Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2022
    M T W T F S S
     123456
    78910111213
    14151617181920
    21222324252627
    28293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

A. Ahmed’s Ethnic Cleansing Campaign Completed: Not a Single Tigrayan Left in West Tigray

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 3, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉ጊዮርጊስ ✞ ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

🛑 The ethnic cleansing is openly and clandestinely coordinated by:

😈 The Fascist Oromo Regime of Abiy Ahmed Ali

😈 The Fascist Arab stooge Iaias Afewerki in Eritrea

😈 The Fascist Amhara Fano Militia

😈 The Marxist TPLF

😈 The United Nations

😈 The Biden-Harris Administration of The U.S

😈 The European Union

Roughly a year ago, on Mar 10, 2021, US Secretary of State Antony Blinken described violence in Ethiopia’s Tigray region as “ethnic cleansing”. What has been done since then? Nothing! In fact, they continue encouraging and indirectly supporting those perpetrators of genocide, ethnic cleansing and war crimes.

🔥 Imagine the reaction around the world if the site of this horrific ethnic cleansing was in Ukraine!

😠😠😠 😢😢😢

አይ አማራ! ወደ ኦሮሚያ እና ቤኒሻንጉል ሲዖል ገብተህ “የኔ ናቸው” የምትላቸውን አማራዎች ነፃ እንዳታወጣ በኦሮሞው ቁራ ግራኝ አብዮት አህመድ ስትከለከል ጸጥ ለጥ ብለህ እንዳልነበር፡ ታዲያ ዛሬ ሆን ብሎ ከውንድምህ ጋር ሊያጣላህ “ወደ ትግራይ ግባና እርስትህን አስመልስ እኔ ድጋፍ እሰጥሃለሁ” ብሎ ካታለለህ በኋላ አሁን “በሬ ሆይ! ሳሩን አየህና ገደሉን ሳታይ” ብሎ ተርተብህ። ታዲያ በምዕራብ ትግራይ ባለፉት ስምንት ወራት በፈጸምከው ግፍ ተጸጽህተህና ንሰሐ ገብተህ፣ በሠራኸው ወደር የሌለው ግፍ ሳቢያ ምንም ዓይነት የግዛት ጥያቄ በትግራይ ወንድሞችህ ላይ ሳታነሳ (ይህ ሲያንስህ ነው፣ ግዴታህም ነው!) በመጠናከር ላይ ካለውና ሊረዳህ ከሚችል ብቸኛው የትግራይ ተዋሕዶ ሕዝብ ጎን ቆመህ የዋቄዮአላህ ወራሪዎችን መዋጋት ሲገባህ ለዓመታት ካለሟቸው ከተማዎች እናቾንና ሕፃናትን ታፈናቅላቸዋለህ፣ የኦሮሞውቹ እና የመሀመዳውያኑ ወኪል፣ ደጀንና ደጋፊ ሆነህ ምንም ያላደረግኽን የትግራይ ክርስቲያን ሕዝብ አስርቦ ለመጨረስ ወደ ትግራያ የምግብ እርዳታ እንዳያልፍ ትከለክላለህ! ዋይ! ዋይ! ዋይ! ታዲያ አማራ ዛሬ በዳይም ተበዳይም የመሆን መብት አለውን?! ይህ መርገም አይደለምን?! እንግዲህ ይህን ያህል የትንቢት መፈጸሚያ የሆነከው የትውልድ እርግማን ደርሶብህ ሳይሆን አይቀርምና መጥፊያህን ዛሬውኑ አመቻች።

እንደው፤ አንድ ክርስቲያን ነኝ፣ ተዋሕዶ ነኝ” የሚል ሕዝብ ተዋሕዶ ክርስቲያን የሆነውን ሕዝብ አስርቦ ለመፍጀት መንገድ ሲዘጋ የቤተ ክርስቲያን “አባቶች” ፣ መምህራን፣ ዲያቆናትና አገልጋዮች ለምንድን ነው ወጥተው የማይናገሩት፣ የተቃውሞ ሰልፍስ የማያደርጉት? ከዚህ የበለጠ አስከፊ ነገር ምን ሊኖር ይችላል? እንዴት ነው ኦሮዶክስ ተዋሕዶ ክርስትና ከኢትዮጵያ ምድር እንድትጠፋ እና ክርስቲያኖች እንዳይኖሩ ይፈልጋሉን? በተለይ በአዲስ አበባ እና በአማራ ክልል ያሉ የቤተክህነት አገልጋዮች እግዚአብሔርን በጣም የሚያስቆጣ ሁኔታ ላይ ነው ያሉት። በየትም ዓለም ታይቶ ተሰምቶ የማይታወቅ ዝምታ ነው እያሳዩ ያሉት። በእኔ በኩል፤ ይህን ያህል ምንም ሰብብ ወይም ምክኒያት ሊኖር ስለማይችል ከላይ እስከ ታች ሁሉንም የክርስቶስ ተቃዋሚዎች፣ የተዋሕዶ ክርስትና እና የኢትዮጵያ ጠላቶች እንደሆኑ አድርጌ ነው የማያቸው።

_____________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: