Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2022
    M T W T F S S
     1
    2345678
    9101112131415
    16171819202122
    23242526272829
    3031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

የዲያብሎስ በቀል በኢትዮጵያ ላይ | ጂኒ ጀዋር ከቱርኩ ኤርዶጋን እና ከሳውዲው ሸህ ጋር በመካ ተገናኝተዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 3, 2022

አክስሟዊቱ ኢትዮጵያ የሉሲፈርን አምልኮ ሙሉ በሙሉ ባለመቀበሏ በእጅጉ የሚበሳጩትና በኤዶማውያኑ የዒሳው ዘሮች የሚደገፉት እማኤላውያኑ የዋቄዮ-አላህ አርበኞች ዛሬ የሺህ አራት መቶ ዓመቱን የበቀል ጂሃዳቸውን በጽዮናውያን ላይ ለማጠናቀቅ በመዘጋጀት ላይ ናቸው። ይህ የመጨረሻ ሙከራቸው ነው፤ ብዙ ግፍና መከራ በሕዝባችን ላይ ያደርሳሉ፤ ሆኖም በመጨረሻ መሸነፋቸው የማይቀር ነው። እነርሱም ሆኑ ጣዖታዊው እስልምናቸው ከኢትዮጵያ ምድር ብቻ ሳይሆን ከመላው ዓለም ተጠራርገውና በኤርታ አሌ እሳት ገሞራ በኩል ተሽከርክረው በመንፈስ ወደ ጥልቁ የሲዖል ጉድጓድ ይጓዛሉ። ሙስሊም ሳይሆኑ እንደ ሙስሊም የሚራመዱትንና፤ በድንቁርና'”እንኳን ለኢድ አደረሳችሁ!” የሚሉትን ግብዞች ረዳቶቻቸውንም ሁሉ ይዘዋቸው ይጓዛሉ። ለመሆኑ ግድየለሾቹና “ብቻችንን ወደገነት እንገባለን!” ባዮቹ እነዚህ ግብዞች፤”እንኳን አደረሳችሁ!” ሲሉ፤ ማን? ለምኑ? ነው ያደረሳቸው? “እንኳን ሉሲፈር ለጣዖት በዓል አደረሳችሁ?”

የቱርኩ መሪ ኤርዶጋን በአምስት ዓመት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ በመካ በመገኘትና ከጂኒ ጃዋር ጋር በ666 መሳለሚያ በመካው ካባ ጥቁር ድንጋይ ዙሪያ ሲዞር ይታያል። እ..አ በ2015 ላይ ነበር ቀደም ሲል በእነ ኦባማ ተቅብቶ የነበረው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በኤርዶጋንና በጂኒ ጃዋር አማካኝነት በመካ ጂኒ ተሞልቶ የነበረው።

በዚሁ በረመዳናቸው ዕለት ሺህ ኢትዮጵያውያን ጂኒ ተሞልተው ከሳውዲ ወደ አዲስ አበባ ተጠርፈዋል! አገር ቤት የገቡት ደግሞ በቄሮ እና ፋኖ አርበኞች አካል ውስጥ ገብተው ስራቸውን ይሠሩላቸዋል። የ፪ሺ፱ኙ የ’ኦሮማራ’ ጂሃድን እናስታውስ! በወቅቱም የይሑዳ አንበሣ አውሎ ነፋሱን ከኢትዮጵያ ተራሮች በማስነሳት ወደ መካ ልኮ አህዛብን አስጠነቀቀ! ያኔ ነፋሱ የጣለው የግንባታ መሰላል የዓለማችን መስጊዶች እናት” በምትባለው የመካ መስጊድ ላይ ወድቆ ከሦስት ሺህ እስከ ሃያ ሺህ መሀመዳውያንን መግደሉ የምናስታውሰው ነው። ያውም በእንቍጣጣሽ ዕለት፣ ያውም እኔ በጂዳ በኩል አድርጌ በአውሮፕላን በበረርኩ በማግስቱ!

የጃዋር ሆቴል፤ መካ

እንደ ሙስሊሞቹ መጽሐፍ ሃዲትከሆነ ፤ ቀጭን እግር ያለው ኢትዮጵያዊ ይህን የ666 መሳለሚያ ጥቁር ድንጋይ ያፈርሰዋል

በኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ እርዳታ ከኦርቶዶክስ ሰርቢያ በተነጠቀችው በኮሶቮ ግዛት የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ መሀመዳውያኑ የዓብያተ ክርስቲያናቱን መስቀል በጥላቻ ኃይል ሲያፈርሱ

💭 ከዘጠኝ ዓመታት በፊት በጦማሬ ካቀርብኳቸው ጽሑፎች መካከል፤ ልብ እንበል፤ የኮሮና ወረርሽኝ ያኔ በሳውዲ መነሳቱን በዚሁ ጽሑፌ አውስቼው ነበር። በመካ የወደቀውን መሰላል አስመልክቶ የሚያሳየው ቪዲዮ በድጋሚ እነሆ (10:30 ደቂቃ በኋላ ይታያል)

☪ “Saudi Arabia Doubles Down on Abuse“

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 2, 2013

እነዚህ የሳዑዲ ፍጡራን ምን ያህል ደካሞች፣ ርጉሞች እና ጨካኞች እንደሆኑ አገር ቤት ያለው ወገናችን በደንብ አድርጎ የሚገነዘበው አይመስለኝም።

ሁላችንንም በጣም ሊያሳስበንና በተለይ ደግሞ ኢትዮጵያውያን የሕክምና ባለሙያዎች ተገቢውን ትኩረት ሊሰጡት የሚገባው ጉዳይ፡

በቅርቡ በአረብ አገሮች የተስፋፋውና “ኮሮና” የሚባለው መቅሰፍታዊ የግመል ቫይረስ ነው። ይህ ቫይረስ ወይም ተመሳሳይ የባዮሎጂ መርዝ ምናልባት በሚመለሱት ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ዓማካይነት በአገራችን ተስፋፍቶ ሕዝባችንን የበለጠ እንዳያዳክምብን ጉዳዩን በቅርብ እየተከታተልን ማጥናት ይኖርብናል። ሳዑዲዎች ኢትዮጵያውያኑን ለማባረር የተዘጋጁት ዱሮ ነው። የኢትዮጵያውያኑ ‘ህገወጥነት‘ ጉዳይ ምክኒያቱ እንዳልሆነ ብዙዎቻችን የምናውቀው ነው።

ቁጥራቸው እየጨመረ የመጣው የአውሮፕላን በረራዎችስ? የሳዑዲ አውሮፕላኖች ለዓለም ዓቀፉ የ Chemtrails ሴራ አስተዋጽዖ በማበርከት በአገራችን የዓየር ክልል መርዙን የመርጨትስ ጥሩ አጋጣሚ ፈጥሮላቸው ይሆንን? ሲ አይ ኤ በቻይና አካሂዶታል ሲባል እንደነበረው። ወደ ኢትዮጵያ የሚበሩ የአረብ አውሮፕላኖች ሁሉ በዚህ የ Chemtrails ሴራ ሊጠረጠሩ ይገባቸዋል። ቀይ ባሕርን በእጃቸው አስገብተዋል፡ የቀሯቸው ዓየራችን፣ ውሃችን እና መሬታችን ናቸው።

ባለፈው ጊዜ የመከላከያ ምኒስትራቸው ግብጽ ውስጥ ፀረ–ኢትዮጵያ የሆነውን ንግግር ማሰማቱም ከዚህ ሁሉ ሁኔታ ጋር የተያያዘ ነው። ኢትዮጵያውያን በሳውዲ ዕብድ ውሾች በየመንገዱ መታደን በጀመሩት ዕለት፡ የ Skull & Bones ምስጢራዊ ድርጅት ዓባል፡ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ በሳዑዲ ዓረቢያ ጉብኝት እያደረጉ ነበር። ስለሁኔታው የተነፈሱት ነገር የለም።

የዓለም ዓቀፋዊ ምስጢራዊ ቡድኖች ሁሉ መናኽሪያዋ ሳዑዲ የሰይጣን መቀመጫ ሆና በማገልገል ላይ ትገኛለች። ይህን መናኽሪያ ሊያወድም እና ሊያጠፋ የሚችለውም “ቀጫጫ እገር ያለው ኢትዮጵያዊ” እንደሚሆን እራሳቸው ሙስሊሞች ቅዱስ ናቸው የሚሏቸው ሃዲቶች ይተነብያሉ።

ቀደም ሲል መሪዎቻችንን ገድለው ብሔራዊ አለመረጋጋትን በመፍጠር የዋሐቢዎችን እንቅስቃሴ ባገራችን ለማጠናከር ሞከሩ። አሁን ደግሞ በሚቀጥለው እርምጃቸው ይህ በታሪክ ከፍተኛ ቦታ መያዝ የሚችለው የስደተኞች እንደገና ወደ ኢትዮጵያ መጉረፍ ለዚህ ህልማቸው አስተዋጽዖ ያበረክታል ብለው ያምናሉ። ሕብረተሰባችንን በሁሉም አቅጣጫ በመተናኮልና በሕዝባችን ላይ ውጥረት እየፈጠሩ በማደናገር ዲያብሎሳዊ ህልማቸውን እውን ለማድረግ መውደቂያቸው እስኪደርስ ይታገላሉ። የመውደቂያቸው እና ኤርታዓሌ የእሳት ጉድጓድ ውስጥ የመግቢያቸው ቀን በጣም ተቃርቧል!

የሳዑዲ ዜጋ እና ከልዑሉ ቀጥሎም ሁለተኛው ኃብታም የሆኑት ሸህ ሙሀመድ አላሙዲ የኢትዮጵያውያኑን እጣ በሚመለከት ምን እያሉ ይሆን? ሳዑዲዎች በወገኖቻችን ላይ ለብዙ ዓመታት ስላደረሱት የከፋ በደል እንዲሁም ስለ ዋሃቢዝም ርዕዮተዓለም የሚሉትን ለመስማት በጣም ነው የጓጓሁት። ይህን በተመለከተ ለኢንተርቪው የሚጋብዛቸው ኢትዮጵያዊ ይኖር ይሆን?

ወገናችንን ወደ ሳዑዲ የሚልኩ፡ ኢትዮጵያውያንን ከሳዑዲ እንዲባረሩ ካደረጉት የሚለዩ አይደሉም!

More Than a Million Ethiopians Get Together to Celebrate Life Under The Full Moon – Millions of ‘Saudis’ to Celebrate Death ‘With’ The Half Moon

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 22, 2015

ከ ፪ ዓመት በፊት በመካ ፭ሺ “ሀጂዎችን” የገደለው ፡ ከቁልቢ በቱርኮች ተሠርቆ ወደ መካ የተወሰደው የ ‘ቅ/ ገብርኤል ጽላት’ ይሆን?

ግራኝ አህመድ በቱርኮች እየተደገፈ በክርስቲያን ኢትዮጵያ ላይ ዲያብሎሳዊ ዘመቻውን ልክ ባካሄደበት የ16ኛ መቶ አጋማሽ ላይ ኦቶማን ቱርክ መላው አረቢያን ብሎም መካና መዲናን ትገዛ ነበር።

የግራኝ ዘመቻ ክርስትናን መዋጋትና ክርስቲያኖችንም ጨፍጨፍ ብቻ ሳይሆን፣ በተለይ የተደበቁ ቅርሶችንና መረጃዎችን ለማጥፋት፣ ጽላቶችን ለመስረቅ፡ በዚህም የእስልምናን ቅጥፈት እንዲሁም መሀመድን ጎበኘ የሚባለው የጂብሪልን ጋኔናዊነት ለመደበቅ መሆኑ እንደነበር አሁን የሚያጠራጥር ነገር አይደለም።

ነሐሴ ፪ሺ፯ ዓ.ም ላይ ከህንድ ወደ አዲስ አበባ ስበር በዱባይ ቀጥሎም በሳዑዲ አረቢያ በኩል ነበር ያለፍኩት፤ የሆነ ነገር ይሰማኝ ነበር። ከዓመት በፊት መስከረም ፪ሺ፮ ላይ መካኒሳ ቅ/ ሚካኤል ቤ/ ክርስቲያን በነበረኝ ቆይታዬ፤ ደመናው ላይ አፉን የከፈተ አንበሳ ወደ ሳዑዲ አቅጣጫ ነፋሱን የሚነፋ መስሎ ታየኝ (እታች በቪዲዮ አቅርቤዋለሁ በጊዜው)

ወደ ቤት እንደተመለስኩ፤ ቤተሰቦችና ጎረቤቶች በተሰባሰቡበት፤ “ሰሞኑን በመካ ከፍተኛ አደጋ ይኖራል”

አልኩ፡ እንዲያው በዝግታ። መቼም በእኛ ዘንድ ነገሮች እስኪከሰቱ ድረስ ይህን መሰል ነገር በደፈና መቀበል ስለሚቸግረን በጊዜው በቂ አትኩሮ አላገኝም ነበር።

ከጥቂት ቀናት በኋላ፡ በቅዱስ ዮሐንስ ዕለት በመካ ክሬኑ በኃይለኛ አውሎ ነፋስ ተሰባብሮ 107 ሰዎች ሲሞቱ ከሁለት ሳምንታት በኋላም 5ሺህ የሚሆኑ ሀጂዎች ህይወታቸው ሲያልፍ ዘመድ አዝማድ በሙሉ እየተገረመ ስልክ ይደውልልኝ ጀመር። እኔም ሁሉም በእጃችሁ ነው“ሂዱና ቅዱስ ሚካኤልን ወይም ቅዱስ ገብርኤልን ጠይቁ” ነበር ያልኩት።

ቁልቢ ገብርኤል ከዚህ ታሪክ ጋር ምናልባት ሊዛመድ እንደሚችል የተረዳሁት ይህ ሰውየ ያቀረበውን ቪዲዮ ከተመለከትኩ በኋላ ነበር። በጣም የሚገርም ነገር ነው፤ ብዙ ወደ ቁልቢ ገብርኤል የሚሄዱ ሰዎች እንደነገሩኝ ከሆነ በጣም ብዙ አረብ ሙስሊሞች በተለይ ለታህሣሥ ገብርኤል ወደ ቁልቢ ይሄዳሉ። ምን/ ማን ይሆን ወደዚህ ቅዱስ ቦታ እንዲጓዙ የሚገፋፋቸው? ይህ የሁላችንም የቤት ስራ ሊሆን ይገባል።

እነዚህ ትዕቢተኞች እጃቸውን ሰጥተው እስኪንበረከኩ ድረስ ገና ይንቀጠቀጣሉ!

______________

Leave a comment