Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • April 2022
    M T W T F S S
     123
    45678910
    11121314151617
    18192021222324
    252627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

፯ቱን የናዝሬት ወጣቶችን ቤተ ክርስቲያን ውስጥ የገደሏቸው ሔሮድሳውያኑ የዋቄዮ-አላህ አርበኞች ናቸው | 100%

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 23, 2022

✞✞✞[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፬፥፳፮፡፳፯]✞✞✞

“ማንም ወደ እኔ የሚመጣ ቢኖር አባቱንና እናቱን ሚስቱንም ልጆቹንም ወንድሞቹንም እኅቶቹንም የራሱን ሕይወት ስንኳ ሳይቀር ባይጠላ፥ ደቀ መዝሙሬ ሊሆን አይችልም። ማንም መስቀሉን ተሸክሞ በኋላዬ የማይመጣ፥ ደቀ መዝሙሬ ሊሆን አይችልም።”

እነዚህን ምስኪን የክርስቶስ ደቀ መዝሙራት እንዲህ ቶሎ ረሳናቸው፤ አይደል? ይህ እኮ ዛሬ ኦሮሞዎችና አጋሮቻቸው ለሚፈጽሟቸው ዕለታዊ አረመኔ ተግባራት ትልቅ ምልክት ነበር። ልክ ታግተውና በኋላም ላይ ጡቶቻቸውን ተቆረጠው ለዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር በአኖሌ እንደተሰውት የደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ሴት ተማሪዎች።

ከሁለት ዓመታት በፊት፤ ሚያዝያ ፲/10 – ፳፻፲፪/2012ዓ.ም ላይ ልክ በዚህች በተቀደሰች ቀዳሚት ሥዑር ዕለት “ለምን ወደ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሄዳችሁ በሚል እነዚህን ምስኪን የናዝሬት ከተማ ሕፃናት በተኙበት መርዘው ገደሏቸው። 😠😠😠 😢😢😢

በምሥራቅ ሸዋ ዞን አዳማ በተባለው ወረዳ የዲቢቢሳ ቅዱስ ዮሐንስ ቤተክርስቲያን መዘምራን የነበሩ ሰባት ወጣቶች ቅዳሜ ለዕሁድ ሌሊት ሕይወታቸው ማለፉ ተሰምቶ ነበር።

የብርኃነ ትንሣኤን በዓል ለማክበር በቤተክርስቲያኗ ተገኝተው የነበሩት ሰባት ወጣቶች መካከል ስድስቱ ሴቶች ሲሆኑ አንዱ ወንድ ነበር።

የሞሞታቸው ምክንያትም ጄሬኔተር ካለበት አካባቢ ተኝተው ስለነበር “ከጄሬኔተሩ በሚወጣው ጭስ ታፍነው” ሊሆን እንደሚችል የደብሩ አገልጋዮች ቢናገሩም ቅሉ፤ ወጣቶቹ ወደ ቤተ ክርስቲያን እንዳይሄዱ በተደጋጋሚ ማስጠንቀቂያ ይሰጣቸው እንደነበር በኋላ ላይ ለማወቅ ችለን ነበር። ሁሉም ወጣቶች የቤተክርስትያኒቱ መዘምራንና የዲቢቢሳ (ወለንጪቲ መውጫ) ነዋሪዎች ነበሩ።

😈 ገዳዮቻቸው አረመኔዎቹ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ + ለማ መገርሳ + ሽመልስ አብዲሳ ናቸው። እነዚህ ከሃዲዎች የናዝሬትን ከተማ ስም መጠሪያ ወደ ጣዖታዊው “አዳማ” ስያሜ በመለወጣቸው ብቻ ተፈርዶባቸዋል።

👉 በወቅቱ ይህን ጽሑፍ አቅርቤው ነበር፤

✞✞✞”የናዝሬትን ሕፃናት የገደሏቸው ሔሮድሳውያኑ የዋቄዮ-አላህ አርበኞች ናቸው | 100%”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 21, 2020

የእጅ ጽሑፉ ሁሉ የእነርሱ ነው!

ግድያውን የፈጸሙትም ልክ ቃል እንደገቡት ቤተ ክርስቲያን ውስጥ፣ እንደተመኙት በብርሃነ ትንሣኤ ዕለት(በጨለማው ረመዳን መግቢያ)እንደለመዱት ጨለማን ተገን አድርገው፣ እንዳቀዱት በሴት ህፃናት የተዋሕዶ ልጆች ላይ። የለመዱትን የማጭበርበሪያ ታትክቲክ በመከተል “የጄነሬተር ጭስ፣ መጀመሪያ 6ወንዶች አንዲት ሴት ፤ ከዚያም 6ሴቶች እና አንድ ወንድ(የደምቢዶሎውን ድራማ እናስታውሳለን?)አሉን ፥ ብዙም ሳይቆዩ ፣ በበነገታው፤ ይህ የግድያ ተግባራቸው ቁጣ እንዳይቀሰቅስና ጉዳዩን ከኦሮሚያ ሲዖል ቶሎ አውጥቶ ጉዳዩን ለማስቀየስ “በደቡብ ኢትዮጵያ 9 ኢትዮጵያውያን ህጻናት በታጣቂዎች ታግተው ተወሰዱ” የሚል ዜና እንዲሠራጭ ተደረገ።

አትኩሮታቸው ሁሉ የህብረተሰቡ ምሰሶዎች በሆኑት ሴቶችና ሕፃናት ላይ ነው።

በሴት ሕፃናቶቻችን ላይ እየተፈጸመ ያለውና በታሪካችን አይተነውም ሰምተነውም ለማናውቀው አሰቃቂ ወንጀል ሁሉ የሚከተሉት ግለሰቦች በጥብቅ ተጠያቂዎች ናቸው፤ ኢትዮጵያውያን ስሞቻቸውን መዝግቡ፦

አብይ አህመድ ፣ ለማ መገርሳ ፣ ታከለ ኡማ ፣ ሽመልስ አብዲሳ ፣ ጃዋር መሀመድ ፣ በቀለ ገርባ ፣ ህዝቄል ገቢሳ ፣ ዳውድ ኢብሳ ፣ አምቦ አርጌ ፣ ፀጋዬ አራርሳ ፣ አደነች አቤቤ ፣ ሞፈሪያት ካሜል ፣ መአዛ አሸናፊ ፣ ሳህለወርቅ ዘውዴ ፣ ብርቱካን ሚደግሳ ፣ ታዬ ደንደአ ፣ ሌንጮ ባቲ ፣ ሌንጮ ለታ ፣ ዳንኤል ክብረት ፣ ብርሀኑ ነጋ ፣ ገዱ አንዳርጋቸው ፣ ደመቀ መኮንን ፣ አንዳርጋቸው ፅጌ ፣ አንዱዓለም አንዳርጌ ፣ ታማኝ በየነ ፣ አበበ ገላው።

______________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: