Re-known Ethiopian Scientist Dr. Tewolde Arrested Because of His Tigrayan Ethnicity
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 4, 2022
👉 ገብርኤል 👉 ማርያ ም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 😇 መድኃኔ ዓለም
💭 Dr. Tewolde Berhan Gebre Egziabher, the re-known Ethiopian scientist, who has worked to ensure biodiversity and the rights of communities to their genetic resources has been arrested by the fascist Oromo regime of Ethiopia because he is of Tigrayan origin. Dr. Tewolde is undergoing cancer treatment – and is now at his death bed. 😠😠😠😢😢😢
💭 ብዙ ያልተነገረላቸው የኢትዮጵያ ድንቅ አርበኞች፤ ዶ/ር ተወልደ ገብረ እግዚአብሔር በፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ታሠሩ! በኤዶማውያኑ የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች ትዕዛዝ ይሆን?
የብዝሃ ህይወት እና የማህበረሰብ የዘረመል ሀብታቸው እንዲከበር ሲሰሩ የነበሩት እና ታዋቂው ኢትዮጵያዊ ሳይንቲስት ዶ/ር ተወልደ ብርሃን ገብረ እግዚአብሄር የትግራይ ተወላጅ በመሆናቸው በፋሽስቱ የኦሮሞ መንግስት ቁጥጥር ስር ውለዋል። ዶ/ር ተወልደ የካንሰር/ነቀርሳ ህክምና እየተደረገላቸው ነው ፥ ግን አሁን በሞት አልጋ ላይ ናቸው።
😠😠😠 ኢትዮጵያ ሀገሬ ሞኝ ነሽ ተላላ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ! 😢😢😢
😈 ይህ እንግዲህ በሉሲፈራውያኑ የምዕራቡ ዓለም ኤዶማውያን እና የምስራቁ ዓለም እስማኤላውያን ሞግዚትነት የሚመራው የኦሮሞው ምኒልክ ፬ኛ ትውልድ ሤራ መሆኑ ነው።
💭 ከዋቄዮ–አላህ–ሉሲፈር የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂ የሆኑት አራቱ ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦
☆፬ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን ትውልድ
☆፫ኛ. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ
☆፪ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ
☆፩ኛ. የአፄ ምኒልክ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ
👉 ከስምንት ዓመታት በፊት የሚከተለውን በጦማሬ አቅርቤው ነበር፤
💭 “2005: Dr. Tewolde Berhan Gebre Egziabher Denied Entry Visa to Canada to Tell His Story.…ኧረ: ኡ! ኡ! በሉ…….. ጋሽ ተወልደ የት አሉ???!!!”
____________
Leave a Reply