Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2022
    M T W T F S S
     123456
    78910111213
    14151617181920
    21222324252627
    28293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for March, 2022

የረመዳን ጂሃድ በአዲስ አበባ | በየካ ትምህርት ቤት ውስጥ ሙስሊሞች አመጹ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 31, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

በየካ ክፍለ ከተማ አባዶ ሁለተኛ ድረጃ ትምህርት ቤት ውስጥ የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ ሙስሊሞች “ለጥቁሩ ድንጋይ ካልሰገድን” ብለው ወጡ። ይህን ጣዖታዊ ሥነ ሥርዓት በመቃወም የወጡት የእስልምና ተቃዋሚዎች ከሙስሊሞቹ ግጭት ፈጥረዋል።

☆ ቀስ በቀስ እንቁላል በእግሩ ይሄዳል ☆

ስለ ጽዮን ዝም አንልም፤ አሉን ቃኤላውያኑ ከሃዲዎች!

ፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ በአክሱም ጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱን ከፈተከሃዲዎቹም ጦርነቱን ደገፉት! አይ እናንተ ግብዞች ጻፎችና ፈሪሳውያን ፥ አክሱም ጽዮንን በክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ አረቦችቱርኮች፣ ኢራኖች፣ ሶማሌ እና ቤን አሚር እስማኤላውያን ያስደፈራችሁ ወቅት ሁላችሁም አብቅቶላቸዋል፤ አሁን አንገታችሁን ለመሀመዳውያኑ ሰይፍ አዘጋጁ!

____________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Kenya Agrees to Joint Military Operations With The Genocidal Fascist Oromo Army of Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 31, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 ኬንያ በዘር ማጥፋት ወንጀል ተጠያቂ ከሆነው የፋሽስት ኦሮሞ ጦር ሰአራዊት ጋር ወታደራዊ ዘመቻ ለማድረግ ተስማማች | ዋው!

😈 የጦር ወንጀለኛ እና የውሸት ‘ሜዳ ማርሻል ጄኔራል’ ብርሃኑ ‘ጂኒ’ ጁላ በኬንያ

😈 War Criminal and fake field marshal general Birhanu ‘Jini’ Jula visits Kenya.

Chief of Ethiopia National Defence Force Field Marshal General Birhanu Jula Galalcha on Wednesday, 30th March 2022 paid a courtesy call on Chief of the Defence Forces General Robert Kibochi at the Defence Headquarters in Nairobi.

Field Marshal General Birhanu inspected a half Guard of Honour mounted by Kenya Air Force troops and later held a closed-door meeting with the CDF and, a delegation of General and Senior Officers from both militaries.

Field Marshal General Birhanu also met the Cabinet Secretary for Defence Hon. Eugene Wamalwa in his office at the Defence Headquarters.

The meetings centred around bilateral defence relations, training and cooperation particularly in regards to support for the East Africa Standby Force (EASF) operations.

EASF is currently holding a Command Post Exercise dubbed, ‘Mashariki Salaam’ in Nairobi with the aim of assessing its structures and member states in planning, preparation and execution of multi-dimensional peace support operations.

The visiting CDF is expected to attend the Exercise’s closing ceremony scheduled for Thursday, 31st March 2022 in Karen, Nairobi.

👉 Let’s remember, Kaari Betty Murungi of Kenya is among three international experts appointed by the president of the UN Human Rights Council to investigate the human-rights situation in Ethiopia, to establish “the facts and circumstances surrounding the many violations, abuses, war crimes and crimes against humanity that had been committed in Tigray by the fascist Oromo Army of Ethiopia lead by the fake field marshal general Birhanu Jula.

💭 ኒውዮርክ – ኢትዮጵያዊው ማራቶን ሯጭ ተሾመ መኮንን በትግራይ የሚፈጸመውን ግፍ ተከትሎ ተቃውሞ አሰማ – የአፍሪካ ወንድሞች ግን ህመሙን ችላ ብለውታል፤ ወስላቶች!

👉 ግዴለሽነት በጣም አጥፊው ኃጢአት ነው!

👉 Indifference is The Most Destructive Sin

💭 An Ethnic Tigrayan Ethiopian marathon runner Teshome Mekonen Marks Third-Place Finish by staging a daring protest against atrocities in Ethiopia’s northern Tigray region when he crossed the line at the New York City half-marathon on Sunday,

💭 መጭዎቹን ቀናት ልብ ብለን እንከታተላቸው! ብዙ ተዓምራትን እናያለን! ጽዮናውያን፤ በአፍሪቃ የሉሲፈራውያኑ መናኽሪያ ለሆነችው ወስላታው ኬኒያ ትኩረት እንስጣት።

  • ኬኒያ የተባበሩት መንግስታት ጸጥታው ምክር ቤት ውስጥ በድጋሚ ገብታለች
  • የትግራይን ጉዳይ አስመልክቶ የማታለየውና ጊዜ መግዢያው “ድርድር ቅብርጥሴ” በኬኒያ ነው የሚካሄደው
  • ሙሰኛው የኬኒያው ፕሬዚደንት ኡሁሩ ኬኒያታ እንደ ናይጄሪያው ፕሬዚደንት ኦሉሴጉን ኦባሳንጆ ለጽዮናውያኑ ኢትዮጵያውያን ምንም በጎ ነገር የሌላቸው የኤዶማውያኑ ቅኝ ገዥዎቻቸው ጭፍሮች ናቸው።
  • በትግራይ የዘር ማጥፋት ጦርነት የተፈጸሙ ጥሰቶችን የሚያጣራው ኮሚሽን አባላት ሆነው ከተሾሙት ሦስት ሰዎች መካከል ኬኒያዊቷ ጠበቃና የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ካሪ ቤቲ ሙሩንጊ አንዷ ናት
  • ኬኒያ የወንጀለኛውን የዩናይትድ ስቴትስ መድሃኒት አምራች ፋብሪካ የ “ሞደርና” ክክክክትባትን የማምረቻ ፋብሪካ ለመገንባት ተሰማማች፤ በአፍሪቃ አንጋፋው “መርዛማ” ክክክትባቶችን አምራች ፋብሪካ ይሆናል።

በአክሱም ስጽዮን ላይ የዘመትሽ ትውልድ ወዮልሽ! ንሠሐ ለመግባት አሻፈረኝ ስላልሽ ትውልድ አልባ የምትሆኝበት መንገድ እየተመቻቸልሽ ነው!

___________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የአሜሪካ ባለሥልጣናት የሩሲያውን ፑቲንን “ይሰቀል!” ይላሉ ፥ እነ አቶ ጌታቸው ግን ስለ ግራኝ ንግግር ዛሬም ትንተና ይሰጣሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 29, 2022

👉ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

ታዋቂው የ ‘FOX News’ ዘጋቢ ሾን ሃኒቲ፤ “ፕሬዚደንት ፑቲን በእሳት መጠረግ አለበት!”

ስለ ሩሲያ የማይመለከተው ሰዶማዊው የአሜሪካ ሴነተር ሊንድሲ ግራሃም፤ “ፕሬዚደንት ፑቲን በእሳት መጠረግ አለበት!” ይለናል።

💭 Sen. Lindsey Graham defended calling for Russians to assassinate President Vladimir Putin

‘You would be doing your country and the world a great service’: Sen. Lindsey Graham calls on a ‘Brutus of Russia’ to carry out a Julius Caesar-style assassination of Putin prompting furious response from Moscow envoy

  • On Thursday the Republican Senator invoked Julius Caesar-style assignation of the Russian President who is currently leading an invasion of Ukraine
  • ‘Is there a Brutus in Russia? Is there a more successful Colonel Stauffenberg in the Russian military?’ he tweeted
  • ‘The only way this ends is for somebody in Russia to take this guy out. You would be doing your country — and the world — a great service,’ his tweet continued 
  • In a separate tweet Graham added that the responsibility of eliminating Putin laid solely in the hands of Russian citizens
  • His tweets come after Europe’s largest nuclear plant was on fire in the early hours of Friday morning after coming under attack by Russian troops
  • Remarks prompted furious reaction from Russian ambassador to the US Anatoly Antonov

Source

😈 ቪዲዮው ላይ እንደሚታየው ሴነተሩ የእጋንንት መጠቀሚያ ሆኖ ፊቱ እንደ አውሬ ይቀያየራል፤ (Shapeshifting) ዋው!

ራሱ በተጭበረበረ ምርጫ በፕሬዚደንት ትራምፕ ላይ መፈንቅለ መንግሥት በረቀቀ መልክ አካሂዶ ሥልጣን ላይ የወጣው ዘገምተኛው የአሜሪካ ፕሬዚደንት ጆ ባይደን ደግሞ፤ፕሬዚደንት ፑቲን ከሥልጣን መወገድ አለበት!” ይለናል።

አቶ ጌታቸው አምና ላይ አረመኔውን ግራኝን “የኢትዮጵያ አረም ነው” ብሎት ነበር። ዛሬ ግን ከግማሽ ሚሊየን በላይ ጽዮናውያንን ስለጨፈጨፈው አረመኔ ግራኝ ተለሳልሶ መናገሩን መርጧል። በዚያ ላይ ከኤሚራቶችም የመርዝ “ምግብ እርዳታ” በመቀበል ላይ ነው! ለምንድን ነው ካለፈው ነሐሴ ወር ጀምሮ ኤሚራቶች ብቻ እርዳታ የተባለውን የተበከለ ምግብ ወደ መቀሌ በአውሮፕላን እንዲያስገቡ የተፈቀደላቸው? ይህ እኮ ትልቅ ወንጀል ነው! ከአረቦች፣ ኢራኖችና ቱርኮች እርዳታ’ በጭራሽ ወደ ትግራይ መግባት የለበትም፤ ከፈለጉ ወደ ኦሮሞ ወደተሰኘው ክልል ይላኩት።

አይገርምምን? አሜሪካውያኑን ከእነርሱ ድንበር በአምስት ሺህ ኪሎሜትር ርቀት ላይ በሩሲያ እና ዩክሬይን መካከል ስለተፈጠረው ግጭት ሊመለከታቸው ባልተገባ ነበር፤ ነገር ግን ለዲያብሎሳዊ ተል ዕኳቸው ሲሉ የፈለጉትን ሁሉ ከመተገበር ወደኋላ አላሉም። ስለ ፕሬዚደንት ፑቲን ንግግር ትንተና እየሰጠ ጊዜውን የሚያባክን ፖለቲከኛና ጋዜጠኛ የለም። ሁሉም በትግባር ላይ የተመረኮዙ መግለጫዎችንና ትዕዛዞችን ነው የሚያወጡት። “ድርድር ቅብርጥሴ” የለም። ፕሬዚደንት ፑቲን እስኪወገዱ ድረስ ውጊያው መካሄድ አለበት” የሚል አቋም ይዘው ነው ልክ በቀድሞዋ ዩጎዝላቪያ እንዳደረጉት የጥቃት ዘመቻውን ባጭር ጊዜ ውስጥ ያጧጧፉት።

እስኪ ከእኛ ሃገር ሁኔታ ጋር እናነጻጽረው፤ አሜሪካውያኑና አውሮፓውያኑ ግራኝንና የፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዙን ወንጀለኛ ባለሥልጣናት ለማባበልና የድጋፍ መቋሚያ ለመስጠት በየወሩ ልዩ መልዕክተኞችን ይሰጣሉ በእርዳታ ተቋሞቻቸው በኩል በቢሊየን የሚቆጠሩ ዶላሮችን በቀጥታ ይሰጣሉ፤ የትግራይ ኃይሎችን ከደብረ ብርሃን እንዲመለሱ ያዟቸዋል፣ “ቀውሱ በጠረጴዛ ዙሪያ ብቻ ነው የሚፈተው” በማለት ወደድርድር ካልመጣችሁ እያሉ ያዘናጓቸዋል። ይህን በዩክሬይን አያደርጉትም። ምዕራባውያኑ ለዩክሬይን ተዋጊዎች “የተኩስ አቁም ስምምነት አድርጉ፣ ከፑቲን ጋር ተደራደሩ ወዘተ”፤ የማይታሰብ ነው፤ በጭራሽ አይሏቸውም።

እንዲያውም በሩሲያ እና ዩክሬይን መካከል ድርድር በማድረግ ላይ የነበረው የለንደኑ ቸልሲ እግር ኳስ ቡድን ባለቤት ሩሲያው ባለኃብት ሮማን አብራሞቪች በኬክ መርዝ ተመርዞ እስከ “ጊዜያዊ መታወር ደርሶ ነበር” የሚል መረጃ ባለፉት ሰዓታት በመውጣት ላይ ናቸው። ይህ የዩክሬይን ናዚዎች ደጋፊ የሆነውና ላለፉት ሳምንታት ታይቶ የማይታወቅና ያልተቋረጠ ፀረፑቲን ቅስቀሳዎችን ሲነዛ የነበረው የእንግሊዝ ጋዜጣ፤ “ፑቲን ነው አብራሞቪችን የመረዘው!” በማለት ላይ ይገኛል።

Roman Abramovich ‘was the TARGET of peace-talk “chocolate poisoning” that left him temporarily blind and shedding skinAttack was ‘a warning not to betray the Kremlin’, investigator behind shocking revelation claims

እኔ ግን እርግጠኛ ሆኜ መናገር እደፍራለሁ፤ የሮማን አብራሞቪችን ንብረቶች ሁሉ የወረሱት እንግሊዛውያኑ እና ኤዶማውያኑ ሉሲፈራውያን እንደ ሦስተኛ ወገን፣ እንደ ቍራ ሁለቱን የሩሲያ እና ዩክሬይን ወንድማማቾች የማባላትና ጦርነቱን የማስቀጠል ፍላጎት ስላላቸው አቶ አብራሞቪችን መርዘውታል። 100%! ልክ የኦሮሞው ቁራ አማራ እና ትግራዋይ ወንድማማቾችን እያባላቸው እንዳለው። ከፀሓይ በታች ምንም አዲስ ነገር የለም!  

👉 “አታላዩና አምታቹ ቁራ ነፃነትና ሕይወት አፍቃሪዎቹን ድመቶች እርስበርስ ሲያባላቸው”

ቍራው ኦሮሞ ድመቶቹን ተጋሩን እና አምሓራዎችን እርስበርስ እያባላ እስላማዊት ኦሮሚያን ሊፈጥር?

ሴነተር ሊንዚ ግራምና የፕሬዚደንት ባይደን መላው ቤተሰብ ከአውሬው ባለኃብት ጆርጅ ሶሮስ እና ባራክ ሁሴን ኦባማ ጋር ሆነው በተለይ በዩክሬይን ላለፉት አሥር ዓመታት የተለያዩ አደገኛና ምስጢራዊ የሆኑ ተልዕኮዎችን ሲፈጽሙ ቆይተዋል። ከዚህም አንዱ፤ እንደ ኤይድስ፣ ኢቦላና ኮሮሮሮና በመሳሰሉ ወርርሽኞች ላይ ትኩረት ያደረጉ ባዮሎጂካል የጦር መሳሪያዎችን የሚያመርቱ ፋብሪካዎችን በተለያዪ የዩክሬይን ግዛቶች መገንባታቸው ነው። ለጦርነቱ አንዱና ዋናው ምክኒያት ከዚህ የዓለምን ሕዝብ መቀነሻ ይሆን ዘንድ ከተጠነሰሰው የባዮሎጃዊ መሣሪያዎች አምራች ከሆኑ ተቋማት ሤራ ጋር የተያያዘ ነው።

በሃገራችንም ቢሆን የኦሮሞ ክልልንና ኬኒያን ለመላዋ አፍሪቃ የታቀዱ የባዮሎጃዊ፣ ኬሚካልና ኑክሌር መሳሪያዎች ማምረቻ ፋብሪካዎች መናኸሪያ ለማድረግ ስለታቀደ ነው የዚህ አውሬ ሤራ ተፈጥሯዊ ጠላት የሆኑትን ሰሜናውያኑን ጽዮናውያንን ማስወገድ የሚሹት። ሞደርና የተሰኘው ወንጀለኛ ተቋም በአምስት መቶ ሚሊየን ዶላር ወጭ የክትባት ፋብሪካውን በኬኒያ ለመገንባት ተስማምቷል።

____________

Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Secrets Behind Will Smith Smacking Chris Rock | Tiffany Haddish

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 28, 2022

😇ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

💭 Tiffany Haddish Gives Her Support to Will Smith After He Slaps Chris Rock

Actress Tiffany Haddish – who is of Eritrean/Tigrayan-Ethiopian descent – has offered what may be the most bizarre reaction to Will Smith’s physical assault on Chris Rock at the Oscars on Sunday, calling it the “most beautiful thing” she’s ever seen.

In a post-Oscars interview at the Governors Ball, Tiffany Haddish praised Will Smith for defending his wife against Chris Rock’s joke.

“When I saw a black man stand up for his wife. That meant so much to me,” Haddish told People. “As a woman, who has been unprotected, for someone to say like, ‘Keep my wife’s name out your mouth, leave my wife alone,’ that’s what your husband is supposed to do, right? Protect you. And that meant the world to me.

She added: “And maybe the world might not like how it went down, but for me, it was the most beautiful thing I’ve ever seen because it made me believe that there are still men out there that love and care about their women, their wives.”

Will Smith stunned Oscar viewers on Sunday when he stormed the stage at the Dolby Theatre and struck Chris Rock in the face. Rock, who was presenting the award for documentary feature, had just told a joke about Smith’s wife, saying her bald head would make her a good fit for “G.I. Jane 2.”

After Smith took his seat, he appeared to mouth the words: “Keep my wife’s name out of your fucking mouth!”

The altercation had Oscar viewers wondering if the moment was real or a staged event that ABC and the Oscars concocted to juice social media engagement and its flagging viewership.

Smith apologized later in the evening when he won the Oscar for his performance in King Richard.

“I want to apologize to the Academy, I want to apologize to all my fellow nominees,” he said during his tearful acceptance speech, without elaborating.

💭 Evil Isaias Afewerki’s Useful Idiot Tiffany Haddish Cries after Stuck in Antichrist Turkey | Sign of The Times

💭 The Secrets Behind Will Smith Smacking Chris Rock | Jada Jada Jeddah

💭 ዊል ስሚዝ ክሪስ ሮክን ከመምታት በስተጀርባ ያለው ምስጢር

🔥 Will Smith smacks Chris Rock on stage at the Oscars

😈 CROW makes CATS fight

❖ Will & Jada in Tigray, Ethiopia

___________

Posted in Ethiopia, Infotainment, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Massive Solar Flare Heads to Earth, Could Destroy Thousands of Satellites

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 28, 2022

ግዙፍ የፀሐይ ነበልባል ወደ ምድር እያመራ ነው፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ሳተላይቶችን ሊያጠፋ ይችላል

❖❖❖ የጽዮንን ቀለማት አየን? ❖❖❖

😇ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

በጣም የሚገርመን፣ የሚያሳዝነንና ሊያስቆጣን የሚገባው አንድ ነገር ግን፤ “ተዋሕዶ ነን፣ ኢትዮጵያውያን ነን” የሚሉት ወገኖች ከእነዚህ አረመኔ ኤዶማውያን እና እስማኤላውያን ጎን ተሰልፈው የትግራይን ምድር ለመውረር ማሰባቸው፣ ተዋሕዶ ክርስቲያን ሕዝቧን ለመጨፍጨፍና ለማስራብ መድፈራቸው፣ የኢትዮጵያ ስልጣኔ ማዕካላትን ማውደማቸው፣ የተዋሕዶ ክርስትና እናት የሆኑትን ገዳማትና አብያተ ክርስቲያናት ማፈራረሳቸው፣ ሺህ የሚሆኑ መነኮሳትን ከዋልድባ ገዳም ማባረራቸው እጅግ በጣም የሚያስገርም፣ የሚያሳዝን እና የሚያስቆጣ ነገር ነው። 😠😠😠 😢😢😢

አዎ! አረመኔው ግራኝ በትግራይ ሕዝብ ላይ በከፈተው ጦርነት ባልጠበቀው መልክ ሽንፈትን እና ውርደትን ተከናንቧል፤ ሆኖም ጦርነቱ አላበቃም፣ አልበቃውም፣ አውሬው ውድመታዊ ተልዕኮውን ገና አላገባደደም። የተነሳበት ተልዕኮ የኦሮሚያ እስላማዊት ኩሽካሊፋትን ለመመስረት ተዋሕዶ ክርስቲያን የሆነውን ሰሜኑን ከቻለ ማንበርከክ ካልቻለ ደግሞ ሙሉ በሙሉ ማጥፋት ነው። ለዚህ ደግሞ ዛሬም የምስራቃውያኑ እስማኤላውያን አረቦችና ቱርኮች እንዲሁም የምዕራባውያኑ ኤዶማውያን (ዩክሬይንን፣ ሩሲያን እና ቻይናን ጨምሮ)ድጋፍ አለው።

የሕዝበ ክርስቲያኑን/ የጥንታውያኑን ክርስቲያኖች ቁጥር ይቀንስላቸው ዘንድ ሥልጣን ላይ አውጥተው በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ የሚደግፉትን አረመኔውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ለማዳን ሉሲፈራውያኑ እንቅልፍ አጥተዋል። ለእነ ፕሬዚደንት ፑቴን የማያሳዩትን ዓይነት እንክብካቤ ለማድረግ በየወሩ ልዩ መልዕክተኞቻቸውን ወደ አዲስ አበባ ይልካሉ፣ በሌል በኩል ደግሞ በአውሬው ቍጥር፤ HR6600 ተብሎ የተሰየመውን ሕግ እናጸድቃለን በማለት፤ ተስፈኛው ሰሜን ኢትዮጵያዊ እምነቱን ሙሉ በሙሉ ለአውሬው እንዲሰጥ ያደርጉታል፤ እግረ መንገዳቸውንም በአራት ኪሎ ለአስቀመጡት አረመኔ የኦሮሞ አገዛዝ ጊዜ እየገዙ ኢትዮጵያን የመበታተኛ እድሜ ይሰጡታል።

መንፈሳዊውን ውጊያ አልቻሉትም፤ መቼም አይችሉትም! ከእነርሱ ሳተላይቶች፣ ከእነርሱ ድሮኖች በላይ ሊቋቋሙት የማይችሉት ትልቅ ስውር ኃይል መኖሩን አሁን ሰለተረዱት የዳማ ጨዋታ ስልታቸውን በተፋጠነና በተጣደፈ መልክ ነው የሚቀያይሩት። ከእግዚአብሔር ጋር፤ ከጽዮንና ቅዱሳኑ ጋር የሚያካሂዱትን ፍልሚያ እንደማያሸንፉት አውቀውታል፤ የጽላተ ሙሴንን ኃይል በመፈታተን ለአንድ ዓመት ያህል፤ “እስኪ እንየው!” በሚል ድፍረት የተሞላበት “አምላካዊ ለመሆን የመሻት” ሤራቸው ሙቀቱን ሲለኩ ቆይተዋል። በትግራይ ከባድ የዘር ማጥፋት ወንጀል እንደተሠራ ገና ከጅምሩ አይተውታል። ሆኖም እየተሠራ ያለው ግፍና ወንጀል ብዙም አያሳስባቸውም፤ እንዲያውም በአንደኛው የዓለም ጦርነት ሲካሄድ የነበረውን ዓይነት ውጊያ ዛሬ በኢትዮጵያ በቀጥታ የሳተላይት ቴሌቪዥናቸው/ ‘Reality TV Show’ ማየቱ ሱስ ሆኖባቸዋል፣ ልክ በጌታችን ስቅለት ወቅት የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ደሙን ሲያፈሱበት ይደሰቱት እንደነበረው ሉሲፈራውያኑም ክርስቲያኖች ተጨፍጭፈው ደማቸውን ሲያፈሱ እስኪሰክሩ ድረስ ነው እየተደሰቱ ያሉት፣ አባቶቼና እኅቶቼ፣ ወንድሞቼና እኅቶቼ ከእነ ልጆቻቸው በረሃብ ሲሰቃዩ ማየት ለእነርሱ ከምናስበው በላይ ሰይጣናዊ እርካታን ነው የሚሰጣቸው። እነዚህ አረመኔዎች በወኪላቸው ግራኝ አብዮት አህመድ በኩል በደንብ በተጠና መልክ ያዘጋጁትን ይህን የዘር ማጥፋት ጦርነት ማቆም አይፈልጉም፤ እንዲቆም አይፈልጉም። እግዚአብሔር ግን ይበቀላቸዋል።

😈 ይህች ዲያብሎስ የነገሰባት ዓለም፤ ”ኢትዮጵያውያን ነን” የሚሉትን ከሃዲዎች ጨምሮ በትግራይ ስለተሠራው እጅግ በጣም ከባድ ወንጀልና ግፍ መስማት፣ ማየትና ማወቅ አትሻም፤ የትክክለኛዋ ኢትዮጵያ አምላክ እግዚአብሔር ግን እያንዳንዷን ነገር በቪዲዮው ቀርጾታል። አሁን የፍርድ ቀን ተቃርቧልና ጉዳዩ በጨካኞቹ የሉሲፈራውያኑ ጭፍሮች እና በእግዚአብሔር መካከል ብቻ ነው!

ዲያብሎሳዊውና ፈርዖናዊው አረመኔነት፣ ትዕቢትና እብሪት ግን ዓይናችን እያየ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ተገቢውን መለኮታዊ ምላሽ ያገኛል።

🔥 በምዕራቡም ሆነ በምስራቁ ያሉት የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ሞግዚቶችና አጋሮቻቸው በሆኑ አገራት ላይ፤ በሙሉ አሁን እየደረሰ ያለው የኢኮኖሚ ቀውስ ማለትም ግሽበት፣ ሪሴሽን፣ የበጀት ጉድለት፣ የእዳ ቀውስ፣ የባንክ የኢንሹራንስና የሞርጌጅ ባንክ ቀውስ፣ የመሸቃቀጫ ገበያ / Stock Market/ ቀውስ፣ የምግብ እጦት፣ የስራ ማጣት፣ የጤና ችግር፣ የትራንስፖርት ቀውስ፣ የትምህርት ቀውስ ባጠቃላይ የኢኮኖሚው አካልና ህይወት በሙሉ፤ እሰከአሁን ከተመታው መጠንና ስፋት ጥልቀት በ፵፱/49 እጥፍ ተባዝቶ መመታቱና መፈራረሱ አይቀሬ ነው።

🔥 የተፈጥሮ አደጋዎች፣ ርእደ መሬት፣ የዱር እሳት፣ ቶርኔዶ፣ ካተሪና፣ ሃሪከን፣በረዶ፣ ሙቀት፣ ሱናሚ፣ ከባድ ዝናብ፣ ሌሎችም የተፈጥሮ አደጋዎች በሙሉ፣ በተጣመረም በብዛትም ሆነውና ተቀናጅተው በ፵፱/49 እጥፍ ጉልበት አድገው መውደማቸውና ትራንስፖርት ንግድ የመሳሰለው በሙሉ መውደቁ አይቀሬ ነው። መባርቅት፣ ቀድመው ከሚታወቁበት ጉልበታቸው በላይ በ፵፱/49 እጥፍ ጉልበት ማናቸውንም የኒውክሊየር፣ የባዮሎጂካል፣ የኬሚካል ክምችትና ማምረቻ ሁሉ ለሰው ጥፋት የተሰናዱ ማናቸውም የጦር ክምችቶች፤ ከነተገልጋዩ፤ የነዚህ አዛዥ ናዛዥ በሙሉ ገዢውና የገዢው እጅና እግሮች በሙሉ የትም ይደበቁ የትም ፈልገው ይወድማሉ፡፡ በተለይ ባቢሎን እንደ ትልቅ ጉልበቷ የምትመካባቸው በዓለም ያከማቸቻቸው በየበስ ያሉ የጥፋት መሳሪያዎች በሙሉ በነዚሁ መባርቅት ይወድማሉ፡፡ በውቅያኖስ ላይ የተሰማሩ የጦር የጥፋት መርከቦች በታላላቅ ማዕበልና መባርቅት እየተጠረጉ በውቅያኖስ ውስጥ ሰምጠው ይቀራሉ፡፡ ዓለምን እንዲሰልሉ በታጠቁት መሳሪያ ከህዋ ላይ ሆነው እንዲያጠቁ የተዘጋጁ ሳተላይቶቻችው ሁሉ እንደሚወድሙ የራሳቸው ልሂቃን በመተበይ ላይ ናቸው፡፡ ባቢሎን እወቂ በእጄ አለኝ ይመክትልኛል፤ ይታደገኛል ያልሽው ማናቸውም መሳሪያም ይሁኑ ሌላ ካለበት እዚያው ይወድምብሻል፡፡ የትእቢትሽ ምንጭና ምልክቶች ሁሉ እንደ ቋሚ ሳተላይት ጣቢያዎች አይነቱ ሁሉ በጽላተ ሙሴ የሰከንድ እፍታ ብቻ ይወድማሉ፡፡

🔥 እጅግ አስፈሪ የሆኑ የተለያዩ ሁለት አይነት አካል የሚይዙ አውሬዎች ምልክት አልባ የሆኑ ሰዎችን

ይቆረጣጥማሉ፡፡ ይበላሉ፡፡ በተለይ በአገዛዛችሁ ዋልታና ማገር ሆነው አገዛዛቸውን ያቆሙና ባለሃብቶች ነን የሚሉ፤ መናፍቃኖቻችው፤ ሁሉም የዲያቢሎስ ምንፍቅና፣ ሂንዱ፣ እስላም፣ ቡድሃ፣ ቪዱ፣ ዋቀፌታ ወዘተ እምነቶቻው ሁሉ በወረረሽኝና መሰል መቅሰፍቶች ይጠረጋሉ፡፡ እነዚህ መቅሰፍቶች በሙሉ ሰው እሰከዛሬ ባላየው ባልሰማው ጉልበት ይመጣሉ፡፡ በዚህ ጠረጋ፤ መሰረታችን፣ እድገታችን፣ ብልጽግናችን፣ ጥበባችን የሚታይባቸው ናቸው፤ የሚሏቸው ከተሞች ሁሉ ተጠርገው ይጠፋሉ፡፡ እንደ ኢትዮጵያ፣ አርሜኒያ፣ ሩሲያና ዩክሬይን ላሉ የኦርቶዶክስ ክርስትና ሃገራት ተንኮልን፣ ጦርነትን ይልካሉና ይኸው ጦርነት በገቡበት ሥፍራ ሁሉ ለነርሱው መውደሚያቸው ይሆናል፡፡ ለሌው ሃገርም ስለራሳቸውም ሁሉን አቀፍ ዲያቢሎሳዊ አመጻቸውን በሥልጣናቸው ተመክተው፤ ጆሮ ዳባ በማለት ለሚያደራጁና ለሚደግፉ በላያችው ላይ ሞትን የሚያስመኝ በርባሪ እሳት ታዞላቸዋል፡፡(፹፭/85 % ለሚሆኑት ለኛዎቹ ከአህዛብና መናፍቀን ጎን ተሰልፈው ያዘው! በለው! ጨፍጨፈውበማለት በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተውን የዘር ማጥፋት ዘመቻ የደገፉ፣ እስካሁኗ ዕለት ድረስ በተሠራው ግፍና ወንጀል ተጸጽተው በንሠሐ ለመመለስ ፈቃደኞች ላልሆኑትም ይህ በርባሪ እሳት ታዞላቸዋል። 😠😠😠 😢😢😢

A huge solar storm is reported to be heading towards the Earth as per the National Aeronautics Space Agency’s (NASA) latest report. The report also suggested that the solar storm has a very high chance of colliding with the Earth’s atmosphere on Monday (March 28), however, the US National Oceanic and Atmospheric Administration (NOAA) believes that the solar storm could enter the Earth’s atmosphere a few hours early (around 6 am on Monday).

While space operations are expected to be disrupted by the solar storm which has erupted on the Sun’s surface, the functioning of satellites orbiting around the Earth’s surface is also expected to witness some problems. While a bright glow is expected to be seen in the areas around the UK, Dr Tamitha Skov, known for her space forecasts, shared her views on the solar storm’s collision with Earth and stated that the effects could reach the ‘mid-latitudes’. Furthermore, she even stated that the people living in New York, Southern New Zealand and Tasmania could see the northern light in the dark.

Billy Tates, an astronomer from the University of Tennessee, added that the solar storm can have an illuminating effect in the Earth’s atmosphere, but at the same time could also affect the navigation systems. Raising a warning to all, NOAA shared a statement that read: While storms create beautiful auroras, they can also disrupt navigation systems such as the Global Navigation Satellite System (GNSS) and create harmful geomagnetic currents (GICs) in the electrical grid and channels.

While a small magnetic storm was experienced last month, it ended up destroying several SpaceX Starlink satellites, orbiting around the Earth’s surface.

Source

_______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Secrets Behind Will Smith Smacking Chris Rock | Jada Jada Jeddah

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 28, 2022

😇ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

💭 ዊል ስሚዝ ክሪስ ሮክን ከመምታት በስተጀርባ ያለው ምስጢር

🔥Will Smith smacks Chris Rock on stage at the Oscars

😈 CROW makes CATS fight

ዊል ስሚዝ በኦስካር መድረክ ላይ ክሪስ ሮክን አጮለው። ከዚያም እንባ እያነባ ይቅርታ ጠየቀው።

❖ Will & Jada in Tigray, Ethiopia

💭 Jump on the bandwagon to look good – virtue signaling hypocrites. There’s a Christian genocide in Tigray, Ethiopia – No one cares about it except The Almighty God Egziabher.

የሆሊውድ ተዋናያን ጥሩ ለመምሰል እንደተለመደው በቡድን መዝለል ይወዳሉ፤ ሁሌ በጎነትን ለመጠቆም የሚሹ ግብዞች ናቸው።

በትግራይ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ የክርስቲያን የዘር ማጥፋት ወንጀል ለአስራ ስድስት ወራት ያህል እየተፈጸመ ነው ፥ ግን እነርሱ ምን ቸገራቸው፤ ሉሲፈራውያኑ ፈላጭ ቆራጮቻቸው ካላዘዟቸውና ሜዲያዎቻቸውም 24/7 ቅስቀሳ ካላደረጉላቸው የሚያልቀው የክርስቲያን ሕዝብ ነው። ምስጋና ይድረሰውና የትግራይ ጉዳይ ከልዑል እግዚአብሔር በቀር ሌላ ማንንም ምድራዊ ኃይል እንደማያሳስብ የዩክሬይኑ ጦርነት በደንብ አሳይቶናል። እንኳን ባዕዳውያኑ የኛዎቹ ቃኤላውያን እንኳ የትግራይ እናቶችና ሕፃናት ቢረግፉ ግድ እንደማይሰጣቸው ይህ በግልጽ ያየንበት ዘመን ነው። እነዚህ ያልታደሉ ቍራዎች ጽዮናውያንን እርስበርስ በማባላት፣ በጥይትና በረሃብ ለመጨረስ በጋራ ተስማምተው እየሠሩ ነው። በሕዝብ ደረጃ እንኳን የአማራና ኦሮሞ ሕዝቦች ዝምታ ይህን ነው የሚጠቁመን። ከእንግዲህ እሳቱ ቢወርድባቸው አንዲትም እንባ አላነባም!

☆ Crow (Oromo) Making Two Cats ( Tigray an & Ahmara) Fight

ቍራው ወንድማማቾችን የሚያባለበት ዘመን ላይ ነን። ለቍራው ወዮለት!

💭 Scientists Investigate Why Crows Are So Playful

New experiments reveal a complex link between crow play and tool use. Indirect learning

What this suggests, say the researchers in a recent paper for Royal Society Open Science, is that the link between play and tool use is indirect. The two are clearly related, because the birds who played with tools were much better at using those tools in a food-finding task. But there was also huge variability between the birds, suggesting that they were not all getting the same thing out of play.

🛑 Missile Attack on Jeddah in The Middle of The F1 Saudi Arabian GP

😲 አስደናቂ ምስል! በሳዑዲ አረቢያ F1መኪናስፖርት ውድድር ወቅት ጅዳ ላይ የሚሳኤል ጥቃት ደረሰ ፥ ዋው!

My Note: Saudi Arabia – September 2018 – on Ethiopia’s New 2011 Year’s week

In the presence of their cruel Saudi babysitters, the two evil traitors, Abiy Ahmed Ali of Ethiopia & Isaias Afewerki of Eritrea signed a genocide pact against Christians of Northern Ethiopia.

‘Two weeks ago, Babylon Saudi Arabia executed 81 prisoners. This weekend, F1 hypocrites who just told us – “This is probably the safest place you can be in Saudi Arabia at the moment. That is why we are racing.” — will open Aladin’s rose water bottles in one of the most violent and inhumane nations of the planet. If true, a speedy recovery to Vettel – but I’ve got this feeling that he is not interested in racing either in Bahrain or in Saudi Arabia. It’s a disgrace that F1 is present in Bahrain, Saudi Arabia, UAE, Qatar, Azerbaijan. Frankly speaking Sochi is safer and more humane than Jeddah and Saudi Arabia at the moment – yet concerning Sochi and Russia everyone was faster than Lewis Hamilton to grab the moral high ground. You’ll know if someone is on his high horse, because he will behave as though he’s superior to everyone around him, almost like a haughty king riding his horse past his lowly subjects.

💭 Ethiopia Detained, Abused Tigray ans Deported From Saudi: HRW

💭 Boris Johnson Going From ‘Dictator to Dictator’ Visiting Mass Murderer Saudi Arabia & Selling Chelsea to Them

_____________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infotainment, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Joe Biden Demands Vladimir Putin Be Removed from Power | Wow!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 27, 2022

😇ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

✞✞✞Come, Lord Jesus. Oh, Lord Jesus Come Soon! ✞✞✞

✞✞✞[Revelation 22:20]✞✞✞

He who testifies to these things says, “Yes, I am coming soon.” Amen. Come, Lord Jesus.

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፳፪፥፳]✞✞✞

ይህን የሚመሰክር። አዎን፥ በቶሎ እመጣለሁ ይላል። አሜን፥ ጌታ ኢየሱስ ሆይ፥ ና።

💭 My Note: A couple of days ago Joe Biden Called Putin a ‘War criminal’ now he is demanding the Russian President to be removed from power. Give a dog a bad name and hang him – Listen to Hey, Hey, what do you say?!

But there is no problem for President Biden to Make a ‘Candid’ Phone Call to The Real War Criminal Abiy Ahmed Ali of Ethiopia. He is even sending especial envoys every other month to Ethiopia where real brutal genocide is taking place.

💭 President Joe Biden called Russian President Vladimir Putin a “war criminal” during a White House event.

US President Joe Biden has labeled Vladimir Putin a ‘war criminal’ over Russia’s invasion of Ukraine. We wish he would have said the same to the obvious war criminal Abiy Ahmed Ali of Ethiopia – to the real monster War Criminal who was able by the international community to Massacre 500,000 Christians in one Year!

In fact, always ‘gravely concerned’ Joe Biden sends special envoys to Ethiopia every other month, to chat and drink Ethiopian coffee with this genocidal ‘C.I.A’ monster. Isn’t it obvious by now that war criminal Abiy Ahmed Ali and his fascist Oromo regime work for the western and Middle Eastern Arab powers?! Yes, they need him so that he could help them out to exterminate ancient Christians of Ethiopia. Mind boggling, isn’t it?!

👉 Biden is suffering from dementia – he needs to step down and retire

Biden is the reason why this mess happened in the first place

President Joe Biden demanded that Russian President Vladimir Putin be removed from power in a dramatic speech in Warsaw, Poland, on Saturday.

“For God’s sake, this man cannot remain in power,” Biden cried out at the conclusion of his speech. “God bless you all and may God defend our freedom.”

It is unclear whether Biden’s comment was part of his prepared remarks.

The president repeatedly called out Putin directly, with disdain in his voice, taunting him for his failure to take over Ukraine.

“Notwithstanding the brutality of Vladimir Putin, let there be no doubt that this war has already been a strategic failure for Russia,” Biden said.

He signaled solidarity with the Ukrainian people, praising them for proving Putin wrong.

“Putin thought Ukrainians would roll over and not fight. Not much of a student of history,” he said. “Instead, Russian forces have met their match with brave and stiff Ukrainian resistance.”

But Biden warned Europe they would need to stay united to defeat Putin.

“This battle will not be won in days, or months either. We need to steel ourselves for a long fight ahead,” he said.

He also called out Putin for lying about Ukraine and his decision to invade.

“Putin has the gall to say he’s denazifying Ukraine,” he said. “It’s a lie. It’s just cynical. He knows that. And it’s also obscene.”

He also condemned Putin for his “war of choice” against Ukraine, accusing him of “using brute force and disinformation to satisfy [his] craving for power and control.”

“Putin has the audacity, like all our autocrats before him, to believe that might will make right,” he continued.

Biden boasted of the success of his economic sanctions to punish Russia for their invasion.

He celebrated that many American businesses had left Russia completely, “from oil companies to McDonalds.”

“As a result of these unprecedented sanctions, the ruble almost is immediately reduced to rubble,” he said.

He praised Ukraine and Europe for their resistance against Putin during the first month of the war, but warned it was critical to stay united.

Biden began his speech in Poland recalling Pope John Paul II’s famous 1979 speech during his visit to his native Poland, which sparked the solidarity movement in the country. which ultimately defeated communism.

He tried to connect the fight against communism with the fight against Putin, talking about the generational battle the free world faced with autocrats and dictators like Putin.

“We stand with you. Period,” he said in a message to the Ukrainian people.

The president also spoke about visiting with Ukrainian refugees in Warsaw and interacting with some of the children.

“I saw tears in many of the mothers’ eyes as I embraced them… I didn’t have to speak the language to feel the emotion in their eyes, the way they gripped my hand. The little kids hung onto my leg,” he recalled.

Biden said American troops were sent to bolster the defense of Poland and the NATO nations, not to fight Russians in Ukraine.

“It’s Vladimir Putin who is to blame,” Biden said. “Don’t even think about moving onto one single inch of NATO territory. We have a sacred obligation under Article 5 to defend each and every inch of NATO territory.”

Source

👉 Biden is slammed for his ‘unscripted’ declaration that Putin ‘cannot remain in power’: Experts fear ‘off-the-cuff’ remark will escalate tensions

____________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ደብረ ዘይት | ደብረዘይትን ቢሾፍቱ + ናዝሬትን አዳማ ላሏቸው ምስጋና-ቢስ የምንሊክ ፬ኛ ትውልድ ኦሮሞዎች ወዮላቸው!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 27, 2022

✞✞✞ ደብረ ዘይት = ደብረ ዘይት ✞✞✞

😇ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

ጽዮናውያን ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ በዓለም ውድ የሆነውን በርከትን አበርክተውላቸው ነበር። ይህም ከምንም ነገር በላይ ውድ የሆነው በረከት ተዋሕዶ ክርስና ነው። በዚህም መሠረት ደቡባውያን ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ ከስጋ ማንነታቸው እና ምንነታቸው፣ ሲዖል ከሚወስደው የዋቄዮ-አላህ ጣዖት አምልኮቻቸው ተላቀቀው ነፃ ይወጡ ዘንድ ጺዮናውያን እስከዚች ሰዓት ድረስ ብዙ መስዋዕት እይከፈሉላቸው ነው። በተገላቢጦሽ ግን እነዚህ ምስጋና-ቢሶችና አረመኔ ደቡባውያን ወደ ሰሜኑ ዞረው ሰሜናውያንን ጨፈጨፏቸው፤ እርጉም ዘራቸውን በሃገረ ኢትዮጵያ ለማሰራጨት የሰሜናውያን ሴቶችን አስገድደው እየደፈሩ ልጆች በመፈልፈል ላይ ይገኛሉ።

እንግዲህ የተለመደውን Thesis-Antithesis-Synthesis (ተሲስ ፣ ፀረ-ፀረስታ እና ውህደት/መደመር) የተባለውንዲያብሎሳዊ ጨዋታቸውን እየተጫወቱ ጦርነቱን ለመቀጠልና የተፈለገውን የሕዝብ ቁጥር ቅነሳ ላይ ለመድረስ ለኤርትራው ወኪላቸው ለኢሳያስ አፈቆርኪ ሩሲያን እንዲደግፍ ፣ ለእነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን ዩክሬይንን እድኒደግፉ፣ ግራኝ አብዮት አህመድ ደግሞ በተባበሩት መንግስታት ስብሰባዎች ወቅት ጆሮ ዳባ እያለ ረግጦ በመውጣት ድምጹን ሳያሰማ ዝም ጭጭ እንዲል ት ዕዛዝ ተሰጧቸዋል። በተለይ በእነ ዶ/ር ደብረጽዮን በኩል ለትግራይ አደገኛ በሚሆን መልክ የሚያሳዝነውና የሚያስቆጣው ከግራኝ ጋር አብራ የድሮን ኦፐሬተሮችንና አማካሪዎችን ለፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ እየላከ የትግራይን ሕዝብ ሲያስጨፈጭፍ ከነበረው ከዩክሬይን መንግስት ጎን መቆማቸው ነው።

ሰሞኑን ከወደ ደብረዘይት፣ ናዝሬትና አዲስ አበባ የሚሰማው ተጨማሪ አሳዛኝ ዜና ይህንን ይጠቁመናል። የአረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊና ሽመልስ አብዲሳ ኦሮሞ ወታደሮች በደብረ ዘይት + በአዲስ አበባ + ናዝሬት ወደሚገኙ ትግርኛ ተናጋሪ ጽዮናውያን ቤቶች ዘው ብለው በመግባት እኅቶቻችንና እናቶቻችን በመድፈር ላይ ይገኛሉ።

በትግራይ ብቻ እስከ ሁለት መቶ ሺህ የሚሆኑ እናቶችና እኅቶች መደፈራቸው ተገልጿልዋይ! ዋይ! ዋይ!😠😠😠 😢😢😢

ቀደም ሲል እንዳወሳሁት ወደ መቀሌ በ”ምርኮኛ” ስም እንዲወሰዱ የተደረጉት በአሠርተ ሺህ የሚቆጠሩ የፋሺስቱ ኦሮሞ ሠራዊት ወታደሮች (ምን እየበሉ ነው? ማን እየቀለባቸው? የምትላካዋ ጥቂት ‘እርዳታ’ ለእነርሱና ለእነ ጌታቸው ረዳ ብቻ ነውን?) ለዚሁ የጽዮናውያንን ሕዝበ ስብጥር የመቀየር ሤራ ለታሰበው ተግባር ነውን? እኔ በጽኑ እጠረጥራለሁ። በተለይ ላለፉት አሥር ወራት ሕወሓቶች ከያዟቸው ቦታዎች ሕዝቤ ስለሚገኝበት ሁኔታ ምንም ዓይነት መረጃ እንዳይወጣ ማድረጋቸውና፣ የአፈናውንና በርሃብ የመጨረሻውን ጊዜ ከግራኝ ጋር በስልት ውንጀላውን እንደኳስ እየተቀባበሉ በማራዘም አዲስ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር አምላኪ ማህበረሰብ ለመፍጠር እየሠሩ እንዳሉ ሆኖ ነው የሚሰማኝ።

ይህ የዘር ማጥፋት ዘመቻ በጀመረ በወሩ አረመኔው የኦሮሞ አገዛዝ ጆሴፍ ስታሊን በዩክሬኗ “ሆሎዶሞር” ትግራይን 360 ዲግሪ ዘግቶ ሕዝቡን በረሃብ የመጨረስ ዕቅድ እንዳለው ስንጠቁምና ደብዳቤዎችን ለሚመለከታቸው ሁሉ ስንጽፍ ነበር።

ሕወሓቶች እና ግራኝ ግን ሕዝቤን እያታለሉ ያው ዛሬ የምናየው አሳዛኝ ሁኔታ ላይ ደርሰናል። አዎ! ግማሽ ሚሊየን ጽዮናውያን ማለቃቸውን ተነግሮናል፤ እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮንና ጌታቸው ረዳ ግን ምንም ዓይነት ሃዘን እንኳን የተሰማቸው አይመስሉም፣ እንዲያውም ፋፍተውና ሱፍ በከረባት አስረው በናዚዎች ለምትመራዋ ያላቸውን ድጋፍ ለማሳየት መግለጫ ሲሰጡ እንሰማቸዋለን።

በነገራችን ላይ ይህ አረመኔው ስታሊን ልክ እንደ ግራኝ የፈጠረው የ”ሆሎዶሞር ረሃብ ዕልቂት” ዛሬ በመላው ዓለም ሜዲያዎች ዘንድ እንደገና ከፍተኛ ትኩረት በማግኘት ላይ ይገኛል።

🔥 “ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / “Problem – Reaction – Solution”🔥

ችግሩን (ጦርነት + ረሃብ + በሽታ) ፈጥረውብናል፤ ለዓመት ያህል የሉሲፈርን/ቻይናን ባንዲራ በማውለብለብና፡ ሃገረ ትግራይ፣ አወት! እያሉ ህሉንም ማድረግ የሚሹትን ነገር ሁሉ አስተዋውቀዋል፤ አሁን ምላሽ እየሰጡ ነው፤ መፍትሔው፤ “የክርስቶስ ተቃዋሚውን ተቀበሉ፤ ሃይማኖቱን፣ ባሕሉን፣ ቋንቋውን፣ ኤኮኖሚውን፣ ምግቡን፣፣ ክትባቱን ወዘተ አቶ ጌታቸው ረዳ በአንድ ቃለ መጠይቅ ወቅት፤ የትግራይ ገዳማት ይህን ሁሉ ግፍ አይተው ዛሬም መነኮሳቱ ለኢትዮጵያ ጸሎት ያደርጋሉን?” ብሎ በድፍረት ሲናገር ሰምተነዋል።

💭 እንግዲህ ቀደም ሲል ደብረ ዘይትቢሸፍቱ‘ + ‘ናዝሬትአዳማ‘ + ዛሬ ደግሞ አዲስ አበባፊንፊኔ ተብለው እንዲጠሩ ትልቅ ሚና በመጫወት ላይ ያሉት ሕወሓቶችና የብልጽግና/ኦነግ አውሬዎች ናቸው። ስለዚህ እስላማዊቷን የኦሮሚያ ኤሚራት ለመመስረት የትግራይ ሕዝብ መስዋዕት እንዲከፍል እየተደረገ ነው ማለት ነው። ግራኝ አህመድና ዶ/ር ደብረ ጽዮን የጽዮናውያንን ደም ለዋቄዮአላህሉሲፈር እገበሩለት ነው ማለት ነው።

ላለፉት መቶ ሠላሳ ዓመታት እነዚህ መናፍቃን እና የኦሮሙማው ዘንዶ ተልዕኮ ተዋሕዶ ክርስቲያን ሰሜኑን በደረጃ አዳክሞ ማጥፋት እንደሆነ ዛሬ ብዙዎች እየገባቸው መጥቷል የሚል እምነት አለኝ። በተለይ በኤርትራ ተጋሩዎች ላይ የፈጸሙትን ዓይነት ኢትዮጵያን የመንጠቂያ ዘይቤ በትግራይ ተጋሩዎች ላይ በተለይ ባለፉት አሥር ወራት በመጠቀም ላይ ናቸው። የአህዛብ መናፍቃኑ ዋና ሉሲፈራዊ የጥቃት ዓላማ፤ ተጋሩ ኢትዮጵያውያን በሂደት ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከሰንደቃቸው እና ከግዕዝ ቋንቋቸው እንዲነጠሉ ማድረግ፤ ይህ ከተሳካላቸው ተዋሕዶ ሃይማኖታቸውን በጨረር፣ በኬሚካል፣ በተበከሉ የእርዳታ ምግቦችና በሜዲያ ቅስቀሳዎች በቀላሉ እንዲተው ማድረግ ይቻላል የሚል እምነት አላቸው። በኤርትራም ላለፉት ሰላሳ ዓመታት የታየው ይህ ነው(ከምኒልክ ዲያብሎሳዊ ወንድማማቾችን የመከፋፈል ሤራ እስከ ኃይለ ሥላሴ የእንግሊዝ ተዋጊ አውሮፕላኖች ቦምብ ድብደባ እና ረሃብ እስከ ትግራይ እንዲሁም የአሜሪካ ቃኛው ጣቢያ በኤርትራ፣ የመንገስቱ ኃይለ ማርያም እና ግራኝ አብዮት አህመድ ሤራ ድረስ)። በዛሬዋ ኤርትራ ከመቶ ሰላሳ ዓመታት በፊት የተከሉትን ችግኝ ዛሬ ጎንደር አካባቢ በሰፈሩ መናፍቃን ኦሮማራዎች አማካኝነት ወደ ትግራይ በማስገባት ላይ ናቸው። ጣልያኖች እኮ ያኔ፤ “አንገዛም ባሉት ሀበሾች ዘንድ ለሺህ ዓመት የሚቆይ መርዛማ ችግኝ ተክለናል” ብለው ነበር። ይህን ነው ዛሬ እያየነው ያለነው!

👉 ከዚህም በመነሳት ከዋቄዮአላህሉሲፈር የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂ የሆኑት አራቱ ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን ትውልድ

. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ

. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ

. የአፄ ምኒልክ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

ናቸው።

/ 90% በሆነ እርግጠኛነት፤ በእነ ዶ/ር ደብረጽዮን የሚመራውና ዋቄዮአላህሉሲፈርን ለማንገስ በመሥራት ላይ ያለው የሕወሓት አንጃ (የምንሊክ አራተኛ ትውልድ) ይህን የዘር ማጥፋት ጦርነት ከግራኝ ኦሮሞዎች ጋር ሆኖ ጀምሮታል። ይህ ከመቶ ሃምሳ ዓመት በፊት ልክ አፄ ምንሊክ እንደነገሱ የረቀቀና ከ ሃምሳ ዓመታት በፊት ዛሬ በምናየው መልክ በሥራ ላይ መዋል የጀመረ ዕቅድ ነው።

✞✞✞ ደብረ ዘይት = ደብረ ዘይት ✞✞✞

👉 ከ፱ ዓመታት በፊት በጦማሬ ያቀረብኩት፦

https://wp.me/piMJL-1mQ

ከሦስት ዓመታት በፊት ከአራት ሰዎች ጋር ሆኜ ከ አዲስ አበባ ወደ ደብረ ዘይት ከተማ በመጓዝ ላይ ነበርኩ። ቃሊቲን አለፍ እንዳልን፡ መኪናዋን ቤንዚንና ዘይት ሞላናት። እግረ መንገዳችንንም ብርቱካን እንዲሁም አብረውን ለነበሩት አክስታችን ቅቤ ገዝተን ጉዟችንን ቀጠልን። በመኻልም እኔና አክስታችን ብርቱካን እየላጠን ለሾፌሩና ለወንድማችን ማካፈል ጀመርን። አክስታችን ለሾፌሩ፡ “ይህችን ብርቱካን እንካ ላጉርስህ” ሲሉ፡ ሾፌራችንም ” ኧረ! ኧረ! የርስዎ እጅ ቅቤ ነክቷል፡ ባይሆን የእርሱ ቤንዚንና ዘይት ቢነካውም ቅቤ ከነካው የቤንዚኑ ይሻለኛል፡ እርሱ ያጕርሰኝ!” ብሎ፡ አሳቀን፤ አስገረመን።

መጠሪያ ስሞቻችን፣ የክርስትና ስሞቻችን ወይም ክርስቲያናዊ የሆኑ የቦታ ስሞችን የሚሰጠው መንፈስ ቅዱስ ነው። የእግዚአብሔር አምላክን ገናናነት ለማሳወቅ፡ ለእርሱ ክብር ለመስጠት የምንሰይማቸው ቦታዎች ወይም ከተሞች በርሱ ዘንድ ከፍተኛ ትርጕም አላቸው፤ ለኛም ሰላምን፣ ጽድቅንና በረከትን ያመጡልናል። ሶማሊያዎች እስከ ናዝሬት ከተማ ድረስ ያለው ግዛት የኛ ነው በማለት በህልማቸው የነደፉትን ካርታ ጥገኝነቱን ለሰጣቸው እንግዳ ተቀባይ የአዲስ አበባ ነዋሪ በድፍረት/በንቀት ያሳያሉ። ይህን በቅርብ ሆኜ ለመታዘብ በቅቻለሁ። ለመሆኑ በፊት ጂጂጋ ደርሰው “ናዝሬት” ዘው ለማለት ያቃታቸው ለምን ይመስለናል? “ናዝሬት” “እየሩሳሌም“፡ የእነዚህ ቦታዎች መጠሪያ ሁልጊዜ የጦርነት ወኔያቸውን ይቀሰቅሰዋል፡ ለምን? መልሱን ሁላችንም እናውቀዋለን።

ታዲያ ሁለት ሺህ ዓመታት በሞሉት የክርስትና ታሪካችን፡ ብዛት ያላቸው ምሳሌዎችን ለማየት እየበቃን፡ እንደ “ደብረ ዘይት” የመሳሰሉትን የቦታ መጠሪያዎች በዘፈቃድ ለመለወጥ የሚሹ ግለሰቦች በምን ተዓምር አሁን ሊመጡብን ቻሉ? ከተራራው በረሃውን፥ ከቅቤው ቤንዚኑን፥ ከደብረ ዘይት የመኪና ዘይትን የሚመርጥ ትውልድ፡ የመቅሰፍት ምንጭ አይሆንብንምን? መቼም ለክርስቶስ ጥላቻ ያላቸው፣ ጸረ–ክርስቶስ የሉሲፈር ፈቃደኛ ወኪሎች ካልሆኑ በቀር እዚህ ድረስ ሊያደርሳቸው የሚችል ሌላ ነገር ሊኖር ይችላልን? አይመስለኝም! ይህ እንደ ቀላል ነገር ተደርጎ መታየት ያለበት ጉዳይ አይደለም፡ ምክኒያቱም በግለሰቦቹ ላይ ሊመጣባቸው የሚችለው ፍርድ ልክ መንፈስ ቅዱስን የሚያስቀይሙት ግለሰቦች ከሚመጣባቸው ኃይለኛ ፍርድ የሚለይ አይሆንምና፤ የመንፈስ ቅዱስን ክብር ደፍረዋልና!

ደብረ ዘይት

ደብረ ዘይት በግእዝ ልሣን ደብረዘይት ማለት የወይራ ተራራ ማለት ነው። ቦታው ከኢየሩሳሌም በስተምስራቅ የሚገኝ የወይራ ዛፍ የበዛበት ተራራ ሲሆን ስሙም ከወይራ ዛፉ:-ደብረ ዘይት (የወይራ ዛፍ ተራራ) በመሰኘት ተገኝቷል። በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ደብረ ዘይት በዓል ሆኖ የሚከበርበት ምክንያት ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በደብረዘይት ተራራ ላይ ሳለ ለቅዱሳን ደቀመዛሙርቱ ስለ ዓለም ፍጻሜ እና ስለ ዳግም ምጽአቱ ስላስተማራቸዉ በጌታችን ትምህርት መሰረት ነገረ ምጽአቱን (የመምጣቱን ነገር) እንድናስታዉስ ወይም እያሰብን እንድንዘጋጅ ለማድረግ ነዉ።

በዚያ ልማድ መሠረት ጌታችን ዓለምን ለማሳለፍ ደግሞ የሚመጣበትን ምልክትና ጠቋሚ ነገር ምን ምን እንደሆነ፣ እርሱ ከመምጣቱ በፊት በዓለም ላይ ምን፥ ምን እንደሚደረግና ምን እንደሚታይ ለደቀመዛሙርቱ የነገራቸው በደብረ ዘይት ተራራ ላይ ተቀምጦ ነው። [ማቴ. ፳፬፥፩፡፶፩] ስለ ዓለም ሁሉ ቤዛ ለመሆን በሚሰቀልበት ቀን ዋዜማ ማለት በትልቁ ሐሙስ (ጸሎተ ሐሙስ) በለበሰው ሥጋ የጸለየው ከደብረ ዘይት ጋር ተያይዞ በሚገኘው ቦታ በጌተሴማኒ ነበር። [ማቴ. ፳፮፥፴፮] በኃላ ከሙታን ተለይቶ ከተነሣ በኋላም ለደቀመዛሙርቱ እንዲነግሩ ሲልካቸው፥ “ሂዱና ወደ ገሊላ ይቀድማችኋል፥ በዚያም ታዩኛላችሁ ብላችሁ ንገሩአቸው፥” ብሎ የላካቸው በደብረ ዘይት ገሊላ ተብላ ትጠራ ወደ ነበረችው ቦታ ነው። [ማቴ.፳፰፥፱] ገሊላውያን ወደ ኤየሩሳሌም ሲመጡ በደብረ ዘይት ያርፍ ነበርና እነሱ ሲያርፉባት የነበረችው ቦታ ገሊላ እየተባለች ትጠራ ነበር። መድኃኔዓለም ክርስቶስ የድኅነት ሥራ ፈጽሞ ወደ ሰማይ ያረገው ከዚህ ተራራ ተነሥቶ ነው። [ሐዋ. ፩፥፲፪] ቀደም ብሎም የሆሳእናው የመድኃኔዓለም አስደናቂ ጉዞ የተጀመረው ከደብረ ዘይት ሥር ነበር። [ማቴ. ፳፩፥፩፡፲፮]

መዝሙር ዘደብረ ዘይት፦ እንዘ ይነብር እግዚእነ

ምስባክ፦ እግዚአብሔርሰ ገሀደ ይመጽእ፤ ወአምላክነሂ ኢያረምም፤ እሳት ይነድድ ቅድሜሁ [መዝ. ፵፱፥፪፡፫]

“ጌታችሁ በየትኛው ሰዓት በየትኛው ቀን እንደሚመጣ አታውቁምና ተግታችሁ ጠብቁ” [ማቴ ፳፬፥፵፪]

‹‹የሰው ልጅ (ክርስቶስ) በማታስቡበት ሰዓት ስለሚመጣ ተዘጋጅታችሁ ኑሩ›› [ማቴ ፳፬፥፵፬]

ይህ ዓለም ኃላፊ፣ ረጋፊ፣ ጠፊ መሆኑን ቤተ ክርስቲያን ሁልጊዜ ታስተምረናለች። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያናችንም ይህ ዓለም ዘለዓለማዊ አለመሆኑን፤ አንድ ጊዜ የሚያልፍና የሚጠፋ መሆኑን ቢያንስ በዓመት ሁለት ጌዜ ለምእመናን ልጆችዋ

፩ኛ/ በደብረ ዘይት (በግማሽ ጾም ላይ)

፪ኛ/ በዓመቱ የመጨረሻው እሑድ ላይ አጽንኦት ታሳስባለች

ዓለም ስንል መላውን የዓለምን ሕዝብ ጭምር ነው። ታዲያ ሁላችንም ለመጨረሻው ቀን ሁልጊዜ ተዘጋጅተን እንድንጠብቅ ቅደስት ቤተ ክርስቲያናችን ‹‹ጌታችሁ በየትኛው ሰዓት በይትኛው ቀን እንደሚመጣ አታውቁምና ተግታችሁ ጠብቁ፤›› [ማቴ ፳፬፥፵፪] እያለች ዘወትር ታሳስበናለች።

ደብረ ዘይት ይህ የዛሬው ሰንበት ደብረ ዘይት ይባላል። ደብረ ዘይት ከኢየሩሳሌም ከተማ ባሻገር በስተምሥራቅ በኩል የሚገኝ ኮረብታማ ቦታ ነው። በመካከሉ የቄድሮስ ወንዝና ሸለቆ ይገኛሉ። ቦታው የወይራ ዘይት ዛፍ በብዛት የሚገኝበት ስለሆነ ደብረ ዘይት ተባለ። የዘይት ዛፍ የሞላበት ተራራ ማለት ነው። ጌታ የጸለየበትና እመቤታችን የተቀበረችበት ጌቴሴማኒ የተባለውም የአትክልት ቦታ በዚሁ ኮረብታ ስር ነው የሚገኘው። ደብረ ዘይት የሚያስታውሰን ጌታ ስለ ዳግም ምጽአቱ በቦታው ያስተማረው ትምህርት ነው።

አንድ ቀን የጌታ ደቀ መዛሙርትና ፈረሳውያን ስለ ጌታ መምጣትና የዓለም መጨረሻ መቼ እንደሚሆን በዚሁ ኮረብታማ ስፍራ (ደብረ ዘይት) ጌታችንን ጠየቁት። የጌታም መልስ ‹‹ጌታችሁ በየትኛው ቀን እንደሚመጣ አታውቁምና ተግተቃችሁ ጠብቁ›› እንዲሁም ‹‹የሰው ልጅ በማታስቡት ሰዓት ስለሚመጣ ተዘጋጅታችህ ኑሩ፤›› [ማቴ ፳፬፥፳፬፡፵፬] የሚል ነበር።

ዳግም ምጽአት፦ ምጽአት ምንድን ነው? ምጽአት ሲባል እጅግ ያስደነግጣል፣ ያስፈራልም። ምጽአት ማለት ጌታችን ወደዚህ ዓለም የሚመጣበት ጊዜ ማለት ነው። ይኸውም አንደኛ የጌታ ምጽአት፣ ሁለተኛ የጌታ ምጽአት በመባል ይታወቃል። ‹‹ወአውሥአ ወይቤሎሙ ዑቁ ኢያስሕቱክሙ» ኤፌ፭፥፮ ያንጊዜ ክርስቶስ ከወዲህ አለ ከወዲያ የለም ቢላችሁ አትመኑ እነሆ አስቀድሜ ነገርኳችሁ ከቤተ አለ ከበርሐ አለ ቢላችሁ አትውጡ እነሆ በምኩራብ ይስተምራል ቢላችሁ በጀ አትበሉ ›› [ማቴ. ፳፭፥፳፫]

የመጀመሪያው የጌታ ምጽአት፦ ነቢያትና የጥንት አባቶች በተነበዩትና ተስፋ በአደረጉት መሠረት ክርስቶስ ወደዚህ ዓለም መጥቶ ከቅዱስት ድንግል ማርያም ተወልዶ እኛ ሕዝቦቹን ከመከራ ሥጋ ከመከራ ነፍስ አድኖናል። ጌታ ቀድሞ የመጣው ለምሕረት፣ ለቸርነት፣ ለይቅርታና ሰውን ለማዳን፣ ሰውን ይቅር ለማለት፣ ለማስተማር ትሑት ሆኖ፣ በፈቃዱ ክብሩን ዝቅ አድርጎ፣ የሰውን ሥጋ ለብሶ ነው የመጣው። ይህንንም ፈጽሞ እኛ በረከተ ሥጋንና በረከተ ነፍስን የምንገኝበትን ቤተ ክርስቲያንን መሥርቶልናል። ይህ የጌታችን የመጀመሪያው ምጽአት ይባላል።

ሁለተኛው ምጽአት፦ ወደፊት ክርስቶስ የሚመጣበት ሁለተኛው ምጽአት ይባላል። ክርስቶስ ወደፊት የሚመጣው ከፍ ባለ ግርማና በታላቅ ክብር፣ በአስፈሪነት፣ በእምላክነቱ ክብርና በግርማ መለኮቱ በመላእክት ታጅቦ ነው። ዛሬ በቅዳሴ ጌዜ የተነበበው የማቴዎስ ወንጌል ‹‹የሰው ልጅም በኃይልና በታላቅ ክብር በደመና ላይ ሆኖ ይመጣል፤›› [ማቴ ፳፬፥፴] ሲል አስረድቶናል። ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመጨረሻ የሚመጣው ለምሕረትና ለይቅርታ ሳይሆን ለእያንዳንዱ ሰው በዚህ ዓለም እንደ ሠራው ሥራ መሠረት ዋጋውን ለመስጠት፣ ዋጋውን ለመክፈል እንደ ሠራው ሥራ መሠረት ዋጋውን ለመስጠት፣ ዋጋውን ለመክፈል እንደ ታላቅ ዕለተ ዕለት (የክብር ዕለት) ወይንም ዕለተ ፍዳ ወደይን (የፍዳና የመከራ ዕለት) ትባላለች። ዕለተ ክብር (የክብር ዕለት) የምትባልበትም ምክንያት ጌታ ጌትነቱን፣ ከብሩን የሚገልጥባት፣ ለወዳጆቹ ለጻድቃን፣ ለሰማዕታትና በአጠቃላይ ሕጉን ትእዛዙን አክብረውና ፈጽመው ለኖሩት ለተቀደሱት ምእምናን ክርስቲያኖች ዋጋቸውንና የሚገባቸውን ክብር የሚሰጥባተ ዕልት ስለሆነች ነው። እነዚህ ቅዱሳን በዚህ ጊዜ ታልፋልች የምትባለውን መንግሥተ ሰማያት የሚወርሱባት ቀን ስልሆነች ነው።

ስለ ሰው ልጅ ትንሣኤ፦ ሰው ከሞተ በኋላ አንድ እንስሳትና እንደ አራዊት ፈርሶ በስብሶ አፈር ትብያ ሆኖ የሚቀር ፍጥረት አይደለም ነገር ግን ሰዎች ቢሞቱም በመጨረሻው ጊዜ በዕለተ ምጽአት ሕይውትን አግኝተው ለዘለዓልም ለመኖር በሥጋ ይነሣሉ። የሰው ልጅ ትንሣኤ ሁለት ዓይነት ነው፦

(ሀ). የከብር ትንሣኤ

(ለ). የሐሳር (የመከራ) ትንሣኤ

ይባላል።

የክብር ትንሣኤ የሚባለው ሰዎች በምድር ሕይወታቸው ሳሉ በሚሠሩአቸው መልካም ሥራ ሁሉ እንዲሁም ሕጉን ትእዛዙን አክብረውና መፈጽመው ስለኖሩ ከልዑል እግዚአብሔር የክብር ዋጋ ጽድቅን መንግሥተ ሰማያትን የሚያገኙበት ስለሆነ ነው። የመከራ ትንሣኤ የሚባለው ደግሞ ሰዎች በምድር ሕይወታቸው ሳሉ በሚሠሩተ ክፉ ሥራ ሁሉ በጌታ ዘንድ ፍዳና መከራ፤ ሐሳርና ኵነኔ የሚያገኙበትና ወደ ገሃነመ እሳት የሚወርዱበት ስለሆነ ነው።

የሰው ልጀ በምድር ላይ ሲኖር በሚሠራው ሥራ ሁሉ ከሞተ በኋላ ክልዑል እግዚበሔር ዘንድ ተገቢውን ፍርድ ያገኛል። የሚሰጠውም ፍርድ በሁለት ይከፈላል፤

፩ኛ/ ጊዜያዊ ፍርድ

፪ኛ/ የመጨረሻ ፍርድ ይባላሉ

ጊዜያዊ ፍርድ፦ ሰው ከዚህ ዓለም በሞት እንደተለየ በሠራው ሥራ መሠረት ጊዜያዊ ፍርድ አግኝቶ ወደ ጊዜያዊ ማረፊያወደ ገነት ወይም ወይም ሲኦል ይገባል።

የመጨረሻው ፍርድ፦ የመጨረሻው ፍርድ የሚባለው ደገሞ ሰዎች በምድር ሕይወታቸው መልክም ሥራ የሠሩ፤ የእግዚብሔርን ሕግን ትእዛዝ ጠብቀው የኖሩ በመጨረሻው ጊዜ በሥጋ ተነሥተው ዓለም ሲፈጠር ጀምቶ የተዘጋጀውን መንግሥተ ሰማያትን እንዲወርሱ የሚሰጣቸው ፍርድ ነው። ማቴ. 25፥41-46 ያለውን አንብብ።

ገሀነመ እሳት፦ ገሃነመ እሳት የሚባለው ደግሞ ሰዎች በዚህ ዓለም ሕይወታቸው ክፉ ሥራ ሲሠሩ የቆዩ፦ ሕጉንና ትእዛዙን ሳይፈጽሙ የኖሩ ሁሉ በመጨረሻው ፍርድ ጊዜ እነሱም በሥጋ ሥቃይና መከራ ቦታ ገሀነመ እሳት ይገባሉ። ማቴ 25፥ 41 -46 [ማቴ ፳፭፥፵፩፡፵፮]ያለውን አንብብ ።

ምስጋና ወቀሳ፦ በመጨረሻው ፍርድ ጊዜ ጌታ ለጻድቃን የሚሰጠው ምስጋናና ኃጥአንን የሚወቅስበት የተግሣጽ ቃን የማኀበራዊ አገለግሎትን የሚመለከት ነው።

ወስብሓት ለእግዚአብሔር

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Saudi, The Harlot of Babylon is Burning: Yemen-s Houthis Target Oil Facilities in Jeddah

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 26, 2022

💭 ሳውዲ፣ የባቢሎን ጋለሞታ እየነደደች ነው፡ የየመን ሁቲ ተዋጊዎች ኢላማ የነዳጅ ዘይት መገልገያዎች በጅዳ

💭 Yemen’s Houthi rebels say they hit several areas inside the Kingdom on Friday.

One was near the Formula One circuit in Jeddah, where the Saudi Arabia Grand Prix will be held on Sunday.

The Saudi coalition has launched air strikes in Sanaa and Hodeidah in retaliation against attacks on its oil facilities.

👉 Courtesy: Al Jazeera

💭 My Note: Saudi Arabia – September 2018 – on Ethiopia’s New 2011 Year’s week

💭 In the presence of their cruel Saudi babysitters, the two evil traitors, Abiy Ahmed Ali of Ethiopia & Isaias Afewerki of Eritrea signed a genocide pact against Christians of Northern Ethiopia.

😈 The Harlot of Babylon 😈

Who can better fit this description than Saudi Arabia (Mecca) because the Muslim god Allah originated as LiL from Sumer, again the Middle East, that later became iL and then it was exported from Babylon by Nabounidus in the 6th century BC to Saudi Arabia, where the Arabs started worshiping Allah long befor Muhammad was born. The god is known by different names in different regions, the root of which is LiL, enLiL, Sin, iL and Bel. “The Controller of the Nigh,” had the crescent moon as his emblem, which became the primary religious symbol of Islam and many other false religions. In Arabia he was also known as hu-bal or ha-baal. In 637 AD, a new era began when the ‘Saudi Arabians conquered Mesopotamia whereby “Babylon” then became part of the Arab-Islamic Empire. The worship of the moon god “Sin„ was widespread and common during the time of Abraham. In the Bible, Abraham was asked to leave Ur of the Chaldeans, where the moon god Sin was worshiped and told to migrate to Canaan and worship Yahweh, The True God, instead.

❖❖❖ [Jeremiah 51:24–25] ❖❖❖

“And I will repay Babylon And all the inhabitants of Chaldea For all the evil they have done In Zion in your sight,” says the Lord. “Behold, I am against you, O destroying mountain, Who destroys all the earth,” says the Lord. “And I will stretch out My hand against you, Roll you down from the rocks, And make you a burnt mountain.

A mountain is an allegoric kingdom, God’s wrath is not going to burn just one mountain in Iraq, or else there would be little point in that wrath burning an empty mountain. He is going to destroy the whole Islamic kingdom with Muslim people living in it; we do need to think about this.

👏 A blessing in disguise for Ethiopian Zionists: Saudi Arabia is about to deport 300,000 Ethiopian migrants from its evil kingdom.

❖❖❖ [Jeremiah 51:6] ❖❖❖

“Flee from Babylon! Run for your lives! Do not be destroyed because of her sins. It is time for the Lord’s vengeance; he will repay her what she deserves.

የባቢሎን ጋለሞታ

ይህን ገለጻ ሳውዲን እንጂ ከሳውዲ አረቢያ (መካ) በላይ ሌላ ማንን ይስማማል? ምክንያቱም የሙስሊሞች አምላክ ‘አላህ’ እንደ ‘ሊል’ ከሱመር፤ እንደገና በመካከለኛው ምስራቅ፤ የጀመረ ሲሆን በኋላም ‘ኢል'(ላ ኢል አላህ) ሆነ እና ከዛም በናቡኒደስ ከባቢሎን በ6ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ወደ ሳውዲ አረቢያ ተላከ። መሀመድ ከመወለዱ በፊት አረቦች አላህን ማምለክ በጀመሩበት ዘመን። አምላኩ በተለያዩ ክልሎች በተለያዩ ስሞች ይታወቃል፡ ሥሩም ሊል፣ ኢንሊል፣ ሲን/ኃጢአት፣ ኢል እና ቤል ነው። “የጨለማው ተቆጣጣሪ”የእስልምናና የሌሎች የሐሰት ሃይማኖቶች ዋነኛ ሃይማኖታዊ ምልክት የሆነው የሩብ ጨረቃ አርማው ሆኗል። በአረብ አገር ደግሞ ሁ-ባል ወይም ሀ-በአል በመባል ይታወቅ ነበር። እ.ኤ.አ. በ637 ዓ.ም ሳውዲ አረቢያውያን ሜሶጶጣሚያን ሲቆጣጠሩ “ባቢሎን” የአረብ እስላም ግዛት አካል የሆነችበት አዲስ ዘመን ተጀመረ። የጨረቃ አምላክ “ሲን/ኃጢአት” አምልኮ በአብርሃም ዘመን የተስፋፋና የተለመደ ነበር። በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ አብርሃም የሲን አምላክ የጨረቃ አምላክ ይታይበት ከነበረበት ከከለዳውያን ዑር እንዲወጣ ተጠይቆ ነበር፣ እና ወደ ከነዓን እንዲሰደድና በምትኩ እውነተኛውን አምላክ ይሖዋን/እግዚአብሔርን እንዲያመልክ ተነግሮታል።

❖❖❖[ትንቢተ ኤርምያስ ምዕራፍ ፶፩፥፳፬፡፳፭]❖❖❖

በጽዮን በዓይናችሁ ፊት ስለሠሩት ክፋታቸው ሁሉ በባቢሎንና በከለዳውያን ምድር በሚኖሩ ሁሉ ላይ ፍዳቸውን እከፍላለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር። አንተ ምድርን ሁሉ የምታጠፋ አጥፊ ተራራ ሆይ፥ እነሆ፥ እኔ በአንተ ላይ ነኝ፥ ይላል እግዚአብሔር፤ እጄንም እዘረጋብሃለሁ፥ ከድንጋዮችም ላይ አንከባልልሃለሁ፥ የተቃጠለም ተራራ አደርግሃለሁ።

ተራራ ምሳሌያዊ መንግሥት ነው፣ የእግዚአብሔር ቁጣ በኢራቅ ውስጥ አንድ ተራራ ብቻ አያቃጥለውም፣ አለዚያ ቁጣው ባዶ ተራራን ማቃጠሉ ምንም ፋይዳ የለውም። በውስጡ ከሚኖሩ ሙስሊም ሰዎች ጋር መላውን እስላማዊ መንግሥት ያጠፋል፤ ስለዚህ ጉዳይ ማሰብ አለብን።

👏 የተደበቀ በረከት ለኢትዮጵያውያን ጽዮናውያን፤ ሳውዲ አረቢያ እስከ300,000የሚጠጉ ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን ከተረገመው ግዛቷ ልታባርር ነው።

❖❖❖[ትንቢተ ኤርምያስ ምዕራፍ ፶፩፥፮]❖❖❖

ከባቢሎን ውስጥ ሽሹ፥ እያንዳንዳችሁም ነፍሳችሁን አድኑ፤ በበደልዋ አትጥፉ፥ የእግዚአብሔር በቀል ጊዜ ነውና፥ እርሱም ብድራትዋን ይከፍላታልና።

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፰፥፩፡፫]❖❖❖

ከዚህ በኋላ ታላቅ ስልጣን ያለው ሌላ መልአክ ከሰማይ ሲወርድ አየሁ፥ ከክብሩም የተነሣ ምድር በራች።

በብርቱም ድምፅ። ታላቂቱ ባቢሎን ወደቀች፥ ወደቀች፥ የአጋንንትም ማደሪያ ሆነች፥ የርኵሳንም መናፍስት ሁሉ መጠጊያ የርኵሳንና የተጠሉም ወፎች ሁሉ መጠጊያ ሆነች፤ አሕዛብ ሁሉ ከዝሙትዋ ቍጣ ወይን ጠጅ የተነሳ ወድቀዋልና፥ የምድርም ነገሥታት ከእርስዋ ጋር ሴሰኑ የምድርም ነጋዴዎች ከቅምጥልነትዋ ኃይል የተነሳ ባለ ጠጋዎች ሆኑ ብሎ ጮኸ።

❖❖❖ [Revelation Chapter 18፡1-3] ❖❖❖

And after these things I saw another angel come down from heaven, having great power; and the earth was lightened with his glory. And he cried mightily with a strong voice, saying, Babylon the great is fallen, is fallen, and is become the habitation of devils, and the hold of every foul spirit, and a cage of every unclean and hateful bird. For all nations have drunk of the wine of the wrath of her fornication, and the kings of the earth have committed fornication with her, and the merchants of the earth are waxed rich through the abundance of her delicacies.”

____________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ግራኝ አብዮት አህመድ ኢትዮጵያን አፍርሶ ለሉሲፈራውያኑ ለማስረከብ ደፋ ቀና እያለ ነው ፥ ጊዜው ግን አጭር ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 26, 2022

😈 ግራኝ አብዮት አህመድ ዶክትሬት በ 666 ሰይጣን የተሰጠው ኢትዮጵያን አፍርሶ ለሉሲፈራውያኑ ያስረክባቸው ዘንድ ነው

. ፩ የጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ አጥፊ ግራኝ አብዮት አህመድና የኦሮሞ ብልጽግና ፓርቲ ነው

ቍ. ፪ የጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ አጥፊ ኢ-አማንያኑ የሕወሓት ፓርቲ ቁማር ተጫዋቾች ናቸውሁለቱም በጋራ ተናብበው እየሠሩ ነው።

👉 ሁሉም የሚጸዱበት ጊዜ ደርሷል! የኦሮሞ እና አማራ ክልሎችም እራሳቸውን ችለው የሚቀጡበት ሰይፍ አላቸው!

👉 የሚከተለው አምና ላይ በጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ልክ እንደጀመረ የቀረበ ጽሑፍ ነው። ሁሉም ነገር አንድ በአንድ በተግባር ላይ ሲውል እያየነው ነው! አዎ! ሁሉም የምኒልክ አራተኛ ትውልድ ከሃዲዎች ተጠያቂዎች ናቸው!

💭 ግራኝ በቅዱስ ያሬድ ልጆች ላይ ጦርነት መክፈቱን የሚደግፉት ‘አባቶች’ እነማን ናቸው?

😈 ግራኝ እና ሽመልስ ያዘጋጇቸው ኦሮሞዎች ከእስማኤላውያን እና ኤዶማውያን ጋር አብረው አማራውን ጨፈጨፉ፥ አማራው ከግራኝ ኦሮሞዎች ፣ እስማኤላውያኑ እና ኤዶማውያኑ ጋር አብሮ ተዋሕዶ ትግራዋይን እየጨፈጨፏቸው ነው። ኦሮማራዎች የአቤል ደም ይጮኻል፤ ወዮላችሁ!

ይህ ሁሉ ጨካኝና ጽንፈኛ ተግባር ከኦሮሚያ ሲዖልና ከጎንደር አካባቢ በመጡ ኦሮሞዎችና አማራዎች መፈጸሙን ታሪክ እያስተማረን ነው፤ እነ ጄነራል አሳምነው እና ዶ/ር አምባቸውን ገድለው በባሕር ዳር ሥልጣኑ የያዙት ኦሮሞዎች ናቸው፤ እነ አገኘው ኦሮሞዎች ናቸው ጭፍሮቻቸው ሁሉ ኦሮሞዎች ናቸው። አሁን “በቂ ነው የሚሉትን ጭፍጨፋ ካካሄዱ በኋላ” ሹልክ ብለው በመውጣትና አማርኛ ተናጋሪ የአሩሲ እና ወለጋ አረመኔዎችን በየቦታው በመሸጎጥ የታሪክ እዳውን ሁሉ ለአማራዎች እና ኤርትራውያን ለማሸከም ተግተው በመስራት ላይ ናቸው። አህዛብን ለማንገስና መላዋ ኢትዮጵያን ለዋቄዮአላህዲያብሎስ ለማውረስ። “የክርስቲያኖች አምላክ እግዚአብሔር አያይም! አያውቅም” የሚል እምነት ስላላቸው።

በትግራይ ሕዝብ ላይ ለተፈጸመው ከፍተኛ ግፍ የመጀመሪያዎቹ ተጠያቂዎች ኦሮሞዎች (ዋቀፌታ + እስላም + ፕሮቴስታንት) ናቸው፤ ከዚያ ቀጥለው ነው አማራዎች፣ አፋሮች፣ ሶማሌዎች፣ ጉራጌዎች፣ ደቡባውያን፣ ኤሚራት አረቦች እና ቤን አሚር ኤርትራውያን ሁሉም ተጠያቂዎች ሆነው አንድ በአንድ ለፍርድ የሚቀርቡት። የእግዚአብሔር የሆነ መንፈሳዊ ወገን ሁሉ ይህን እውነት በግልጽ የሚያየው ነው።

👉 “ለመሆኑ ይህ ጦርነት ማንን ነው “የሚጠቅመው”?”

፩ኛ. የምዕራቡን ኤዶማውያንን እና የምስራቁን እስማኤላውያንን(ካቶሊክ፣ ፕሮቴስታንት፣ እስላም፣ ኢአማኒ፣ ግብረሰዶም)

ምክኒያቱም፦ ሁለቱም ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ዲያብሎሳዊ ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋትና በኢትዮጵያ የሚገኘውን የሕይወት ዛፍም ለሳጥናኤል ስም፣ ክብርና ዝና ሲሉ መውረስ ይሻሉና ነው።

፪ኛ. ዋቀፌታን/ኦሮሙማን

ምክኒያቱ፦ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋት ይሻሉና ነው። የፕሮቴስታንቲዝም አባት ማርቲን ሉተር ወደ ጀርመንኛ በተረጎመው መጽሐፍ ቅዱስ ኢትዮጵያን‘ ‘ኩሽብሎ ነው የጻፋት። ይህ ቀላል ነገር እንዳይመስለን። እ..አ ከ 1837 እስከ 1843 .ም ባለው ጊዜ ፕሮቴስታንቱ ጀርመናዊ ዮኻን ክራፕፍ ኦሮሚያ የተባለውን ግዛት ለመመሥረት የተነሳሳው ክርስትናን ለማስፋፋት ሳይሆን፡ እንደ አንድ ፕሮቴስታንት የኢትዮጵያ ቀጥተኛ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ለመዋጋት ነው። ለዚህም በወራሪነት ባሕርይ ከጀርመኖች ጋር ይስማማሉ በሚል ሃሳብ “ጋላ” ተብለው ሲጠሩ የነበሩትን ጎሳዎች ለማደራጀት በመነሳሳት በ ኢትዮጵያፋንታ ኩሽየሚለው ትርጉም ያለበትን መጽሐፍ ቅዱስ ይዞ ወደ ምስራቅ አፍሪቃ/ኢትዮጵያ ተጓዝ፤ በዚህም የኦሮሙማ እንቅስቃሴን ጀመረው። ተልዕኮው ፀረኢትዮጵያ፣ ፀረተዋሕዶ እና የክርስቶስ ተቃዋሚ ተልዕኮ መሆኑን ዛሬ እያየነው ነው። ዋናው ዲያብሎሳዊ ዓላማቸው፤ ኢትዮጵያን አፍርሰው ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነትንም በተለይ ከአማራና ትግሬ በመንጠቅ “መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሰችው ኩሽ እኛ ነን” የሚለው ነው።

ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም”[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲]

፫ኛ. የአማራ ብሔርተኝነትን

ምክኒያቱ፦ ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ትግሬዎችንና ትግርኛን አጥፍተው ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ግዕዝን፣ ሰንደቁን፣ አክሱም ጽዮንን፣ ቅዱስ ያሬድና አቡነ አረጋዊን ከተቻለም መላው ትግራይንና ኤርትራን ወርሰው ለራሳቸው ብቻ ለማድረግ ይሻሉና ነው። በነገራችን ላይ፤ ኦሮሞዎች በኬኛ ቅዠታቸው ሙጭጭ ያሉበትንና “ፊንፊኔ/ ፊልፊሌ” የሚለውን ስያሜ ለአዲስ አበባ ፍልወሃ ክፍለ ከተማ እቴጌ ጣይቱ እንደሰጡት፤ “አማራ” የተባለውን የአማራ ከንቱ ብሔርተኞች ክልልን መጠሪያ ስም የሰጡት ደግሞትግሬው/ሚ መለስ ዜናዊ ነበሩ። የሕይወት ምፀት!

፬ኛ. የትግሬ ብሔርተኝነትን

ምክኒያቱ፦ ኢአማንያኑ ሻእቢያ እና ህዋሀት ቡድኖች ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ቅዱስ ያሬድን፣ አቡነ አረጋዊን፣ አባ ዓቢየ እግዚእን፣ ነገሥታቱን ኢዛናን፣ ዮሐንስን፣ ሰንደቁን፣ ግዕዝን፣ አክሱምን አጥፍተው በሃምሳ ዓመታት ውስጥ በተገኘ ጣዖታዊ ማንነት “ኢአማኒ የትግራይ ሶሻሊምዝብልጽግና” ርዕዮተ ዓለምን በመከተልና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን የቻይና ባንዲራም በማውለብለብ ከኤርትራ ጋር ለብቻቸው መኖር ይሻሉና ነው። በትግራይ እየተካሄደ ያለው ጦርነት የግራኝ አብዮት አህመድ እና የስብሃት ነጋ ጦርነት ነው። መንግስቱን ለኦሮሙማዎች እንዳስረከቡት፣ ቤተ ክህነትንም ለእነ ኤሬቻ በላይ በማስረክብ ላይ ያሉ ይመስላሉ። በትግራይ ላይ የተከፈተውን ጦርነት የደገፉበት አንዱ ምክኒያትም ይህ ሊሆን ይችላል፤ ዋናው ፍላጎታቸው ግን የትግርኛ ተናጋሪ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን ልብ በመስበርና ተስፋ በማስቆረጥ፡ ተዋሕዶ ክርስትናን እና ኢትዮጵያን እንዲተው ማድረግ ነው። በነገራችን ላይ፤ ዛሬ የትግራይ ከንቱ “ትግራይ! ትግራይ!” ብሔርተኞች ለሚጮሁለት ክፍለሃገር “ትግራይ” የሚለውን መጠሪያ የሰጡት ድንቁ አማራኢትዮጵያዊ ንጉሥ አፄ አምደ ጽዮን ናቸው። የሕይወት ምፀት!

ሉሲፈራውያኑ እና ቆሻሻው ወኪላቸው አብዮት አህመድ አሊ ትግራይን ከኢትዮጵያ ገንጥለው የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው ጠላቶቿ የምትመራዋን የዛሬዋን ኢትዮጵያን አፈራርሰው ከሞያሌ እስከ መተከልና ጎንደር ያለውን ግዛት ለኦሮሞዎች ለማስረከብ ተግተው በመሥራት ላይ ናቸው። አማራው የስጋ ማንነትና ምንነት ካላቸው ኦሮሞዎቹ ጎን ተሰልፎ የመንፈስ ማንነትና ምንነት ባላቸው ትግሬ ወንድሞቹ ላይ በመቶ ዓመት ውስጥ ለሦስተኛ ጊዜ ጦርነት በማወጁ አብቅቶለታል! አክሱም ጽዮንን ክዷልና የሆነ ተዓምር ካልመጣ በቀር ምንም ተስፋ የለውም፤ በቅርቡ ሃገር አልባ ነው የሚሆነው። እነ ግራኝ እየሠሩ ያሉት ትግርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከአረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ሰንደቃቸው እና ከተዋሕዶ ክርስትናቸው እንዲላቀቁ ብሎም አእምሯቸውን ተቆጣጥረው፣ መንፈሳቸውን አድክመውና ሞራላቸውን ሰብረው ልክ እንደ “ኤርትራውያን” ለአውሮፓውያን አረጋውያን የኩላሊትና መቅኒ መለዋወጫ እንዲሆኑ ማድረግ ነው። ሰሞኑን “አማራ” የተባለው ክልል ባንዲራውን ለመቀየር መወሰኑ ከዚህ ሤራ ጋር የተያያዘ ነው። ከኦሮሞዎቹ ከእነ አብዮት አህመድ ጋር ተናበው በመስራት ላይ ያሉት ሀወሃቶች የዚህ ዲያብሎሳዊ ሤራ አካል ቢሆኑ አይገርመንም። ዋ! ! !

በዓለማችን ያሉ ብዙ ሕዝቦች በተቻለ መጠን በሃይማኖት፣ በቋንቋ፣ በባህልና በመልክ የሚመስሏቸውንና የሚቀርቧቸውን ሕዝቦች እየፈለጉ ማስጠጋትና መውደድ በጀመሩበት በዚህ ዘመን ትንሿ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ብሔሮች ግን ጥላቻን አንግሦ አንዱ ከሌላው የሚለይበትንና የሚረቅበትን፣ አንዱ ሌላውን የሚጠላበትንና የሚያርቅበትን ሰበባ ሰበብ እየፈላለገ እርስበርስ መባላቱንና ውድቀቱን መርጧል። ሞቃዲሾን አልፎ ኪጋሊንና ካምፓላን፣ ቀይ ባሕርን ተሻግሮ ኤደንና ሙስካትን “ የኛ ነበሩ! የኛ ይሆናሉ!” በሚል ወኔ ታላቅነትንና አርቆ አሳቢነትን እንደ ቀደሙት አያቶቹ ይዞ “ኢትዮጵያ እርስቴ” በማለት ፈንታ እራሱን አጥብቦና በጣም አውርዶ በወልቃይትና ራያ ሚጢጢ“እርስቶች” ላንቅው እስኪበጠስ ይነታረካል። ዛሬማ ሰው ከ“አዲስ አበባ የማን ናት?” አሰልቺና አላስፈላጊ ንትርክ ወርዶ ጉልበቱንና ጊዜውን በመስቀል አደባባይና ጃን ሜዳ ላይ ብቻ እንዲያጠፋ ተደርጓል። ጃን ሜዳን እና መስቀል አደባባይን ያረከሱትን ግራኝ አብዮት አህመድን እና ታከል ዑማን አድኖ እንደመድፋት፤ “ጮኸን ጮኸን ጃን ሜዳ ተፈቀደልን!” ይልና ሆያሆየን ጨፍሮ ለቀጣዩ እንቅልፉ ወደ አልጋው ይመለሳል። በከሃዲዎቹ የሉሲፈራውያኑ ባሪያ ልሂቃኖቹ አዕምሮው እስኪጠብብ ድረስ መታጠቡ ከዚህ የበለጠ ማስረጃ የለም።

የሕዝቡን ስነልቦና በልተውታል፤ ስለዚህ “አዲስ አበባ ኬኝ” ይሉና መስቀል አደባባይን እና ጃን ሜዳን በመቆፈር የተዋሕዷውያኑን ሃሳብ በነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ላይ ብቻ እንዲቀር ያስሩታል፣ ወደ ወልቃይት፣ ራያና ሁመራ ልጆቹን እየላከ ትግሬዎች ወገኖቹን እንዲገድል፣ የራሱንም ደም እንዲያፈስ፣ የአክቲቪስቱ ሃሳብም በእነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ብቻ ተወስኖና ታስሮ እንዲቀር፣ የቀረውም እንዲኮላሽና ሰፊዋን ኢትዮጵያን ከጠላቶቿ ነፃ ለማውጣት አቅም እንዳይኖረው፤ ብዙም እንዳይጠይቅ፣ በጥቃቅን ነገሮች ላይ ብቻ ጊዜና ጉልበቱን እያባከነ ለባርነት እንዲዘጋጅ አድርገውታል። ትልቅ ቅሌት! ወዮላችሁ!

👉 አንድን ሀገር/ሕዝብ ለመቆጣጠር ሉሲፊራውያኑ የሚጠቀሙባቸው መሳሪያዎች፦

ተስፋ ማስቆረጥ/ሞራል መስበር

አለመረጋጋትን መፍጠር

አመፅ መቀስቀስ

መደበኛነትን/መረጋጋትን ማምጣት

👉 A Luciferian Plan of Controlling a nation by the tools of

Demoralization

Destabilization

Insurgency

Normalization

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: