ጸሎተ ሐሙስ | “ይህ ሥጋዬ ነው፤ ይህ ደሜ ነው” | ወገኔ ሆይ! የዳንኸውና ልጅነትን ያገኘኸው በክርስቶስ ሞትና ደም ነው
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 20, 2022
❖❖❖ ጌታችን በጸሎተ ሐሙስ | ሌባን እንደምትይዙ በሰይፍና በጎመድ ልትይዙኝ መጣችሁን? ❖❖❖
ከኅፅበተ እግር በኋላ ሊይዙት ወደ እርሱ የመጡትን የካህናት አለቆችን፣ የቤተ መቅደስ ሹሞችንና ሽማግሌዎችን ጌታችን እንዲህ ብሏቸዋል፤ “ሌባን እንደምትይዙ በሰይፍና በጎመድ ልትይዙኝ መጣችሁን? ዘወትር ከእናንተ ጋር በቤተ መቅደስ ስኖር እጃችሁን እንኳ አልዘረጋችሁብኝም፤ ነገር ግን ጊዜያችሁ ይህ ነው፡፡ የጨለማው አበጋዝም ሥልጣኑ ይህ ነው፤” (ሉቃ. ፳፪፥፶፪–፶፫)።
👉 የሰሙነ ሕማማት ሐሙስ ፮ ስያሜዎች
- ፩. ሕጽበተ እግር ይባላል
- ፪. የጸሎት ሐሙስ ይባላል
- ፫. የምስጢር ቀንም ይባላል
- ፬. የሐዲስ ኪዳን ሐሙስ ይባላል
- ፭. የነጻነት ሐሙስ ይባላል
- ፮. አረንጓዴው ሐሙስ ይባላል
_______
_______
Like this:
Like Loading...
Related
This entry was posted on April 20, 2022 at 20:56 and is filed under Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን, War & Crisis.
Tagged: Addis Ababa, Aksum, Axum, መስቀል, ረቡዕ, ሰሙነ ሕማማት, ስቅለት, ቀዳም, ተዋሕዶ, ትንሣኤ, ትግራይ, አርብ, አዲስ አበባ, ኢትዮጵያ, ኢየሱስ ክርስቶስ, እሑድ, ኦርቶዶክስ, ክህደት, ወንጀል, የኢየሱስ ፊልም, ይሑዳ, ገንዘብ, ጠላት, ጦርነት, ጸሎተ ሐሙስ, ጽዮናውያን, Ethiopia, Friday, Genocide, Holy Thursday, Holy Week, Jesus Christ, Judas Iscariot, Passion Week, Saturday, Tewahedo Faith, The Jesus Film, Tigray. You can follow any responses to this entry through the RSS 2.0 feed.
You can leave a response, or trackback from your own site.
Leave a Reply