋል፤ አሁን አንገታችሁን ለመሀመዳውያኑ ሰይፍ አዘጋጁ!
❖❖❖[፪ኛ ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች ምዕራፍ ፩፥፰፡፲]❖❖❖
“እግዚአብሔርን የማያውቁትን፥ ለጌታችንም ለኢየሱስ ክርስቶስ ወንጌል የማይታዘዙትን ይበቀላል፤ በዚያም ቀን በቅዱሳኑ ሊከብር፥ ምስክርነታችንንም አምናችኋልና በሚያምኑት ሁሉ ዘንድ ሊገረም ሲመጣ፥ ከጌታ ፊት ከኃይሉም ክብር ርቀው በዘላለም ጥፋት ይቀጣሉ።”
_______________
Leave a Reply