Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2022
    M T W T F S S
     123456
    78910111213
    14151617181920
    21222324252627
    28293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for March 26th, 2022

Saudi, The Harlot of Babylon is Burning: Yemen-s Houthis Target Oil Facilities in Jeddah

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 26, 2022

💭 ሳውዲ፣ የባቢሎን ጋለሞታ እየነደደች ነው፡ የየመን ሁቲ ተዋጊዎች ኢላማ የነዳጅ ዘይት መገልገያዎች በጅዳ

💭 Yemen’s Houthi rebels say they hit several areas inside the Kingdom on Friday.

One was near the Formula One circuit in Jeddah, where the Saudi Arabia Grand Prix will be held on Sunday.

The Saudi coalition has launched air strikes in Sanaa and Hodeidah in retaliation against attacks on its oil facilities.

👉 Courtesy: Al Jazeera

💭 My Note: Saudi Arabia – September 2018 – on Ethiopia’s New 2011 Year’s week

💭 In the presence of their cruel Saudi babysitters, the two evil traitors, Abiy Ahmed Ali of Ethiopia & Isaias Afewerki of Eritrea signed a genocide pact against Christians of Northern Ethiopia.

😈 The Harlot of Babylon 😈

Who can better fit this description than Saudi Arabia (Mecca) because the Muslim god Allah originated as LiL from Sumer, again the Middle East, that later became iL and then it was exported from Babylon by Nabounidus in the 6th century BC to Saudi Arabia, where the Arabs started worshiping Allah long befor Muhammad was born. The god is known by different names in different regions, the root of which is LiL, enLiL, Sin, iL and Bel. “The Controller of the Nigh,” had the crescent moon as his emblem, which became the primary religious symbol of Islam and many other false religions. In Arabia he was also known as hu-bal or ha-baal. In 637 AD, a new era began when the ‘Saudi Arabians conquered Mesopotamia whereby “Babylon” then became part of the Arab-Islamic Empire. The worship of the moon god “Sin„ was widespread and common during the time of Abraham. In the Bible, Abraham was asked to leave Ur of the Chaldeans, where the moon god Sin was worshiped and told to migrate to Canaan and worship Yahweh, The True God, instead.

❖❖❖ [Jeremiah 51:24–25] ❖❖❖

“And I will repay Babylon And all the inhabitants of Chaldea For all the evil they have done In Zion in your sight,” says the Lord. “Behold, I am against you, O destroying mountain, Who destroys all the earth,” says the Lord. “And I will stretch out My hand against you, Roll you down from the rocks, And make you a burnt mountain.

A mountain is an allegoric kingdom, God’s wrath is not going to burn just one mountain in Iraq, or else there would be little point in that wrath burning an empty mountain. He is going to destroy the whole Islamic kingdom with Muslim people living in it; we do need to think about this.

👏 A blessing in disguise for Ethiopian Zionists: Saudi Arabia is about to deport 300,000 Ethiopian migrants from its evil kingdom.

❖❖❖ [Jeremiah 51:6] ❖❖❖

“Flee from Babylon! Run for your lives! Do not be destroyed because of her sins. It is time for the Lord’s vengeance; he will repay her what she deserves.

የባቢሎን ጋለሞታ

ይህን ገለጻ ሳውዲን እንጂ ከሳውዲ አረቢያ (መካ) በላይ ሌላ ማንን ይስማማል? ምክንያቱም የሙስሊሞች አምላክ ‘አላህ’ እንደ ‘ሊል’ ከሱመር፤ እንደገና በመካከለኛው ምስራቅ፤ የጀመረ ሲሆን በኋላም ‘ኢል'(ላ ኢል አላህ) ሆነ እና ከዛም በናቡኒደስ ከባቢሎን በ6ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ወደ ሳውዲ አረቢያ ተላከ። መሀመድ ከመወለዱ በፊት አረቦች አላህን ማምለክ በጀመሩበት ዘመን። አምላኩ በተለያዩ ክልሎች በተለያዩ ስሞች ይታወቃል፡ ሥሩም ሊል፣ ኢንሊል፣ ሲን/ኃጢአት፣ ኢል እና ቤል ነው። “የጨለማው ተቆጣጣሪ”የእስልምናና የሌሎች የሐሰት ሃይማኖቶች ዋነኛ ሃይማኖታዊ ምልክት የሆነው የሩብ ጨረቃ አርማው ሆኗል። በአረብ አገር ደግሞ ሁ-ባል ወይም ሀ-በአል በመባል ይታወቅ ነበር። እ.ኤ.አ. በ637 ዓ.ም ሳውዲ አረቢያውያን ሜሶጶጣሚያን ሲቆጣጠሩ “ባቢሎን” የአረብ እስላም ግዛት አካል የሆነችበት አዲስ ዘመን ተጀመረ። የጨረቃ አምላክ “ሲን/ኃጢአት” አምልኮ በአብርሃም ዘመን የተስፋፋና የተለመደ ነበር። በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ አብርሃም የሲን አምላክ የጨረቃ አምላክ ይታይበት ከነበረበት ከከለዳውያን ዑር እንዲወጣ ተጠይቆ ነበር፣ እና ወደ ከነዓን እንዲሰደድና በምትኩ እውነተኛውን አምላክ ይሖዋን/እግዚአብሔርን እንዲያመልክ ተነግሮታል።

❖❖❖[ትንቢተ ኤርምያስ ምዕራፍ ፶፩፥፳፬፡፳፭]❖❖❖

በጽዮን በዓይናችሁ ፊት ስለሠሩት ክፋታቸው ሁሉ በባቢሎንና በከለዳውያን ምድር በሚኖሩ ሁሉ ላይ ፍዳቸውን እከፍላለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር። አንተ ምድርን ሁሉ የምታጠፋ አጥፊ ተራራ ሆይ፥ እነሆ፥ እኔ በአንተ ላይ ነኝ፥ ይላል እግዚአብሔር፤ እጄንም እዘረጋብሃለሁ፥ ከድንጋዮችም ላይ አንከባልልሃለሁ፥ የተቃጠለም ተራራ አደርግሃለሁ።

ተራራ ምሳሌያዊ መንግሥት ነው፣ የእግዚአብሔር ቁጣ በኢራቅ ውስጥ አንድ ተራራ ብቻ አያቃጥለውም፣ አለዚያ ቁጣው ባዶ ተራራን ማቃጠሉ ምንም ፋይዳ የለውም። በውስጡ ከሚኖሩ ሙስሊም ሰዎች ጋር መላውን እስላማዊ መንግሥት ያጠፋል፤ ስለዚህ ጉዳይ ማሰብ አለብን።

👏 የተደበቀ በረከት ለኢትዮጵያውያን ጽዮናውያን፤ ሳውዲ አረቢያ እስከ300,000የሚጠጉ ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን ከተረገመው ግዛቷ ልታባርር ነው።

❖❖❖[ትንቢተ ኤርምያስ ምዕራፍ ፶፩፥፮]❖❖❖

ከባቢሎን ውስጥ ሽሹ፥ እያንዳንዳችሁም ነፍሳችሁን አድኑ፤ በበደልዋ አትጥፉ፥ የእግዚአብሔር በቀል ጊዜ ነውና፥ እርሱም ብድራትዋን ይከፍላታልና።

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፰፥፩፡፫]❖❖❖

ከዚህ በኋላ ታላቅ ስልጣን ያለው ሌላ መልአክ ከሰማይ ሲወርድ አየሁ፥ ከክብሩም የተነሣ ምድር በራች።

በብርቱም ድምፅ። ታላቂቱ ባቢሎን ወደቀች፥ ወደቀች፥ የአጋንንትም ማደሪያ ሆነች፥ የርኵሳንም መናፍስት ሁሉ መጠጊያ የርኵሳንና የተጠሉም ወፎች ሁሉ መጠጊያ ሆነች፤ አሕዛብ ሁሉ ከዝሙትዋ ቍጣ ወይን ጠጅ የተነሳ ወድቀዋልና፥ የምድርም ነገሥታት ከእርስዋ ጋር ሴሰኑ የምድርም ነጋዴዎች ከቅምጥልነትዋ ኃይል የተነሳ ባለ ጠጋዎች ሆኑ ብሎ ጮኸ።

❖❖❖ [Revelation Chapter 18፡1-3] ❖❖❖

And after these things I saw another angel come down from heaven, having great power; and the earth was lightened with his glory. And he cried mightily with a strong voice, saying, Babylon the great is fallen, is fallen, and is become the habitation of devils, and the hold of every foul spirit, and a cage of every unclean and hateful bird. For all nations have drunk of the wine of the wrath of her fornication, and the kings of the earth have committed fornication with her, and the merchants of the earth are waxed rich through the abundance of her delicacies.”

____________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ግራኝ አብዮት አህመድ ኢትዮጵያን አፍርሶ ለሉሲፈራውያኑ ለማስረከብ ደፋ ቀና እያለ ነው ፥ ጊዜው ግን አጭር ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 26, 2022

😈 ግራኝ አብዮት አህመድ ዶክትሬት በ 666 ሰይጣን የተሰጠው ኢትዮጵያን አፍርሶ ለሉሲፈራውያኑ ያስረክባቸው ዘንድ ነው

. ፩ የጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ አጥፊ ግራኝ አብዮት አህመድና የኦሮሞ ብልጽግና ፓርቲ ነው

ቍ. ፪ የጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ አጥፊ ኢ-አማንያኑ የሕወሓት ፓርቲ ቁማር ተጫዋቾች ናቸውሁለቱም በጋራ ተናብበው እየሠሩ ነው።

👉 ሁሉም የሚጸዱበት ጊዜ ደርሷል! የኦሮሞ እና አማራ ክልሎችም እራሳቸውን ችለው የሚቀጡበት ሰይፍ አላቸው!

👉 የሚከተለው አምና ላይ በጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ልክ እንደጀመረ የቀረበ ጽሑፍ ነው። ሁሉም ነገር አንድ በአንድ በተግባር ላይ ሲውል እያየነው ነው! አዎ! ሁሉም የምኒልክ አራተኛ ትውልድ ከሃዲዎች ተጠያቂዎች ናቸው!

💭 ግራኝ በቅዱስ ያሬድ ልጆች ላይ ጦርነት መክፈቱን የሚደግፉት ‘አባቶች’ እነማን ናቸው?

😈 ግራኝ እና ሽመልስ ያዘጋጇቸው ኦሮሞዎች ከእስማኤላውያን እና ኤዶማውያን ጋር አብረው አማራውን ጨፈጨፉ፥ አማራው ከግራኝ ኦሮሞዎች ፣ እስማኤላውያኑ እና ኤዶማውያኑ ጋር አብሮ ተዋሕዶ ትግራዋይን እየጨፈጨፏቸው ነው። ኦሮማራዎች የአቤል ደም ይጮኻል፤ ወዮላችሁ!

ይህ ሁሉ ጨካኝና ጽንፈኛ ተግባር ከኦሮሚያ ሲዖልና ከጎንደር አካባቢ በመጡ ኦሮሞዎችና አማራዎች መፈጸሙን ታሪክ እያስተማረን ነው፤ እነ ጄነራል አሳምነው እና ዶ/ር አምባቸውን ገድለው በባሕር ዳር ሥልጣኑ የያዙት ኦሮሞዎች ናቸው፤ እነ አገኘው ኦሮሞዎች ናቸው ጭፍሮቻቸው ሁሉ ኦሮሞዎች ናቸው። አሁን “በቂ ነው የሚሉትን ጭፍጨፋ ካካሄዱ በኋላ” ሹልክ ብለው በመውጣትና አማርኛ ተናጋሪ የአሩሲ እና ወለጋ አረመኔዎችን በየቦታው በመሸጎጥ የታሪክ እዳውን ሁሉ ለአማራዎች እና ኤርትራውያን ለማሸከም ተግተው በመስራት ላይ ናቸው። አህዛብን ለማንገስና መላዋ ኢትዮጵያን ለዋቄዮአላህዲያብሎስ ለማውረስ። “የክርስቲያኖች አምላክ እግዚአብሔር አያይም! አያውቅም” የሚል እምነት ስላላቸው።

በትግራይ ሕዝብ ላይ ለተፈጸመው ከፍተኛ ግፍ የመጀመሪያዎቹ ተጠያቂዎች ኦሮሞዎች (ዋቀፌታ + እስላም + ፕሮቴስታንት) ናቸው፤ ከዚያ ቀጥለው ነው አማራዎች፣ አፋሮች፣ ሶማሌዎች፣ ጉራጌዎች፣ ደቡባውያን፣ ኤሚራት አረቦች እና ቤን አሚር ኤርትራውያን ሁሉም ተጠያቂዎች ሆነው አንድ በአንድ ለፍርድ የሚቀርቡት። የእግዚአብሔር የሆነ መንፈሳዊ ወገን ሁሉ ይህን እውነት በግልጽ የሚያየው ነው።

👉 “ለመሆኑ ይህ ጦርነት ማንን ነው “የሚጠቅመው”?”

፩ኛ. የምዕራቡን ኤዶማውያንን እና የምስራቁን እስማኤላውያንን(ካቶሊክ፣ ፕሮቴስታንት፣ እስላም፣ ኢአማኒ፣ ግብረሰዶም)

ምክኒያቱም፦ ሁለቱም ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ዲያብሎሳዊ ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋትና በኢትዮጵያ የሚገኘውን የሕይወት ዛፍም ለሳጥናኤል ስም፣ ክብርና ዝና ሲሉ መውረስ ይሻሉና ነው።

፪ኛ. ዋቀፌታን/ኦሮሙማን

ምክኒያቱ፦ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋት ይሻሉና ነው። የፕሮቴስታንቲዝም አባት ማርቲን ሉተር ወደ ጀርመንኛ በተረጎመው መጽሐፍ ቅዱስ ኢትዮጵያን‘ ‘ኩሽብሎ ነው የጻፋት። ይህ ቀላል ነገር እንዳይመስለን። እ..አ ከ 1837 እስከ 1843 .ም ባለው ጊዜ ፕሮቴስታንቱ ጀርመናዊ ዮኻን ክራፕፍ ኦሮሚያ የተባለውን ግዛት ለመመሥረት የተነሳሳው ክርስትናን ለማስፋፋት ሳይሆን፡ እንደ አንድ ፕሮቴስታንት የኢትዮጵያ ቀጥተኛ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ለመዋጋት ነው። ለዚህም በወራሪነት ባሕርይ ከጀርመኖች ጋር ይስማማሉ በሚል ሃሳብ “ጋላ” ተብለው ሲጠሩ የነበሩትን ጎሳዎች ለማደራጀት በመነሳሳት በ ኢትዮጵያፋንታ ኩሽየሚለው ትርጉም ያለበትን መጽሐፍ ቅዱስ ይዞ ወደ ምስራቅ አፍሪቃ/ኢትዮጵያ ተጓዝ፤ በዚህም የኦሮሙማ እንቅስቃሴን ጀመረው። ተልዕኮው ፀረኢትዮጵያ፣ ፀረተዋሕዶ እና የክርስቶስ ተቃዋሚ ተልዕኮ መሆኑን ዛሬ እያየነው ነው። ዋናው ዲያብሎሳዊ ዓላማቸው፤ ኢትዮጵያን አፍርሰው ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነትንም በተለይ ከአማራና ትግሬ በመንጠቅ “መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሰችው ኩሽ እኛ ነን” የሚለው ነው።

ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም”[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲]

፫ኛ. የአማራ ብሔርተኝነትን

ምክኒያቱ፦ ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ትግሬዎችንና ትግርኛን አጥፍተው ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ግዕዝን፣ ሰንደቁን፣ አክሱም ጽዮንን፣ ቅዱስ ያሬድና አቡነ አረጋዊን ከተቻለም መላው ትግራይንና ኤርትራን ወርሰው ለራሳቸው ብቻ ለማድረግ ይሻሉና ነው። በነገራችን ላይ፤ ኦሮሞዎች በኬኛ ቅዠታቸው ሙጭጭ ያሉበትንና “ፊንፊኔ/ ፊልፊሌ” የሚለውን ስያሜ ለአዲስ አበባ ፍልወሃ ክፍለ ከተማ እቴጌ ጣይቱ እንደሰጡት፤ “አማራ” የተባለውን የአማራ ከንቱ ብሔርተኞች ክልልን መጠሪያ ስም የሰጡት ደግሞትግሬው/ሚ መለስ ዜናዊ ነበሩ። የሕይወት ምፀት!

፬ኛ. የትግሬ ብሔርተኝነትን

ምክኒያቱ፦ ኢአማንያኑ ሻእቢያ እና ህዋሀት ቡድኖች ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ቅዱስ ያሬድን፣ አቡነ አረጋዊን፣ አባ ዓቢየ እግዚእን፣ ነገሥታቱን ኢዛናን፣ ዮሐንስን፣ ሰንደቁን፣ ግዕዝን፣ አክሱምን አጥፍተው በሃምሳ ዓመታት ውስጥ በተገኘ ጣዖታዊ ማንነት “ኢአማኒ የትግራይ ሶሻሊምዝብልጽግና” ርዕዮተ ዓለምን በመከተልና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን የቻይና ባንዲራም በማውለብለብ ከኤርትራ ጋር ለብቻቸው መኖር ይሻሉና ነው። በትግራይ እየተካሄደ ያለው ጦርነት የግራኝ አብዮት አህመድ እና የስብሃት ነጋ ጦርነት ነው። መንግስቱን ለኦሮሙማዎች እንዳስረከቡት፣ ቤተ ክህነትንም ለእነ ኤሬቻ በላይ በማስረክብ ላይ ያሉ ይመስላሉ። በትግራይ ላይ የተከፈተውን ጦርነት የደገፉበት አንዱ ምክኒያትም ይህ ሊሆን ይችላል፤ ዋናው ፍላጎታቸው ግን የትግርኛ ተናጋሪ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን ልብ በመስበርና ተስፋ በማስቆረጥ፡ ተዋሕዶ ክርስትናን እና ኢትዮጵያን እንዲተው ማድረግ ነው። በነገራችን ላይ፤ ዛሬ የትግራይ ከንቱ “ትግራይ! ትግራይ!” ብሔርተኞች ለሚጮሁለት ክፍለሃገር “ትግራይ” የሚለውን መጠሪያ የሰጡት ድንቁ አማራኢትዮጵያዊ ንጉሥ አፄ አምደ ጽዮን ናቸው። የሕይወት ምፀት!

ሉሲፈራውያኑ እና ቆሻሻው ወኪላቸው አብዮት አህመድ አሊ ትግራይን ከኢትዮጵያ ገንጥለው የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው ጠላቶቿ የምትመራዋን የዛሬዋን ኢትዮጵያን አፈራርሰው ከሞያሌ እስከ መተከልና ጎንደር ያለውን ግዛት ለኦሮሞዎች ለማስረከብ ተግተው በመሥራት ላይ ናቸው። አማራው የስጋ ማንነትና ምንነት ካላቸው ኦሮሞዎቹ ጎን ተሰልፎ የመንፈስ ማንነትና ምንነት ባላቸው ትግሬ ወንድሞቹ ላይ በመቶ ዓመት ውስጥ ለሦስተኛ ጊዜ ጦርነት በማወጁ አብቅቶለታል! አክሱም ጽዮንን ክዷልና የሆነ ተዓምር ካልመጣ በቀር ምንም ተስፋ የለውም፤ በቅርቡ ሃገር አልባ ነው የሚሆነው። እነ ግራኝ እየሠሩ ያሉት ትግርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከአረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ሰንደቃቸው እና ከተዋሕዶ ክርስትናቸው እንዲላቀቁ ብሎም አእምሯቸውን ተቆጣጥረው፣ መንፈሳቸውን አድክመውና ሞራላቸውን ሰብረው ልክ እንደ “ኤርትራውያን” ለአውሮፓውያን አረጋውያን የኩላሊትና መቅኒ መለዋወጫ እንዲሆኑ ማድረግ ነው። ሰሞኑን “አማራ” የተባለው ክልል ባንዲራውን ለመቀየር መወሰኑ ከዚህ ሤራ ጋር የተያያዘ ነው። ከኦሮሞዎቹ ከእነ አብዮት አህመድ ጋር ተናበው በመስራት ላይ ያሉት ሀወሃቶች የዚህ ዲያብሎሳዊ ሤራ አካል ቢሆኑ አይገርመንም። ዋ! ! !

በዓለማችን ያሉ ብዙ ሕዝቦች በተቻለ መጠን በሃይማኖት፣ በቋንቋ፣ በባህልና በመልክ የሚመስሏቸውንና የሚቀርቧቸውን ሕዝቦች እየፈለጉ ማስጠጋትና መውደድ በጀመሩበት በዚህ ዘመን ትንሿ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ብሔሮች ግን ጥላቻን አንግሦ አንዱ ከሌላው የሚለይበትንና የሚረቅበትን፣ አንዱ ሌላውን የሚጠላበትንና የሚያርቅበትን ሰበባ ሰበብ እየፈላለገ እርስበርስ መባላቱንና ውድቀቱን መርጧል። ሞቃዲሾን አልፎ ኪጋሊንና ካምፓላን፣ ቀይ ባሕርን ተሻግሮ ኤደንና ሙስካትን “ የኛ ነበሩ! የኛ ይሆናሉ!” በሚል ወኔ ታላቅነትንና አርቆ አሳቢነትን እንደ ቀደሙት አያቶቹ ይዞ “ኢትዮጵያ እርስቴ” በማለት ፈንታ እራሱን አጥብቦና በጣም አውርዶ በወልቃይትና ራያ ሚጢጢ“እርስቶች” ላንቅው እስኪበጠስ ይነታረካል። ዛሬማ ሰው ከ“አዲስ አበባ የማን ናት?” አሰልቺና አላስፈላጊ ንትርክ ወርዶ ጉልበቱንና ጊዜውን በመስቀል አደባባይና ጃን ሜዳ ላይ ብቻ እንዲያጠፋ ተደርጓል። ጃን ሜዳን እና መስቀል አደባባይን ያረከሱትን ግራኝ አብዮት አህመድን እና ታከል ዑማን አድኖ እንደመድፋት፤ “ጮኸን ጮኸን ጃን ሜዳ ተፈቀደልን!” ይልና ሆያሆየን ጨፍሮ ለቀጣዩ እንቅልፉ ወደ አልጋው ይመለሳል። በከሃዲዎቹ የሉሲፈራውያኑ ባሪያ ልሂቃኖቹ አዕምሮው እስኪጠብብ ድረስ መታጠቡ ከዚህ የበለጠ ማስረጃ የለም።

የሕዝቡን ስነልቦና በልተውታል፤ ስለዚህ “አዲስ አበባ ኬኝ” ይሉና መስቀል አደባባይን እና ጃን ሜዳን በመቆፈር የተዋሕዷውያኑን ሃሳብ በነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ላይ ብቻ እንዲቀር ያስሩታል፣ ወደ ወልቃይት፣ ራያና ሁመራ ልጆቹን እየላከ ትግሬዎች ወገኖቹን እንዲገድል፣ የራሱንም ደም እንዲያፈስ፣ የአክቲቪስቱ ሃሳብም በእነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ብቻ ተወስኖና ታስሮ እንዲቀር፣ የቀረውም እንዲኮላሽና ሰፊዋን ኢትዮጵያን ከጠላቶቿ ነፃ ለማውጣት አቅም እንዳይኖረው፤ ብዙም እንዳይጠይቅ፣ በጥቃቅን ነገሮች ላይ ብቻ ጊዜና ጉልበቱን እያባከነ ለባርነት እንዲዘጋጅ አድርገውታል። ትልቅ ቅሌት! ወዮላችሁ!

👉 አንድን ሀገር/ሕዝብ ለመቆጣጠር ሉሲፊራውያኑ የሚጠቀሙባቸው መሳሪያዎች፦

ተስፋ ማስቆረጥ/ሞራል መስበር

አለመረጋጋትን መፍጠር

አመፅ መቀስቀስ

መደበኛነትን/መረጋጋትን ማምጣት

👉 A Luciferian Plan of Controlling a nation by the tools of

Demoralization

Destabilization

Insurgency

Normalization

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Missile Attack on Jeddah in The Middle of The F1 Saudi Arabian GP

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 26, 2022

😲 አስደናቂ ምስል! በሳዑዲ አረቢያ የ F1 መኪና-ስፖርት ውድድር ወቅት ጅዳ ላይ የሚሳኤል ጥቃት ደረሰ ፥ ዋው!

My Note: Saudi Arabia – September 2018 – on Ethiopia’s New 2011 Year’s week

In the presence of their cruel Saudi babysitters, the two evil traitors, Abiy Ahmed Ali of Ethiopia & Isaias Afewerki of Eritrea signed a genocide pact against Christians of Northern Ethiopia.

💭 Boris Johnson Going From ‘Dictator to Dictator’ Visiting Mass Murderer Saudi Arabia & Selling Chelsea to Them

‘Two weeks ago, Babylon Saudi Arabia executed 81 prisoners. This weekend, F1 hypocrites who just told us – “This is probably the safest place you can be in Saudi Arabia at the moment. That is why we are racing.” — will open Aladin’s rose water bottles in one of the most violent and inhumane nations of the planet. If true, a speedy recovery to Vettel – but I’ve got this feeling that he is not interested in racing either in Bahrain or in Saudi Arabia. It’s a disgrace that F1 is present in Bahrain, Saudi Arabia, UAE, Qatar, Azerbaijan. Frankly speaking Sochi is safer and more humane than Jeddah and Saudi Arabia at the moment – yet concerning Sochi and Russia everyone was faster than Lewis Hamilton to grab the moral high ground. You’ll know if someone is on his high horse, because he will behave as though he’s superior to everyone around him, almost like a haughty king riding his horse past his lowly subjects.

💭 Ethiopia Detained, Abused Tigray ans Deported From Saudi: HRW

💭 Fireball Consumes Oil Facility as Houthis Launch Terror Campaign ‘Deep’ in Saudi Arabia

Formula 1 teams and drivers have been told that the Saudi Arabian GP is continuing as planned following a fire at an oil depot close to the circuit, which Yemen’s Houthi rebels claim was an attack by the group.

A large and very expressive black smoke cloud could be seen from the F1 track towards the end of first practice, and Max Verstappen reported on team radio that he could smell “burning” from the cockpit of his Red Bull car.

Practice continued as normal, though there was a 15-minute delay to the start of second practice as drivers and team principals met with F1 president Stefano Domenicali and the FIA’s Mohammed Ben Sulayem.

A fiery explosion lit up the skyline over the Saudi Arabian city of Jeddah on Friday morning, clearly visible from the F1 racing track where the Saudi Arabia Grand Prix is set to take place Sunday.

The Iran-backed Houthi insurgents of Yemen issued a statement claiming they have launched a series of attacks “deep” into Saudi territory.

The fireball appeared to erupt from the North Jeddah Bulk Plant, which stores nearly a quarter of Saudi Arabia’s stockpile of fuel for ground and air vehicles, as well as the fuel supply for a crucial water desalination plant near Jeddah. The fuel storage facility was one of the primary targets in a wave of Houthi terrorist attacks last weekend but sustained only minor damage, according to Saudi officials.

Saudi state television on Friday reported attacks on water tanks in the town of Dharan and an electrical substation close to the Yemeni border.

The Houthi-controlled al-Masirah satellite news channel in Yemen said on Friday that “more details” would soon be released about the purported attacks on Saudi Arabian civilian targets but did not explicitly claim responsibility for the Jeddah explosion.

The Houthis were classified as a foreign terrorist organization by the Trump administration, but the designation was rescinded by President Joe Biden soon after he took office. The Saudi government warned this week that continued Houthi attacks on their oil infrastructure could hinder their ability to supply oil during the worldwide fuel crisis caused by the Russian invasion of Ukraine.

Update, 1:15 p.m. EST: Houthi military spokesman Yahya Sarea claimed responsibility for a “missile” attack on Jeddah, plus drone attacks on the Saudi refineries at Ras Tanura and Rabigh. Sarea said the Houthis also attacked targets in the Saudi capital city of Riyadh.

Update, 1:20 p.m. EST: Saudi state media quoted a spokesman for the military coalition against the Yemen insurgency who said a ballistic missile and ten bomb-laden drones were intercepted on Friday. The Houthi weapons were aimed at several different cities. The coalition said relatively minor damage was inflicted on several targets, plus collateral damage to civilian vehicles and residences, but none of it was severe, and there was no loss of life.

Source

_____________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infotainment, Sports - ስፖርት, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: