Archive for February 28th, 2022
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 28, 2022
👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም
👉 ግን፤
❖[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲፮]❖
“እነሆ፥ እኔ እንደ በጎች በተኵላዎች መካከል እልካችኋለሁ፤ ስለዚህ እንደ እባብ ልባሞች እንደ ርግብም የዋሆች ሁኑ።”
❖[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፱፥፴፮]❖
“ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።”
❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፯፥፲፮፡፲፯]❖
“ከእንግዲህ ወዲህ አይራቡም፥ ከእንግዲህም ወዲህ አይጠሙም፥ ፀሐይም ትኵሳትም ሁሉ ከቶ አይወርድባቸውም፤ በዙፋኑ መካከል ያለው በጉ እረኛቸው ይሆናልና፥ ወደ ሕይወትም ውኃ ምንጭ ይመራቸዋልና፤ እግዚአብሔርም እንባዎችን ሁሉ ከዓይናቸው ያብሳል።”
_______
______
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: Addis Ababa, Aksum, Anti-Ethiopia, Axum, ሑዳዴ, መንፈሳዊ ውጊያ, መጽሐፍ ቅዱስ, ቃኤላውያን, በገና, በግ, ተኩላ, ትግራይ, አረመኔነት, አክሱም, አውሬው-መንግስት, አዲስ አበባ, ኢትዮጵያ, ኢየሱስ ክርስቶስ, ኦርቶዶክስ, ክህደት, ወንድማማቾች, ወንጀል, ዓብይ ጾም, ዘር ማጥፋት, ጀነሳይድ, ግራኝ አህመድ, ግድያ, ጦርነት, ጭፍጨፋ, ጽዮን, ፀረ-ተዋሕዶ, ፀረ-ኢትዮጵያ, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ ጠላት, ፋሺዝም, ፪ሺ፲፬, Begena, Betrayal, Brothers, Cainites, Demonstration, Genocide, Jesus Christ, Lent Wolves, Massacre, Sheep, Shepherd, The Bible, War, War Crimes | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 28, 2022
👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም
➡ አዲስ አበባ ከዘጠኝ ዓመታት በፊት፤ ከመለስ ዜናዊ ግድያ በዓመቱ፤ እሁድ፤ ግንቦት ፳፭/25 ፥ ፳፻፭/ 2005 ዓ.ም
ሰማያዊ ፓርቲ ለሙስሊሞች ድጋፍ ለመስጠት በጠራው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ በብዙ መቶ ሺህ የሚቆጠሩ ተሳታፊዎች ተገኝተው ነበር።
➡ Peaceful demonstration organized by Semayawi (Blue) Party in Addis Ababa , Ethiopia. June 2 , 2013
👉 ያኔ የተቃውሞ ሰልፍ እንዲህ ይፈቀድ ነበርን? ዋው!
👉 ያኔ ከዛሬው በጣም የተሻለ ነፃነትና ሰላም ነበር ማለት ነው?
👉 ሕወሓቶች ያኔ ለተጋሩ ብቻ ነበርን ነፃነቱን፣ እድገቱንና ብልጽግናውን ነፍገዋቸው የነበረው?
💭 ታዲያ፤ የምናከብርዎ ኢንጂነር ይልቃልና ሌሎቻችሁ “ኢትዮጵያውያን” ሆይ፤ ዛሬ አገራችን አይታው የማታውቀው ዓይነት ግፍና ወንጀል ለ፲፭ ወራት ያህል በትግራይ ሲፈጸም፤ እንዴት ነው አንዴም ይህን መሰል ሰልፍ መጥራት የተሳናችሁ? እንዲያውም ከፍተኛ አመጽ መቀስቀስና የአራት ኪሎውን ፒኮክ ማቃጠል እኮ ነበረባችሁ! እውነት ከተዋሕዶ ትግራዋይ ሙስሊም አማራ በልጦባችሁ? ወይንስ የማናውቀው ሌላ ምስጢር አለ?
______
_______
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Infos, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: 2013, Addis Ababa, Aksum, Anti-Ethiopia, Axum, መንፈሳዊ ውጊያ, ሙስሊሞች, ሜዲያ, ሰላማዊ ሰልፍ, ሰማያዊ ፓርቲ, ትግራይ, አረመኔነት, አክሱም, አውሬው-መንግስት, አዲስ አበባ, ኢትዮጵያ, ኢንጂነር ይልቃል, ኦርቶዶክስ, ክህደት, ወንድማማቾች, ወንጀል, ዘር ማጥፋት, የተቃውሞ ሰልፍ, ጀነሳይድ, ግራኝ አህመድ, ግድያ, ጦርነት, ጭፍጨፋ, ጽዮን, ፀረ-ተዋሕዶ, ፀረ-ኢትዮጵያ, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ ጠላት, ፋሺዝም, ፪ሺ፭, ፪ሺ፲፬, Betrayal, Brothers, Demonstration, Genocide, Ing.Yiliqal, Massacre, Muslims, War, War Crimes | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 28, 2022
👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም
በ ሕዳር ፳፩/21 ፪ሺ፲፫ ዓ.ም ከ፻/100 በላይ ንጹሐን ቀሳውስትና ምዕመናን በኢሳያስ አፈቆርኪ እና ግራኝ አብዮት አህመድ ፋሺስታዊ ሠራዊቶች፤ ልክ ጂኒው ብርሃኑ ጁላ እንዳቀደው፤ ልክ በቅድስት ማርያም ዕለት በአሳዛኝ መልክ ተገደሉ። ግን አልሞቱም፤ አራት መቶ ዘጠኝ ሚሊየን በጥይትና በሜንጫ የማይጨፈጨፉ ኃያላን መናፍስት ሆነው በመመለስ ገዳዮቻቸውንና አጋሮቻቸውን የሲዖል በር እስከሚከፍትላቸው ዕለት ድረስ ሰላምና እንቅልፍ እየነሷቸው ነው። ይህን እነ ጋኔን ግራኝ እና ጂኒ ጁላ ላይ እያየነው ነው!
👉 የስም ዝርዝሩን በ PDF ለማየት ወደ ጦማሬ ይግቡ፦ https://wp.me/piMJL-5Bh
_______
______
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: Abiy Ahmed, Aksum, Anti-Ethiopia, Axum, ቅድስት ማርያም, ትግራይ, አረመኔነት, አብይ አህመድ, አክሱም, ኢሳያስ አፈወርቂ, ኤርትራ, ዘር ማጽዳት, የጦር ወንጀል, ግራኝ አህመድ, ግድያ, ግፍ, ጠላት, ጦርነት, ጭካኔ, ጭፍጨፋ, ጽዮን ማርያም, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, ፋሺዝም, CNN, Dengelat Monastery, Genocide, Isias Afewerki, Maryam, Tigray, War Crimes | Leave a Comment »