Babylon UAE Under Missile Attack During Israeli President & Fascist Abiy Ahmed Visit
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 1, 2022
👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 😇 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም
🔥ባቢሎን የተባበሩት አረብ ኢሚራቶች በየመናውያኑ ሁቲ አማጽያን ሚሳኤሎች በድጋሚ ተጠቁ። ይህ የተከሰተው የእስራኤሉ ፕሬዚደንት ሄርዞግ ኤሚራቶችን የጎበኙ የመጀመሪያው የእስራኤል መሪ ለመሆን በበቁበት እንዲሁም አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድም ለእስላማዊት ኦሮሚያ ኤሚራት አጀንዳው ገንዘብና መሳሪያ ለመለመን በአቡ ዳቢ በጉብኝት ላይ በሚገኝበት ወቅት ነው።🔥
💭 The United Arab Emirates said it had intercepted a ballistic missile that was fired by Yemen’s Houthi as the Gulf state hosted Israel’s President Isaac Herzog and war criminal PM of Ethiopia Abiy Ahmed made their visit.
😈 አረመኔውን ግራኝን እና የፋሺስት ኦሮሞ አገዛዙን በኢትዮጵያ ላይ ለዘላለም ማንገሥ የሚያስቡት እኮ አክሱም ጽዮንን እና ቀይ ባሕርን ለመቆጣጠር ስለሚሹ ነው። “ወላሂ! ወላሂ! ወላሂ!” አስብለውታል እኮ! ከኢትዮጵያ ወይንም ሱዳን ሆኖ መካን መጨፍጨፍ ቀላል ስለሆነ የክርስቲያን ወይንም የአይሁድ መንግስት የበላይነቱን እንዲይዝ በጭራሽ አይሹም፤ በጣም ነው የሚፈሩት። በሃዲታቸው እኮ የመካን ጥቁር ድንጋይ ቀጭን እግር ያለው ኢትዮጵያዊ ነው የሚያፈራርሰው የሚል ህልም የታያቸው፤ ምናልባት ይህ ቀጭን እግር ሚሳኤል ሳይሆን አይቀርም የሚል ስጋት ስላደረባቸው ነው። ለማንኛውም ካባውም ሆነ የዱባዩ ቡርጅ ካሊፋ ሰማይ ጠቀስ ፎቅ መፈራረሳቸው አይቀርም። በቅርቡ የታየኝ ሕልም ይህን የሚጠቁም መስሎ ነበር የታየኝ።
✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፰፥፪]✞✞✞
በብርቱም ድምፅ። ታላቂቱ ባቢሎን ወደቀች፥ ወደቀች፥ የአጋንንትም ማደሪያ ሆነች፥ የርኵሳንም መናፍስት ሁሉ መጠጊያ የርኵሳንና የተጠሉም ወፎች ሁሉ መጠጊያ ሆነች
✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፮፥፲፰፡፳]✞✞✞
“መብረቅና ድምጽም ነጎድጓድም ሆኑ፥ ትልቅም የምድር መናወጥ ሆነ፤ ሰው በምድር ከተፈጠረ ጀምሮ እንዲህ ያለ ታላቅ መናውጥ ከቶ አልነበረም፤ ከሁሉ በለጠ። ታላቂቱም ከተማ በሦስት ተከፋፈለች፥ የአሕዛብም ከተማዎች ወደቁ። ታላቂቱም ባቢሎን የብርቱ ቍጣው ወይን ጠጅ የሞላበትን ጽዋ እንዲሰጣት በእግዚአብሔር ፊት ታሰበች። ደሴቶችም ሁሉ ሸሹ ተራራዎችም አልተገኙም።”
😈 “Fallen, Fallen is Babylon”😈
🔥 The weapons airlift to criminal fascist Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali
The war that genocidal Prime Minister Abiy Ahmed and President Isaias Afwerki have been waging against Tigray for over a year has been fueled by drones provided by Turkey, China and Iran. Arming by these states has been openly discussed – but not the airlift of the weapons themselves.
☆ China has been reportedly provided Wing Loong drone to Addis.
☆ Turkey has supplied drones to Ethiopia after a visit to Ankara on 18 August 2021 by Prime Minister Abiy Ahmed Ali.
☆ In August 2021 it was reported that “Ethiopia has managed to secure a hasty contract with Iran for the delivery of a number of Mohajer-6 unmanned combat aerial vehicles (UCAVs).”
☆ Israel is apparently one of the outside powers that has refused to provide military drones to Ethiopia.
______________
Leave a Reply