Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • February 2022
    M T W T F S S
     123456
    78910111213
    14151617181920
    21222324252627
    28  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for February, 2022

አህያው በጎቹን ከተኩላዎች ይጠብቃል ፥ ቃኤላውያኑ ግን ተኩላዎችን ወደ በጎቹ አሰልጥነው ይልካሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 28, 2022

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

👉 ግን፤

❖[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲፮]❖

“እነሆ፥ እኔ እንደ በጎች በተኵላዎች መካከል እልካችኋለሁ፤ ስለዚህ እንደ እባብ ልባሞች እንደ ርግብም የዋሆች ሁኑ።”

❖[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፱፥፴፮]❖

“ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።”

❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፯፥፲፮፡፲፯]❖

“ከእንግዲህ ወዲህ አይራቡም፥ ከእንግዲህም ወዲህ አይጠሙም፥ ፀሐይም ትኵሳትም ሁሉ ከቶ አይወርድባቸውም፤ በዙፋኑ መካከል ያለው በጉ እረኛቸው ይሆናልና፥ ወደ ሕይወትም ውኃ ምንጭ ይመራቸዋልና፤ እግዚአብሔርም እንባዎችን ሁሉ ከዓይናቸው ያብሳል።”

_____________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዛሬስ ምነው እንዲህ ያለ ሰልፍ መጥራት አቃታችሁ? ከተዋሕዶ ትግራዋይ፤ ሙስሊም አማራ በልጦባችሁ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 28, 2022

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

➡ አዲስ አበባ ከዘጠኝ ዓመታት በፊት፤ ከመለስ ዜናዊ ግድያ በዓመቱ፤ እሁድ፤ ግንቦት ፳፭/25 ፥ ፳፻፭/ 2005 ዓ.ም

ሰማያዊ ፓርቲ ለሙስሊሞች ድጋፍ ለመስጠት በጠራው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ በብዙ መቶ ሺህ የሚቆጠሩ ተሳታፊዎች ተገኝተው ነበር።

➡ Peaceful demonstration organized by Semayawi (Blue) Party in Addis Ababa , Ethiopia. June 2 , 2013

👉 ያኔ የተቃውሞ ሰልፍ እንዲህ ይፈቀድ ነበርን? ዋው!

👉 ያኔ ከዛሬው በጣም የተሻለ ነፃነትና ሰላም ነበር ማለት ነው?

👉 ሕወሓቶች ያኔ ለተጋሩ ብቻ ነበርን ነፃነቱን፣ እድገቱንና ብልጽግናውን ነፍገዋቸው የነበረው?

💭 ታዲያ፤ የምናከብርዎ ኢንጂነር ይልቃልና ሌሎቻችሁ “ኢትዮጵያውያን” ሆይ፤ ዛሬ አገራችን አይታው የማታውቀው ዓይነት ግፍና ወንጀል ለ፲፭ ወራት ያህል በትግራይ ሲፈጸም፤ እንዴት ነው አንዴም ይህን መሰል ሰልፍ መጥራት የተሳናችሁ? እንዲያውም ከፍተኛ አመጽ መቀስቀስና የአራት ኪሎውን ፒኮክ ማቃጠል እኮ ነበረባችሁ! እውነት ከተዋሕዶ ትግራዋይ ሙስሊም አማራ በልጦባችሁ? ወይንስ የማናውቀው ሌላ ምስጢር አለ?

_____________

Posted in Infos, Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ወደ ሲዖል እሳት የሚጣሉት የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ጂኒዎች ይህን ያስታውሱ | ደንገላት ቅድስት ማርያም ገዳም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 28, 2022

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

በ ሕዳር ፳፩/21 ፪ሺ፲፫ ዓ.ም ከ፻/100 በላይ ንጹሐን ቀሳውስትና ምዕመናን በኢሳያስ አፈቆርኪ እና ግራኝ አብዮት አህመድ ፋሺስታዊ ሠራዊቶች፤ ልክ ጂኒው ብርሃኑ ጁላ እንዳቀደው፤ ልክ በቅድስት ማርያም ዕለት በአሳዛኝ መልክ ተገደሉ። ግን አልሞቱም፤ አራት መቶ ዘጠኝ ሚሊየን በጥይትና በሜንጫ የማይጨፈጨፉ ኃያላን መናፍስት ሆነው በመመለስ ገዳዮቻቸውንና አጋሮቻቸውን የሲዖል በር እስከሚከፍትላቸው ዕለት ድረስ ሰላምና እንቅልፍ እየነሷቸው ነው። ይህን እነ ጋኔን ግራኝ እና ጂኒ ጁላ ላይ እያየነው ነው!

👉 የስም ዝርዝሩን በ PDF ለማየት ወደ ጦማሬ ይግቡ፦ https://wp.me/piMJL-5Bh

_____________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Magnificent Russo-Ukrainian Orthodox Chant | አስደናቂው የሩሶ-ዩክሬን ኦርቶዶክስ ዝማሬ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 27, 2022

😇 Orthodox Christian Chant – Requiem 😇

❖ [Psalm 50:51] + Requiem

❖ [መዝ. ፶፥፶፩] + ጸሎተ ፍትሐት

😲 በእውነት ድንቅ ዝማሬ ነው፤ የቅዱስ ያሬድ ውብ ዜማ ሲታከልበት የእግዚአብሔርን ዙፋን የሚሸከሙት የነገደ መላዕክትን የኪሩቤልን እና የሱራፌልን ድምጽ የሰማሁ ሆኖ ነው የተሰማኝ። እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን!

😲 It is indeed a wonderful Chant. With the beautiful melody of St. Jared, I felt as if I had heard the voice of the the angels; The Cherubim and The Seraphim carrying the throne of God. Praise be to God!

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፶]❖❖❖

😇 የአሳፍ መዝሙር

፩ የአማልክት አምላክ እግዚአብሔር ተናገረ፥ ከፀሓይም መውጫ ጀምሮ እስከ መግቢያዋ ድረስ ምድርን ጠራት።

፪ ከክብሩ ውበት ከጽዮን እግዚአብሔር ግልጥ ሆኖ ይመጣል።

፫ አምላካችን ይመጣል ዝምም አይልም፤ እሳት በፊት ይቃጠላል፥ በዙሪያውም ብዙ ዐውሎ አለ።

፬ በላይ ያለውን ሰማይን ምድርንም በሕዝቡ ለመፍረድ ይጠራል፤

፭ ከእርሱ ጋር ለመሥዋዕት ኪዳን የቆሙትን ቅዱሳኑን ሰብስቡለት።

፮ ሰማያት ጽድቁን ይናገራሉ፥ እግዚአብሔር ፈራጅ ነውና።

፯ ሕዝቤ፥ ስማኝ፥ ልንገርህ፤ እስራኤልም፥ ስማኝ፥ ልመስክርብህ፤ አምላክስ እኔ አምላክህ ነኝ።

፰ ስለ ቍርባንህ የምዘልፍህ አይደለሁም፤ የሚቃጠል መሥዋዕትህ ሁልጊዜ በፊቴ ነው።

፱ ከቤትህ ፍሪዳን ከመንጋህም አውራ ፍየልን አልወስድም፤

፲ የምድረ በዳ አራዊት ሁሉ በሺህ ተራራዎች ያሉ እንስሶችም የእኔ ናቸውና።

፲፩ የሰማይን አዕዋፍ ሁሉ አውቃለሁ፥ የምድረ በዳ አራዊትም በእኔ ዘንድ ናቸው።

፲፪ ብራብም ለአንተ አልነግርህም፥ ዓለምና ሞላው የእኔ ነውና።

፲፫ የፍሪዳውን ሥጋ እበላለሁን? የፍየሉንስ ደም እጠጣለሁን?

፲፬ ለእግዚአብሔር የምስጋናን መሥዋዕት ሠዋ፥ ለልዑልም ስእለትህን ስጥ፤

፲፭ በመከራ ቀን ጥራኝ፥ አድንህማለሁ አንተም ታከብረኛለህ።

፲፮ ኃጢአተኛውን ግን እግዚአብሔር አለው። ለምን አንተ ሕጌን ትናገራለህ? ኪዳኔንም በአፍህ ለምን ትወስዳለህ?

፲፯ አንተስ ተግሣጼን ጠላህ፥ ቃሎቼንም ወደ ኋላህ ጣልህ።

፲፰ ሌባውን ባየህ ጊዜ ከእርሱ ጋር ትሮጥ ነበር እድል ፈንታህንም ከአመንዝሮች ጋር አደረግህ።

፲፱ አፍህ ክፋትን አበዛ፥ አንደበትህም ሽንገላን ተበተበ።

፳ ተቀምጠህ ወንድምህን አማኸው፥ ለእናትህም ልጅ ዕንቅፋት አኖርህ።

፳፩ ይህን አድርገህ ዝም አልሁህ፤ እኔ እንደ አንተ እሆን ዘንድ ጠረጠርህ፤ እዘልፍሃለሁ በፊትህም እቆማለሁ።

፳፪ እግዚአብሔርን የምትረሱ እናንተ፥ ይህን አስተውሉ፤ አለዚያ ግን ይነጥቃል የሚያድንም የለም።

፳፫ ምስጋና የሚሠዋ ያከብረኛል፤ የእግዚአብሔርን ማዳን ለእርሱ የማሳይበት መንገድ ከዚያ አለ።

❖❖❖ [Psalm 50:] ❖❖❖

😇 A Psalm of Asaph

1 The Mighty One, God the Lord, Has spoken and called the earth From the rising of the sun to its going down.

2 Out of Zion, the perfection of beauty, God will shine forth.

3 Our God shall come, and shall not keep silent; A fire shall devour before Him, And it shall be very tempestuous all around Him.

4 He shall call to the heavens from above, And to the earth, that He may judge His people:

5 “Gather My saints together to Me, Those who have made a covenant with Me by sacrifice.”

6 Let the heavens declare His righteousness, For God Himself is Judge. Selah

7 “Hear, O My people, and I will speak, O Israel, and I will testify against you; I am God, your God!

8 I will not rebuke you for your sacrifices Or your burnt offerings, Which are continually before Me.

9 I will not take a bull from your house, Nor goats out of your folds.

10 For every beast of the forest is Mine, And the cattle on a thousand hills.

11 I know all the birds of the mountains, And the wild beasts of the field are Mine.

12 “If I were hungry, I would not tell you; For the world is Mine, and all its fullness.

13 Will I eat the flesh of bulls, Or drink the blood of goats?

14 Offer to God thanksgiving, And pay your vows to the Most High.

15 Call upon Me in the day of trouble; I will deliver you, and you shall glorify Me.”

16 But to the wicked God says: “What right have you to declare My statutes, Or take My covenant in your mouth,

17 Seeing you hate instruction And cast My words behind you?

18 When you saw a thief, you consented with him, And have been a partaker with adulterers.

19 You give your mouth to evil, And your tongue frames deceit.

20 You sit and speak against your brother; You slander your own mother’s son.

21 These things you have done, and I kept silent; You thought that I was altogether like you; But I will rebuke you, And set them in order before your eyes.

22 “Now consider this, you who forget God, Lest I tear you in pieces, And there be none to deliver:

23 Whoever offers praise glorifies Me; And to him who orders his conduct aright I will show the salvation of God.”

____________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Mysteries of The Ukraine War | Kiev RUSt + Halyna Hutchins + Armenia + Ethiopia + Ark of The Covenant

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 26, 2022

😇ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

💭 የዩክሬን ጦርነት ምስጢር | የኪየቭ ሩስ + የሐሊና ሃትቺንስ ግድያ + አርሜኒያ + ኢትዮጵያ + ኦርቶዶክስ ክርስትና + የቃል ኪዳኑ ታቦት

Mathias RUST (Kremlin Caper)

The Film ‘RUST’

Alec Baldwin

Halyna Hutchins (UKRAINE)

KIEVAN RUS/ የኪየቭ ሩስ

የ “ሩስት” ፊልም ቤተ ክርስቲያን

Tricolor of Zion/ የጽዮን ቀለማት (Rainbow)

TPLF colors/ የሕወሓት ቀለማት

Halyna Hutchins/ ዪክሬናዊቷ የፊልም ካሜራ ባለሙያ ‘ሐሊና ሃትቺንስ’

KIEV (KIEVAN RUS = RUST) / ሩስት/ረስት – የኪየቭ ሩስ

RUST-Church/ ARMENIAN Church Addis Ababa

ARMENIAN Church / የአርመኒያ ቤተ ክርስቲያን-አዲስ አበባ

Tricolor of Zion/ የጽዮን ቀለማት (Rainbow) Close to The “RUST” CHURCH

Ark of The Covenant/ ጽላተ ሙሴ

🔥 28 May 1987 – Moscow Adventure 🔥

✈︎ ✈️Mathias Rust: German Teenager Who Flew to Red Square ✈️✈︎

In 1987 a West German teenager shocked the world, by flying through Soviet air defences to land a Cessna aeroplane in Red Square. He was jailed for more than a year – but a quarter of a century later, he has no regrets.

The current Patriarch of The Ethiopian Orthodox Tewahedo Church is Abuna Mathias. Abuna Mathias is literally ‘banned’ from traveling to Moscow.

🔥 ግንቦት 28 ቀን 1987 – የሞስኮ አድቬንቸር 🔥

✈︎ ወደ ሞስኮው ቀይ አደባባይ የበረረው ጀርመናዊ ታዳጊ ማትያስ ሩስት ✈︎

እ.ኤ.አ. በ 1987 አንድ የምዕራብ ጀርመናዊ ታዳጊ በሶቪየት አየር መከላከያዎች ውስጥ በመብረር ሴስና አውሮፕላን በቀይ አደባባይ ላይ በማረፍ ዓለምን አስደነገጠ። ከአንድ አመት በላይ ታስሯል ፥ ሩስት ግን ከሩብ ምዕተ-አመት በኋላ ግን ምንም አይጸጸትም።

አቡነ ማትያስ ወደ ሞስኮ እንዳይሄዱና ከሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ጋር ጥብቅ ግኑኝነት እንዳይኖራቸው በፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ቁንጮ እና በኤዶማውያኑ የምዕራቡ ዓለም አማካሪዎቹ ታግደዋል።

💭 “ግራኝ አህመድና ለማ መገርሳ አቡነ ማትያስን ከሩሲያ ለማስመለስ ፕሬዚደንት ግርማን ገድለዋቸው ይሆን?”

🔥 27 September 2020 Nagorno-Karabakh War🔥

Turkey & Azerbaijan Begun Jihad Against Orthodox Armenia. Orthodox Russia Hesitated to help Orthodox Armenia. Orthodox Ukraine & Jewish Israel supported Muslim Azerbaijan. Wow!

🔥 27 ሴፕቴምበር 2020 የናጎርኖካራባክ ጦርነት 🔥

ቱርክ እና አዘርባጃን በኦርቶዶክስ አርሜኒያ ላይ ጅሃድ ጀመሩ። ኦርቶዶክስ ሩሲያ ኦርቶዶክስ አርመንን ለመርዳት አመነታች። ኦርቶዶክስ ዩክሬን እና አይሁድ እስራኤል ሙስሊም አዘርባጃንን ደግፈዋል። ዋው!

🔥 21 October 2020 – The RUST Tragedy🔥

Ukrainian cinematographer Halyna Hutchins, fatally shot on the movie set “RUST,” – a WESTERN filmed in New Mexico. The “RUST” CHURCH. Earlier: Halyna Hutchins Celebrating Orthodox Christmas in Kiev.

ዪክሬናዊቷ የፊልም ካሜራ ባለሙያ ሐሊና ሃትቺንስ “ሩስት/ረስት/RUST = ዝገት” በተሰኘው የፊልም ቀረጻ ወቅት ተገደለች። ታዋቂው የፊልም ተዋናይ አሌክ ቦልድዊን በአሜሪካዋ የ ኒው ሜክሲኮ ግዛት ውስጥ ፊልም ቀረፃ ላይ ሳለ አረር አልባ /በቴአትር ጭውውቶች ላይ መጠቀሚያ ወይም የሩጫ ማስጀመሪያ ዓይነት የሚያስፈነጠር አረር የሌለው/ መስሎት በስህተት በተኮሰው እውነተኛ ጥይት የጎረሰ ሽጉጥ የቀረፃው የፎቶግራፊ ዳይሬክተር የሆነችው ዩክሬናዊቷ ሐሊና ተገደለች። ለፊልሙ ከተዘጋጁት አስገራሚ ነገሮች አንዱ የቤተ ክርስቲያን ሕንፃ ይገኝበታል። ይህም ቤተ ክርስቲያን አዲስ አበባ የሚገኘውን የአርሜኒያ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ጋር ይመሳሰላል። በአጋጣሚ? ቀደም ሲል፡ ሐሊና ሃትቺንስ የኦርቶዶክስ ገናን ከጓደኞቿ ጋር ሆና በኪይቭ ከተማ ስታከብር ትታያለች። በአጋጣሚ?

🔥4 November 2020 Ethiopia Tigray War🔥

A month later, on 4 November 2020 the world was occupied with the results of the US election, when The Fascist Oromo Regime and its Arab, Turkish & Iranian conspiring allies launched a military offensive against Christian Tigray, Ethiopia.

Orthodox Russia gave diplomatic support to the Muslim-Protestant Regime of Abiy Ahmed. Orthodox Ukraine provided military support to him – even sending its own mercenaries, military advisors and drone operators.

[Proverbs 6:16-19]

There are six things which the Lord hates Yes seven which are an abomination to Him:..And one who spreads strife among brothers.„

🔥4 ኖቬምበር 2020 ኢትዮጵያ የትግራይ ጦርነት🔥

ከአንድ ወር በኋላ፣ እ.ኤ.አ. ኖቬምበር 4 ቀን 2020 የፋሽስት ኦሮሞ አገዛዝ እና የአረብ፣ የቱርክ እና የኢራን ሴራ አጋሮች በክርስቲያን ትግራይ፣ ኢትዮጵያ ላይ ወታደራዊ ጥቃት ሲሰነዝሩ፤ ዓለም በዩናይትድ ስቴትስ ምርጫ ውጤት ተጨናንቃ ነበር።

ኦርቶዶክስ ሩሲያ ለአብይ አህመድ የሙስሊም-ፕሮቴስታንት አገዛዝ ዲፕሎማሲያዊ ድጋፍ ሰጠች። የኦርቶዶክስ ዩክሬን ደግሞ ወታደራዊ ድጋፍ ሰጠችው ፥ የራሷን ቅጥረኞች፣ ድሮን ኦፐሬተሮችና የጦር አማካሪዎች ጭምር እስከ መላክም ደረሰች።

Cut from Russian animated movie “Твой Kрест” (Your Cross) 2007

ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ የከፈቱት የመጨረሻውጦርነት በኦርቶዶክስ ክርስቲያኑ ዓለም ላይ ነው ያተኮረው።

ኢራቅ፣ ሶሪያ፣ አርሜኒያ፣ ሩሲያ፣ ዩክሬይን፣ ኢትዮጵያ ቀጥሎም በግብጽና ጆርጂያ ላይ እየዘመቱ ነው። አሁን እንደ ቱርክአዘረበጃን፣ ሶማሌ እና ኦሮሞ አማሌቃውያን ያሉትን ወኪሎቻቸውን በእነዚህ ሃገራት አቅራቢያ በማስቀመጥና ለዘመናትም ሰርገው እንዲገቡ ስላደረጓቸው በእነርሱ አማካኝነት ወንድማማቾችን እየነጀሱና እየለከፉ እርስበርስ ከሩቅ ሆነው እንዲበላሉ እያደረጓቸው ነው። ተጋሩ እና አማራዎች፣ አርሜኒያውያን እና ጆርጂያውያን፣ ግብጻውያን እና ሶርያዋያን፣ ሩሲያውያን እና ዩክሬናውያን

❖❖❖[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፮፥፲፮]❖❖❖

እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፤ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ…”

👉 በሁለቱ ኦርቶዶክስ ወንድማማች፤ በሩሲያና ዩክሬን ሕዝቦች መካከል ዛሬ የተከፈተው ጦርነት ከመጀመሩ ከሁለት ወራት በፊት ይህን አስገራሚ ሕልም ማየቴን ከዚህ ቪዲዮ ጋር በተያያዘ አውስቼው ነበር።

💭”ሰሞኑን በህልሜ በተደጋጋሚ በሰማይ አስር ኪሎሜትር ርቀት ላይ ግዙፋትና ነጫጭ የሆኑ አውሮፕላኖች በየደቂቃው ሲበርሩ ታይቶኛል፤ በዛሬው ሕልሜ ጨምሮ። ምን ሊሆን ይችላል? ከዩክሬይን ጋር በተያያዘ በአውሮፓ ጦርነት ሊቀሰቀስ ይሆን? ሕገ-ወጧ ቱርክ ልትጨፈጨፍ ይሆን?”

💭”በአማራ-ኦሮሚያ ልዩ ዞን የኢትዮጵያ ሰንደቅ ወርዶ የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ባንዲራ ተሰቀለ”

የሩሲያና እና ዩክሬን መንግስታት በጥንታውያኑ የትግራይ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ የዘር ማጥፋት ዘመቻ ለከፈተው ለአረመኔው ሙስሊም-ፕሮቴስታንት ኦሮሞ አገዛዝ የሚሰጡትን ድጋፍ እንዲያቆሙ ለመማጸን በተለይ ለሩሲያ ፓትርያርክ ጽሕፈት ቤት ኢ-ሜል ልኬላቸው ነበር። ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ልክ የሰሜን ኢትዮጵያውያን ወንድማማቾችን እንዳታለሏቸው ዛሬ የሩሲያን እና ዩክሬን ኦርቶዶክስ ወንድማማቾችን በማታለል ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ ለሌላ ዕልቂት ዳርገዋቸዋል። ያው እንግዲህ ይህ ህልሜ ዛሬ እውን የሆነ ይመስላል። ሊሲፈራውያኑ ደግሞ እንደተለመደው ከኦሎምፒክ ጨዋታዎች በኋላና ሆን ተብሎ በኮኮኮቪድ ክትትትባት አማካኝነት የፈጸሙትን እጅግ በጣም ከባድ የሆነ የዘር ማጥፋት ወንጀል ለማረሳሳትና አጀንዳ ለማስቀየር በኦርቶዶክስ ወንድማማቾች መካከል ጦርነት እንዲካሄድ አደረጉ፤ ልክ የትግራዩንም ዘመቻ በአሜሪካ ፕሬዚደንት ምርጫ በሚካሄድበት ዕለት እንደጀመሩት። 😠😠😠 😢😢😢

አይ፤ የሉሲፈራውያኑ ኤዶማውያን እና እስማኤላውያን ተልዕኮ አስፈጻሚዎችና የሰይጣን ጭፍሮቹ ቱርኮች፣ ሶማሌዎችና ኦሮሞዎች! ቅዱስ ገብርኤል በሰይፉ ቀጥቅጦ ይጣላችሁ፤ በህገ-ወጥ መንገድ የያዛችኋቸው ‘ግዛቶቻችሁ’ ሁሉ እሳት ይውርደባችሁ! እህ ህ ህ!

_________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Book of Enoch Written in Ethiopic-Ge’ez about The Archangel Gabriel | በግዕዝ የተጻፈው መጽሐፈ ሔኖክ ስለ ቅዱስ ገብርኤል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 26, 2022

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

😈 ዓለምን ሲያውኩት ያጋንንት ሥራቸው እንዳይተርፈን ለእኛ የእነርሱ ግብራቸው ገብርኤል በሰይፉ ቀጥቅጦ ጣላቸው፤ እናመልክት ለሱ እናስታውስ ጠዋት ማታ እንዲያስተራርቀን ለምኖ ከጌታ።

ቅዱስ ገብርኤል “ንቁም በበህላዌነ” ብሎ ሠራዊተ መላእክትን ያረጋጋው በግእዝ ነው ❖

😇 “ሰለጠነ” የተባለውን ዓለም ጨምሮ ምስጢራዊውን ዓለም ሁሉ እያስደነቀ ያለው ድንቁ መጽሐፈ ሔኖክ የተጻፈበት የግእዝ ቋንቋ የእግዚአብሔር ቋንቋ ነው ተብሎ በትዉፊት ይነገራል። ዛሬ እነ “አቡነ” ናትናኤል፤ “ኦሮሞ” ነን ብለውና ክቡር ስጦታ፤ ትልቅ ስጦታ የሆነውን የግ እዝ ቋንቋን የሰሜናውያን ቋንቋ ነው አንፈልግውም፤ በሚል ድፍረትና ምስጋና-ቢስነት ቅዳሴውን አጋንንታዊ በሆነው የኦሮምኛ ቋንቋ ለማድረግ ደፍረዋል። በምኒልክ የብሔር-ብሔረሰብ ርዕዮተ ዓለም የሰከሩት የሕወሓት ቀሳውስትስ፤ በትግርኛ ካልቀደስን ይሉን ይሆን? በትግራይ ጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ልክ ሊጀምር ሦስት ወር ሲቀረውና “ምርጫ” የተባለውን የሙቀት መለኪያ ለማካሄድ በሚዘጋጁበት ዋዜማ እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን፤ “ካሁን ጀምሮ የግዕዝ ቋንቋ በመላዋ ትግራይ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች እንደ መደበኛ ትምህርት ይሰጥ!” የሚል ትዕዛዝ አስተላለፈው ነበር። ዛሬስ እንዲህ ያለ ትዕዛዝ ለማስተላለፍ ይሹ ይሆንን? አይመስለኝም። ያኔም ትክክለኛዎቹን አጋዚያን-ተጋሩ-ጽዮናውያንን ለመደለል የተደረገ እርምጃ መሆኑን ዛሬ በግልጽ እያየነው ነው። ሕወሓቶችን ጨምሮ ሁሉም ምንሊካውያን ጦርነቱን በጋራ ጀምረውታልና።

👉 ጦርነቱ ልክ እንደጀመረ፤ ለመሆኑ ይህ ጦርነት ማንን ነው “የሚጠቅመው”?” በሚል ጥያቄ ሥር

የጦርነቱ ዓላማ ፤ ኢአማንያኑ የሻእቢያ እና ህዋሀት ቡድኖች ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ቅዱስ ያሬድን፣ አቡነ አረጋዊን፣ አባ ዓቢየ እግዚእን፣ ነገሥታቱን ኢዛናን፣ ዮሐንስን፣ ሰንደቁን፣ ግዕዝን፣ አክሱምን አጥፍተው በሃምሳ ዓመታት ውስጥ በተገኘ ጣዖታዊ ማንነት “ኢአማኒ የትግራይ ሶሻሊምዝብልጽግና” ርዕዮተ ዓለምን በመከተልና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን የቻይና ባንዲራም በማውለብለብ ከኤርትራ ጋር ለብቻቸው መኖር ይሻሉና ነው። በትግራይ እየተካሄደ ያለው ጦርነት የግራኝ አብዮት አህመድ እና የስብሃት ነጋ ጦርነት ነው።” በማለት ጽፌ ነበር።”

😈 ጠላታችን ዲያብሎስ ለመንፈሳዊ ሕይወት ብዙም የማይረዱንን ወይንም መንፈሳዊ ድክመት ያላቸውን(አማርኛ፣ ትግርኛ)እንዲሁም አጋንንታዊ የሆኑትን ቋንቋዎችን (ኦሮምኛ፣ አረብኛ፣ ሶማልኛ) ተጠቅሞ እርስበርሳችን እንድንጨፋጨፍ፣ ሰአራዊቱን እየላከ ያልተደቀለውን የትግራይን ሕዝብ ደቅሎ በማዳከም የኤዶማውያኑን እና የእስማኤላውያኑን የእንግሊዝኛን እና የአረብኛን ቁንቋ ከእነ ሉሲፈራዊ አምልኮታቸው ለማንገስ ሲል ነው በትግራይ ጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ዘመቻውን በምዕራቡም በምስራቁም እርዳታ የጀመረው። የገዳማትና ዓብያተ ክርስቲያናት እንዲሁም የቅርስ ማውደም ጂሃዱን የከፈተባቸውም የመንፈስ ማንነታቸንና ምንነታቸውን አጥፍቶ እንደ ኦሮሞው የስጋን ማንነትና ምንነትን ለማንገስ ነው እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ሁሉንም ነገር ሸፋፍኖ ምንም ነገር እንዳይታወቅበት በስልት መረጃዎችን በማጥፋት/በመሰወር ላይ የሚገኘው።

ይህ ጥቃት/ጂሃድ የጀመረው የእግዚአብሔር የሆነውንና ለመንፈሳዊ ሕይወት በዓለማችን ተወዳዳሪ የሌለውን የግእዝ ቋንቋችንን በኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ሤራ ጠንሳሽነት የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው ጋላ/ ኦሮሞ ወራሪዎች በኩል ለማጥፋት ከተነሳበት ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት አንስቶ ነው። ጂሃዱን ጦርነቱን በስጋችን ላይ ብቻ አይደለም የከፈቱብትን፤ በነፍሳችን፣ በመንፈሳዊ ሕይወታችን፣ በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖታችን፣ በቋንቋችን፣ በጽዮናዊው ሰንደቃችን፣ በታሪካችንና በባሕል/ትውፊታችን ላይም ጭምር ነው። ይህ ውጊያ በየደረጃው/በየዘመኑ ከመቶ ሰላሳ ዓመታት፣ ከአምስት መቶ ዓመታት፣ ከአንድ ሺህ አምስት መቶ ዓመታት በፊትና ከስድስት ሺህ ዓመታት አንስቶ ዲያብሎስ እና ጭፍሮቹ ዝግጅት አድርገው ሲያካሂዱት/እያካሄዱት ያለው ውጊያ ነው። በአክሱም ጽዮን ላይ ያተኮሩበት ምስጢርም ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን የመላዋ መንፈሳዊቷ ዓለማችን ቁልፍ መሠረት በጥልቁ ተደብቆ የሚገኝባት ምድር ስለሆነች ነው። ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ይህን በደንብ ያውቁታል/ደርስውበታል።

ለዚህም ነው፤ በጽዮናውያን ላይ የዘር፣ የሃይማኖት፣ የታሪክ፣ የትውፊት፣ የቅርስ፣ የቋንቋ ማጥፋት ጂሃዳዊ ዘመቻ የከፈቱት ኤዶማውያንና እስማኤላውያን ( መሀመዳውያን + ፕሮቴስታንቶች + ኢ-አማንያን + ኦሮሞዎች + ሶማሌዎች + ከሃዲ አማራዎች + ከሃዲ ተጋሩዎች)ሁሉ የኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ተከፍቶ እየተንከተከተ ይጠብቃቸዋል የምንለው። ፻/100%

በተለይየዛሬይቷ ኢትዮጵያ ብሎም መላዋ አፍሪካ እና ዓለም መዳን የሚችሉት ሕዝቦቻቸው የእግዚአብሔር የሆነውንና በመንፈሳዊ ጠቀሜታው ከዓለማችን ቋንቋዎች ሁሉ በጣም ግዙፍ የሆነውን የግእዝ ቋንቋን በብሔራዊ ቋንቋ መልክ መናገር ሲጀምሩ ብቻ ነው። ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያን ይህን ደርሰውበታል!

😇 ግእዝ የእግዚአብሔር ቋንቋ ነው ተብሎ በትዉፊት ይነገራል

ትውፊታዊ ታሪኩ

ግእዝ የእግዚአብሔር ቋንቋ ነው ተብሎ በትዉፊት ይነገራል። ፍጥረታት በሐሌዎበነቢብና በግብር የተፈጠሩ ሲሆን በተለይ ነቢቡ (ንግግሩ) ግእዝ ነበር ብለዉ የሚከራከሩና የራሳቸውን ማስረጃ የሚያቀርቡ ሊቃውንት አሉ። ግእዝ የመጀመሪያ ቋንቋ ነው ስንል አዳም ማለት ያማረ የተዋበ ማለት ሲሆን አባቶቻችን በመንፈስ ቅዱስ እየተመሩ ከጻፏቸው መጻሕፍት እና ሌሎች ድርሰቶች ተነስተን ቅዱስ ገብርኤል “ንቁም በበህላዌነ” ብሎ ሠራዊተ መላእክትን ያረጋጋው በግእዝ ነው፤ አዳምም ለ ፯ ዓመታት በገነት ሳለ በፀሎት ሲተጋ የነበረውና ከሄዋን ጋር ይነጋገርበት የነበረው ቋንቋ በግእዝ ነው በማለት ቋንቋውን የመላእክትም የሰውም መግባቢያ ያደርጉታል።

😇 ግእዝ የአዳምና ሔዋን (የተፈጥሮ ቋንቋ) የመጀመሪያው መነጋገሪያ ልሳን መኾኑ ለማረጋገጥ ከሚያቀርቧቸው ፲ ምክኒያቶች መካከል፦

፩ኛ. የ ”ግእዝ” የጥሬ ዘሩ ቃል ትርጉም፡ “መጀመሪያ”, “ነፃ” እና “የጥንት ተፈጥሮ ጠባይ ወይም ባህሪይ” ማለት መኾኑ

፪ኛ. የእያንዳንዱ ፊደል የመጀመሪያ ቅርጽ አፍ ሳያስከፍት በድን በኾነው በተፈጥሮ ድምፅ ብቻ የሚነገር መኾኑ

፫ኛ. የፊደሉ መነሻ “አ” “አዳም” በሚል ቃል በወንድና ሴት ጾታ ለተፈጠሩት ለመጀመሪያዎቹ ሰዎች መጠሪያ መኾኑ

፬ኛ. በሰባት ብዛት የሚወሰን ቁጥር፤ የመለኮታዊ ሥራ ምሥጢር እንዳለበት ስለሚታመን፤ እያንዳንዱ ፊደል፤ በሰባት ስሞች ድምጾችና መልኮች ተለይቶ የሚታወቅና የሚነገር መኾኑ

፭ኛ. ሌሎቹ የሰዎች ቋንቋዎችና ፊደሎቻቸው በተናጋሪዎቻቸው ሕዝቦች ወይም ጎሣዎች ስም ለምሳሌ፤ ዐማርኛ፤ በዐምሓሮች፤ ትግርኛ በትግሬዎች፣ ኦሮምኛ በኦሮሞዎች፣ ሶማልኛ በሶማሌዎች፣ ዕብራይስጥ በዕብራዊያን፤ ዐረብኛ በዓረቦች፣ እንግሊዝኛ በእንግሊዞች፣ ቻይንኛ በቻይኖች ስም ሲጠሩ “ግዕዝ” ግን በራሱ ብቻ የሚጠራ መኾኑ

፮ኛ. በ ”አ” ጀምሮ በ “ኦ” የሚፈጸም ፊደል ያለው እርሱ፤ ግእዝ ብቻ ከመኾኑ ጋር “አልፋና ኦሜጋ፤ መጀመሪያውና መጨረሻው እኔ ነኝ” ብሎ፡ ኃላ “ኢየሱስ ክርስቶስ” ተብሎ፤ ራሱን በሰውነት የገለጸው “እግዚአብሔር” በዚህ ስሙ የታወቀበትና አምልኮቱ የሚፈጸምበት ቋንቋና ፊደል ኾኖ በሕያውነት እስከዛሬ መቀጠሉ

፯ኛ. በምድር ላይ የሚኖሩ የሰው ልጆች ኹሉ፡ ተወልደው በሕፃንነታቸው መናገር በሚጀምሩበት ጊዜ ቋንቋቸውና ፊዲፈላቸው የተለያዩ ሲኾኑ፤ አፋቸውን መፍታት አባቶቻቸውናና እናቶቻቸውንም ለይተው መጥራት የሚጀምሩበት “አባባ”፤ “እማማ!” የሚባሉት ቃላት “አብ አብ አብ”፤ “እም እም እም” የተባሉት፤ ትርጉማቸው፡ “አባት አባት አባት”፡ “እናት እናት እናት” የኾነውን ቀጥታ የግእዙን ቃላት መኾኑ ናቸው።

፰ኛ. «ግእዝ» የሚለው ቃል እራሱ አንደኛ፣ የመጀመሪያ ማለት ነው። የሰው ልጅ የመጀመሪያ የሆነው ቋንቋ አንደኛቢባል ይስማማዋል።

፱ኛ. የዚህ ቋንቋ የመጀመሪያው ተናጋሪ ሰው አዳም ነው። የዚህ ሰው ስም በቋንቋው ትርጉም ሊኖረው ይገባል። በግእዝ «አዳም» ማለት ያማረ ማለት ነው።

፲ኛ. ሌላው ነገር የግእዝ ፊደላት ከአምላክ የተገኙ ናቸው ለዚህም የአዳም ሶስተኛ ትውልድ የሆነው ሄኖስ በሰማይ ገበታ እንዳያቸው አባቶች ይናገራሉ።

አማርኛ ቋንቋ ከግእዝ ያገኛቸውን በሙሉ ይዞ ሌሎች ፯ ፊደላትን በመጨመር ግእዝ ፳፮ ሲሆን አማርኛ ደግሞ ፴፫ ነው “ቨ”ን ሳይጨምር ማለት ነው።

😇 የግእዝን ፊደሎች ትርጉም ስንመለከት፦

ሀ፦ ብሂል ሀልዎቱ ለአብ እምቅድመ ዓለም ፥ የአብ አኗኗሩ ከዓለም በፊት ነው

ለ ፦ ብሂል ለብሰ ሥጋ እምድንግል ፥ ክርስቶስ ከድንግል ሥጋን ለበሰ

ሐ ፦ ብሂል ሐመ ወሞተ ፥ ስለኛ ታመመና ሞተ

መ፦ ብሂል መንክር ግብሩ ለእግዚአብሔር ፥ የእግዚአብሔር ሥራው ድንቅ ነው

ሠ ፦ ብሂል ሠረቀ በሥጋ ፥ በሥጋ ተገለጠ

ረ ፦ ብሂል ረግዓት ምድር በቃሉ ፥ ምድር በቃሉ ረጋች

ሰ ፦ ብሂል ሰብአ ኮነ እግዚእነ ፥ ጌታችን ሰው ሆነ

ቀ ፦ ብሂል ቀዳሚሁ ቃል ፥ ቃል መጀመሪያ ነበር

በ ፦ ብሂል በትሕትናሁ ወረደ ፥ ጌታችን በትሕትናው ወደኛ ወረደ

ተ ፦ ብሂል ተሰብአ ወተሰገወ ፥ ጌታችን ሰው ሆነ

ኀ ፦ ብሂል ኀያል እግዚአብሔር ፥ እግዚአብሔር ኀያል ነው

ነ ፦ ብሂል ነስአ ደዌነ ወጾረ ሕማመነ ፥ መከራችንን ያዘልን ሕመማችንን ተሸከመልን

አ ፦ ብሂል አእኵቶ ወእሴብሖ ለእግዚአብሔር ፥ እግዚአብሔርን ፈፅሜ አመሰግነዋለሁ

ከ ፦ ብሂል ከሃሊ እግዚአብሔር ፥ ጌታችን ቻይ ነው

ወ ፦ ብሂል ወረደ እምሰማይ ፥ ጌታ ከሰማይ ወረደ

ዐ ፦ ብሂል ዐርገ ሰማያተ ፥ ወደ ሰማይ ዐረገ

ዘ ፦ ብሂል ዘኵሎ ይእኅዝ እግዚአብሔር ፥ ጌታ ሁሉን የሚይዝ

የ ፦ ብሂል የማነ እግዚአብሔር ገብረት ኃይለ ፥ የጌታ ቀኝ እጅ ኃይልን ታደርጋለች

ገ ፦ ብሂል ገብረ ሰማያተ በጥበቡ ፥ ጌታ በጥበቡ ሰማያትን ሠራ

ጠ ፦ ብሂል ጣዕሙ ወታእምሩ ከመ ኄር እግዚአብሔር ፥ ጌታ ቸር እንደሆነ ቅመሱና ዕወቁ

ጰ ፦ ብሂል ጰራቅሊጦስ መንፈሰ ጽድቅ ፥ ጰራቅሊጦስ እውነተኛ መንፈስ ቅዱስ ነው

ጸ ፦ ብሂል ጸጋ ወክብር ተውህበ ለነ ፥ ጸጋ እና በረከት ተሰጠን

ፀ ፦ ብሂል ፀሐይ ጸልመት በጊዜ ስቅለቱ ለእግዚእነ ፥ ጌታ በተሰቀለ ጊዜ ፀሐይ ጨለመች

ፈ ፦ ብሂል ፈጠረ ሰማየ ወምድረ ፥ ጌታ ሰማይ እና ምድርን ፈጠረ

ፐ ፦ ብሂል ፓፓኤል ስሙ ለአምላክ ፥ ፓፓኤል የአምላክ ህቡዕ ስም

ትርጉማቸዉ ይሄን ይመስላል።

😇 ስለዚህ ግእዝ የአዳም ቋንቋ ነው የሚለው መላምት የበለጠ ጥንካሬ አለው።

አባቶቻችን በመንፈስ ቅዱስ እየተመሩ ከጻፏቸው መጻሕፍት እና ሌሎች ድርሰቶች ተነስተን ፍቺውን ስንመለከት ደግሞ ግእዝ (የዜማ ስም፥ ግእዝ፣ እዝል እና አራራይ። የፊደል ስም ሀ ፦ ግእዝ ሁ ፥ ካዕብ ሂ ፥ ሳልስ …… ) በመጽሐፍ ቅዱስ ዘፍ ፲፩ ፥ ፮ ላይ እግዚአብሔርም አለ ” እነሆ እነርሱ አንድ ወገን ናቸው ለሁሉም አንድ ቋንቋ አላቸው” ይላል።

_______________

Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዶሮዋ ጫጩቶቿን ከነጣቂ ጠላቷ ትጠብቃለች ፥ አማራና ተጋሩ ግን በጎቻቸውን ለነጣቂው ኦሮሞ አሳልፈው ሰጥተዋቸዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 24, 2022

ዶሮዋ እንኳን ጠላቷ ማን እንደሆነ፣ ምን እንደሚፈልግና የት እንዳለ ተፈጥሯዊው ስሜቷ ይነግራታል። ዓይነ ስውራንንም ብዙውን ጊዜ ስድስተኛው ስሜት ማየት ሊረዳቸው ይችላል። አማራ እና ተጋሩ ግን ነጣቂ ጠላታቸው የሆነው ኦሮሞ፡ ደግሞ ደጋግሞ በግልጽ እየነገራቸውና በተግባርም እያሳያቸው እንኳን፤ ዛሬም እንደ ዶሮዋ ልጆቻቸውን/ሕዝባቸውን ባግባቡ ለመንከባከብ ቀርቶ፤ ጠላታቸውን ለይተው በድፍረት ለመጥራት እንኳን አልቻሉም። ለቡና፣ ለጫት እና ለጥንባሆ እራሳቸውን አስገዝተው በዋቄዮአላህ መንፈስ ተበክለዋልና! ተኮላሽተዋልና! ታውረዋልና!

[፪ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ ፬፥፪፡፬]

“ነገር ግን የሚያሳፍረውን ስውር ነገር ጥለናልና በተንኮል አንመላለስም የእግዚአብሔርንም ቃል በውሸት አንቀላቅልም፤ እውነትን በመግለጥ ግን በእግዚአብሔር ፊት ለሰው ሕሊና ሁሉ ራሳችንን እናመሰግናለን። ወንጌላችን የተከደነ ቢሆን እንኳ የተከደነባቸው ለሚጠፉ ነው። ለእነርሱም የእግዚአብሔር ምሳሌ የሆነ የክርስቶስ የክብሩ ወንጌል ብርሃን እንዳያበራላቸው፥ የዚህ ዓለም አምላክ የማያምኑትን አሳብ አሳወረ።”

መንፈሳዊውና ሦስተኛ ዓይን ያልታወረበት ሰው እኮ ጠላቱ ማን እንደሆነ እንዲህ በግልጽ ባይነግረው እንኳን በደንብ ያውቃል።

💭 ቪዲዮው ላይ እንደሚሰማው ነጣቂው ኦሮሞ አውሬ፤ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ደግሞ ደጋግሞ ያሳወቀንና በተግባርም ያሳየን፦

ሰሜናውያኑ ተጋሩና አማራ ተዋሕዶ ክርስቲያኖች የኦሮሞ ጠላቶች ናቸውና ዛሬ ያገኘነውን ሥልጣን ተንከባክበን እስከመጨረሻው እያታልለንና እያሳመን እንዋጋቸዋለን!” የሚለውንና ኦሮሞዎች/ጋሎች ለአምስት መቶ ዓመታት ያህል ሲያልሙትና ሲተገብሩት የነበረውን ሕልማቸውን ነው።

👉 ኦሮሞዎች/ጋላዎች ሃያ ሰባት ጥንታውያን የኢትዮጵያ ነገዶችን ከምድረ ገጽ ማጥፋቸውን እንዴት ነው የምንረሳው? ይህ እኮ ትልቅ ጉዳይ ነው! ይህን እኮ ነው ዛሬ በትውልዳችን ሲከሰት እያየነው ያለነው!

😈 እነዚህ አርመኔዎች እኮ በተደጋጋሚ እንዲህ ሲሉ በግልጽ ነግረውናል፤

የትግራይን ሕዝብ ከምድረ ገጽ ማጥፋት አለብን፤ እኛ በሕዝብ ቁጥር ብዙ ስለሆንን አንድ ሚሊየንም ሰው ቢሆን መስዋዕት አድርገን ትክክለኛ ኢትዮጵያውያን የሆኑትን ጽዮናውያንን ሙሉ በሙሉ ማጥፋት እንችላለን፣ እኛ ከዛ እንደለመድነው ሦስት አራት ሚስት አግብተን የተሰውትን የአባ ገዳ ልጆች እንተካቸዋለን፤ ኦሮሞዎች እኮ ነን፤ አሁን ለኦሮሞ ሕዝቤ ስል ኢትዮጵያን ማጥፋት አለበኝ፣ ኦሮሞ እስኪነቃ ነው እንጂ፣ እስኪነሳ ነው እንጂ ሲነሳ ሚዳቋ አትበላንም፤ እኛ ዝሆን ነን፤ እንሰብራለን፤ እንበላለን፤ እንገዛለን፣ ሃሳብ አለን፤ ድርጅት አለን፤ ከአለም ጋር (ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር) ግንኙነት አለን። ይሄ ዘመን የእኛ ኦሮሞዎች ስለሆነ፣ ይህን ዘመን የሰጠን ዋቄዮአላህ በመሆኑ አሳልፈን ሰጥተን ዳግም ወደ ባርነት ለመመለስ አንፈልግም፤ ያ ደግሞ ተመልሶ አይመጣም። እጃችሁ የገባውን ነገር ጠብቁ።” 😈 አረመኔው ኦሮሞ ሙስሊምመናፍቅ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በህገወጧ ባሌ።

🔥 10 Million vs. 100 Million | /አሥር ሚሊየን በ ፻/መቶ ሚሊየን

ይህ የዘር ማጥፋት ጦርነት በጭራሽ መከሰት አልነበረትም! በተለይ ኦሮሞ ያልሆነው “ኢትዮጵያዊ” ለዚህ ፋሺስታዊ አገዛዝ በፍጹም ድጋፍ መስጠት አልነበረበትም። በተለይ “ተዋሕዶ ክርስቲያኖች ነን” የሚሉት “ኢትዮጵያውያን” ባለፈው ጥቅምት ፳፬/ ፪ሺ፲፫ ዓ.ም ልክ ጦርነቱ ሲቀሰቀስ ከጽዮናውያን ጎን በመቆም ይህን አረመኔ የኦሮሞ አገዛዝ መዋጋት ነበረባቸው። እስኪ ይታየን ያኔ በተለይ፤ “አማራ ነን” የሚሉት ወገኖች ከጽዮናውያን ጋር ተሰልፈው መዋጋት ባይኖርባቸው እንኳን (ለነገሩም ግዴታቸውም ነበር)ግን “ጦርነቱን አንደግፍም፣ አንዘምትም፣ በትግራይ ሕዝብ ላይ እየተሠራ ያለው ግፍ ይቁም!” በማለት ድምጻቸውን ቢያሰሙ ኖሮ ዛሬ ምን ያህል ትልቅ ሕዝብ ሆነው በታዩ፣ “ታሪክ የማይረሳው ተግባር ፈጽመዋል” በተባሉ። እነ ጄነራሎች አሳምነው፣ ሰዓረ፣ ዶ/ር አምባቻው የተገደሉት እኮ በትግራይ ላይ ለሚከፈተው ጦርነት ፈቃደኝነታቸውን ባለማሳየታቸው ነው። በባሕር ዳር አማርኛ ተናጋሪ የሆኖ ኦሮሞዎች ሥልጣኑን የተቆጣጠሩት እኮ መከላከያ ሚንስትር ለማ መገርሳ እና ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በትግራይ ላይ የዘር ማጥፋት ተልዕኮ ስላላቸው ነበር። ምዕራብ ትግራይን በአማራ ስም ከኢሳያስ አፈወርቂ ጋር ተመሳጥረው የተቆጣጠሩት እኮ ላለፉት አሥር ዓመታት፤ መለስ ዜናዊን ከገደሉት በኋላ፤ ለዚህ ሰይጣናዊ ተልዕኮ ሲዘጋጁ የነበሩት አማርኛ ተናጋሪ ኦሮሞዎች ናቸው። የማኅበረ ደጎ ገደል ጫፍ እልቂት የተሳተፉትና ቪዲዮ እየቀረሱ በአማርኛ ሲሳለቁ የነበሩት አረመኔ ወታደሮች እኮ አማርኛ ተናጋሪ ኦሮሞዎች ነበሩ። ሌሎቹ የዕልቂት ቀጠናዎች ሁሉ በደንብ መጣራት ይኖርባቸዋል። እግዚአብሔር የመዘገበውና እኛ ገና ያለወቅናው የኦሮሞዎች ብዙ ጉድ በግልጽ ይወጣል! ለማ መገርሳ እና አብዮት አህመድ አሊ ላለፉት አሥር ዓመታት ለዚህ ዲያብሎሳዊ ተልዕኮዋቸው በኦሮሚያ እና በኤርትራ የአማርኛ እና ትግርኛ ቋንቋዎች ትምህርት እየሰጡ የዋቄዮአላህ አረበኞቻቸውን በማዘጋጀት ላይ ነበሩ፤ ትግራዋዩን ከኤርትራ ተጋሩ ጋር፣ አማራውን ከተጋሩ አባልቶ ለሺህ ዓመታት የሚቆይ ጥላቻ ለመዝራት። ታዲያ እያየነው አይደለምን? ቁራ! ቁራ! ቁራ!

አዎ! በ ዘብሔረ አክሱም ጽዮናውያን ላይ የተነሱት መቶ ሚሊየን “ኢትይጵያውያን” ብሎም ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ረዳቶቻቸው ናቸው። የትግራይን ሕብዝ እንደ ጥንታውያኑ ስፓርታ ጠንካራና ጀግና ያደረጋቸው የመንፈሳዊ ማንነታቸውና ምንነታቸው ነው። ጽዮናውያኑን ዛሬና ለሺህ ዓመታት ያህል ድል እንዲቀዳጁና ፈተናውን ሁሉ እየተጋፈጡ ማንነታቸውንና ምንነታቸውን እስከ ዛሬ ድረስ ጠብቀው እንዲኖር የረዷቸው እግዚአብሔርና ቅዱሳኑ እንጂ ኢትዮጵያ ዘስጋ፣ የውጭ ኃይሎች፣ ባዕዳውያን እምነቶች እና ርዕዮተዓለሞች፣ የካርል ማርክስ፣ አልበርት አይንሽታይን፣ ሌኒን ስታሊን ተረተረቶች አይደለም፣ የሉሲፈር አምስት ፈርጥ ኮከብ ያረፈበት ባለ ሁለት ቀለሙ ባንዲራም አይደለም። ይህን አጠንቅቀው በማወቅ እግዚአብሔርንና ቅዱሳኑን እስካልረሱ ድረስ ድሉ ሁሌ የእነርሱ ነው።

አሁን ግን ላለፉት ሦስት ዓመታት፣ ባተለይ ባለፉት አሥር ወራት ጽዮናውያንን አሳድደው፣ አስረበውና ጨፍጭፈው ከምድረ ገጽ ለማጥፋት የተነሳሱትን በተለይ በኦሮሞ እና አማራ ክልል የሚኖሩ ነዋሪዎች ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ማንበርከክ ግድ ይሆንባቸዋል። እስኪ እናስበው፤ አንድን ወገን በረሃብ ፈጅቶ ለመጨረስ ድንበር መዝጋት፣ እርዳታ መከልከል፣ ሰብል ማውደም፣ ምግብ መመረዝምን ያህል አረመኔዎች ብሆኑ ነው? ዓለም እኮ በመገረም እየታዘባቸው ነው፤ አረመኔውና እባቡ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፤ “ለኦሮሞ ሕዝቤ ስል ኢትዮጵያን ማጥፋት አለበኝ፣ ኦሮሞ እስኪነቃ ነው እንጂ፣ እስኪነሳ ነው እንጂ ሲነሳ ሚዳቋ አትበላንም፤ እኛ ዝሆን ነን፤ እንሰብራለን፤ እንበላለን፤ እንገዛለን፣ ሃሳብ አለን፤ ድርጅት አለን፤ ከአለም ጋር ግንኙነት አለን።” በማለት ታይተው ተሰምተው የማያቁ ወንጀሎችን እና ግፎችን በመስራት ላይ ነው። የኢትዮጵያን ስም ለማጠለሸትና ለማጥፋት፣ ሕዝቡንም በመላው ዓለም እንዲዋረድ፤ በረሃብ ብቻ ሳይሆን በጭካኔ እና አረመኔነት እንዲታወቅ ለማድረግ እየሠራ ነው። የኦርሞ እና የአማራ ሕዝብ ይህን ለአለፉት ሦስት ዓመታት በተለይ ላለፉት አሥር ወራት እያየና እየሰማ እንኳን ከትግራይ ሕዝብ ጎን ተሰልፎ ሊዋጋ፤ ከአረመኔው ግራኝ እና ኦሮሞ አገዛዙ ጎን ቆሞና ከታሪካዊ እስማኤላውያን ጠላቶች ጋር አብሮ፤ “ያዘው! በለው! ጨፍጭፈው!” ሲል ነበር። ዛሬም እንኳን ባለፉት አሥር ወራት ከሠሯቸውት ግልጽ የሆኑ ከባድ ስህተቶችና ኃጢዓቶች ታርመውና ንሰሐ በመግባት ተመልሰው፤ “ጦርነቱ ይቁም!” ለማለት እንኳ ፈቃደኞች አይደሉም። እስኪ “የኦሮሞ ተዋጊዎች” የተባሉት ግን የግራኝ Plan B ተጠባባቂ አርበኞች የሆኑት(OLA)ባለፉት ቀናት በኦሮሚያ ሲዖል ገብተው በመገጣጠም ላይ ያሉትን የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ድሮኖችን ያወድሟቸው እንደሆነ እናያለን። በጭራሽ አያደርጉትም፤ ምክኒያቱም ድሮኖቹ የሰሜኑን ተዋሕዶ ክርስቲያን ሕዝብ መጨፍጨፊያ የዲያብሎስ ወፎች ናቸውና ነው።

“ጠላትን ካወቅክ እና እራስህን ካወቅክ የመቶ ጦርነቶችን ውጤት መፍራት የለብህም። እራስህን ካወቅክ ግን ጠላትን ካላወቅክ ለእያንዳንዱ ድል አንተም ሽንፈትን ታገኛለህ። ጠላትንም ሆነ እራስህን ካላወቅክ በሁሉም ጦርነት ትሸነፋለህ።” የጥንታዊቷ ቻይና ጀኔራል ሰን ትዙ

“If you know the enemy and know yourself, you need not fear the result of a hundred battles. If you know yourself but not the enemy, for every victory gained you will also suffer a defeat. If you know neither the enemy nor yourself, you will succumb in every battle.” ― Sun Tzu, The Art of War

________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Tigrayans in UN Peacekeeping Force Fear Return to Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 23, 2022

The United Nations is failing to support hundreds of ethnic Tigrayan members of a U.N. peacekeeping force as they fear returning home to Ethiopia and facing potential detention amid the country´s Tigray conflict, peacekeepers tell The Associated Press.

Their accounts highlight the concerns among Tigrayans after thousands of them, both military personnel and civilians, were detained throughout Ethiopia after the country´s war erupted in November 2020 between Ethiopian forces and fighters from the Tigray region. An unknown number have been released in recent weeks after much of the fighting eased, and Ethiopia this week lifted a state of emergency.

Two Tigrayan peacekeepers told the AP that they and hundreds of colleagues have ended their U.N. peacekeeping stint in Abyei, a region contested by Sudan and South Sudan, and are now expected to return to Ethiopia. They asserted that their peacekeeping camp is under Ethiopian control and U.N. personnel are not allowed access.

Sgt. Angesom Gebru, who slipped away from the camp with a few dozen others, said the remaining Tigrayan peacekeepers can only walk away safely once they are taken to a local airport for flights back to Ethiopia, which began this week. But as Tigrayans refuse to board them, he said, there are fears that those still in the peacekeeping camp could face retaliation.

Dozens of the Tigrayan peacekeepers held a protest against the war in Ethiopia this week. A photo taken and shared by Angesom shows the men and women, with their blue U.N. passes around their necks, standing with a handwritten sign reading “Stop genocide in Tigray.”

The Tigray region of some 6 million people has been largely blockaded by Ethiopia´s government since June of last year as authorities claim that humanitarian aid or other supplies could be used in support of the Tigray forces.

“Fuel, cash and supplies available for humanitarian partners in Tigray are at near-exhaustion level,” the U.N. humanitarian agency said last week.

A spokesman for Ethiopia’s military and government did not respond to questions about the Tigrayan peacekeepers with the U.N. mission. Ethiopia’s government has sought to portray a return to normal at home after the Tigray forces withdrew into their region in December under a drone-supported military offensive.

The two peacekeepers told the AP that Ethiopian authorities at the camp told the Tigrayans they would not be harmed if they returned home. But they said they weren´t reassured, and they and colleagues who left the camp are sheltering with newly arrived peacekeepers from Ghana.

The Tigrayans described themselves as stranded in a remote region on the border between two of the world´s most troubled countries, Sudan and South Sudan.

Officials with the U.N. peacekeeping mission and the U.N. refugee agency did not respond to questions about why the Tigrayans say the U.N. is not allowed to access the Ethiopians´ peacekeeping camp or what help the U.N. is giving the Tigrayans.

It is not clear how many Tigrayan peacekeepers have refused to board the flights home.

Ethiopia is one of the top five troop contributing countries to U.N, peacekeeping missions, and the nation’s war has turned the homecoming of Ethiopian peacekeepers into sometimes fraught, or even physical, affairs.

In February 2021, more than a dozen Tigrayan members of the U.N. peacekeeping mission in South Sudan refused to board a flight home when their stay ended. And in April, U.N. spokesman Farhan Haq said a number of Ethiopians in the U.N. peacekeeping mission in Sudan´s Darfur region sought “international protection” as several hundred troops were being repatriated.

Ethiopia´s government has sought to restrict reporting on the war and detained some journalists under the recent state of emergency. Those still held include a video freelancer accredited to the AP, Amir Aman Kiyaro.

Source: DailyMail

😈The following entities and bodies are helping the genocidal fascist Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali:

☆ The United Nations

☆ The European Union

☆ The African Union

☆ The United States, Canada & Cuba

☆ Russia

☆ China

☆ Israel

☆ Arab States

☆ Southern Ethiopians

☆ Amharas

☆ Eritrea

☆ Djibouti

☆ Kenya

☆ Sudan

☆ Somalia

☆ Egypt

☆ Iran

☆ Pakistan

☆ India

☆ Azerbaijan

☆ Amnesty International

☆ Human Rights Watch

☆ World Food Program (2020 Nobel Peace Laureate)

☆ The Nobel Prize Committee

☆ The Atheists and Animists

☆ The Muslims

☆ The Protestants

☆ The Sodomites

☆ TPLF?

💭 Even those unlikely allies like: ‘Israel vs Iran’, ‘Russia + China vs Ukraine + The West’, ‘Egypt + Sudan vs Iran + Turkey’, ‘India vs Pakistan’ are all united now in the Anti Zionist-Ethiopia-Conspiracy. This has never ever happened before it is a very curios phenomenon unique appearance in world history.

✞ With the Zionist Tigray an-Ethiopians are:

❖ The Almighty Egziabher God & His Saints

❖ St. Mary of Zion

❖ The Ark of The Covenant

💭 Due to the leftist and atheistic nature of the TPLF, because of its tiresome, foreign and satanic ideological games of: „Unitarianism vs Multiculturalism“, the Supernatural Force that always stood/stands with the Northern Ethiopian Christians is blocked – and These Celestial Powers are not yet being ‘activated’. Even the the above Edomite and Ishmaelite entities and bodies who in the beginning tried to help them have gradually abandoned them

✞✞✞[Isaiah 33:1]✞✞✞
“Woe to you, O destroyer, While you were not destroyed; And he who is treacherous, while others did not deal treacherously with him.
As soon as you finish destroying, you will be destroyed; As soon as you cease to deal treacherously, others will deal treacherously with you.”

✞✞✞[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፴፫፥፩]✞✞✞

“አንተ ሳትጠፋ የምታጠፋ፥ በአንተም ላይ ወንጀል ሳይደረግ ወንጀል የምታደርግ ወዮልህ! ማጥፋትን በተውህ ጊዜ ትጠፋለህ፤ መወንጀልንም በተውህ ጊዜ ይወነጅሉሃል።”

________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

French Tennis Star Gael Monfils Blames Booster Shot For His Health Problem Resulting in Withdrawal from Tournament

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 23, 2022

On Tuesday, French Number One tennis star player announced his withdrawal from next week’s tournament after suffering a potential adverse reaction following his Covid-19 booster shot.

Gael Monfils, 35, announced his withdrawal from next week’s Davis Cup on his social media account due to health problems.

“Hello everyone, I wanted to give you some news following my recent withdrawals from tournaments. I suffered a minor health glitch (probably following my third dose of vaccine),” Monfils revealed on his Twitter account.

“On the advice of my doctor, I have decided to take some time to rest. Unfortunately, I will not be able to play the Davis Cup next week,” he added.

“I hope to be able to return to the United States,” Monfils concluded.

The 2022 Davis Cup World Group I Playoffs will be held on a home-and-away basis on March 4-5, 2022.

It can be recalled that another tennis player, Jeremy Chardy, developed a ‘series of problems’ after getting vaccinated. The 35-year-old player said he regretted taking the Covid-19 vaccine.

Monfils’ decision to take his third shot might be a result of the government’s tyrannical regulations to deactivate the vaccine passports of residents who have not taken the booster shot.

TGP previously reported that the French Government began deactivating the vaccine passports of nearly four million double-vaxxed citizens because they still have not taken the booster. Individuals who have had their passes taken away will effectively be relegated to unvaxxed status and no longer be able to engage in most aspects of society.

Although some are willing to take the booster, most were caught completely off-guard when they checked their app and found their privileges had been revoked.

_______________

Posted in Ethiopia, Health, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Romania’s Most Famous Football Team, Steaua Bucharest, Announce a Ban on VACCINATED Players

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 23, 2022

If it’s Good Enough for Owners to Ban Non-Vaccinated Players it Should Be Good for This…

💭 የሮማኒያ በጣም ዝነኛ የእግር ኳስ ቡድን ስቴዋ ቡካሬስት የኮቪድ ክትባትን የተከተቡ ተጫዋቾች ላይ እገዳ መጣሉን አስታወቀ። የቡድኑ ባለቤት አቶ ጂጂ ቤካሊ ባካሄዱት ጥናት መሠረት የእግርኳስ ተጫዋቾቻቸው ከተከተቡ በኋላ ‘ጥንካሬ ያጣሉ’ አንዳንዶቹም በሆስፒታል ውስጥ እንደሚሞቱ ተናግረዋል።

Romania’s most famous football team, Steaua Bucharest, announce a ban on VACCINATED players, because their madcap owner says that athletes ‘lose strength’ – and claims those that are jabbed die in hospitals.

  • Mr Gigi Becali believes players vaccinated against coronavirus are ‘powerless’
  • He claims players at Steaua Bucharest and rival clubs are struggling after taking the vaccine
  • The Romanian businessman singled out 36-year-old winger Ciprian Deac as an example of vaccine allegedly affecting older players
  • Becali also recently said Steaua Bucharest striker Claudiu Keseru can no longer play at a high level
  • His latest statement has drawn a furious reaction from the country’s government
  • Romania’s vaccination rate of 86.52 doses per 100 population means they have the second lowest in Europe

The owner of Romanian side Steaua Bucharest has sensationally announced the club will ban all players vaccinated against Covid-19 from playing for them.

Mr Gigi Becali – a Romanian businessman and politician – said he is not allowing vaccinated players to play anymore because they are ‘powerless’.

Becali went on to claim that people who are vaccinated against the virus die in hospitals, as opposed to those who have refused the jabs.

He also claimed players at Romanian rivals CFR Cluj and Rapid Bucuresti were struggling as a result of taking the vaccine, singling out 36-year-old winger Ciprian Deac.

‘You’re going to laugh, but I might be right. Those vaccinated lose their strength. That’s something scientific,’ he said according to Romanian journalist Emanuel Rosu.

‘Haven’t you seen it at CFR? With Rapid, the players seemed to be fainting. They slept on the ground. All vaccinated people lose their strength!

‘I also see mine, the vaccinated ones. It doesn’t affect some, but it does affect those who are older. Haven’t you seen [Ciprian] Deac? There is no more storm.’

The same journalist also said Becali suggests he only allowed players who faked getting vaccinated to play, though this information remains unconfirmed.

Becali also recently said Steaua Bucharest striker Claudiu Keseru- who returned to the club in August after six years at Bulgarian outfit Ludogorets – can no longer play at a high level because he was vaccinated.

‘I gave him the money, I had a contract with him, he was a football player, I was the owner,’ Becali said via sport.ro about Keseru’s return.

‘I said, ”You can’t go to this level anymore. You can play in Romania, but not at FCSB (Steaua Bucharest) and CFR!”.

‘He said he would show me, but he has nothing to show me. It can’t be at this level anymore. It’s possible because of the vaccine. I say what I think. I don’t want to offend him.’

But his latest statement has drawn a furious reaction from the country’s government.

In a statement, RO Vaccinare, the official Facebook page of the government’s national information platform on vaccination said: ‘Vaccinated footballers do NOT lose their strength after being vaccinated against COVID-19!

‘From a medical and scientific point of view, there are no studies that would support a singularity like the one recently promoted on Facebook accounts in Romania.

‘Vaccination against COVID-19 does not affect the performance of football players. In contrast, there are enough studies showing that going through SARS CoV-2 infection leaves long-term sequelae (Long COVID), and these can influence athletes’ performance.

‘The bottom line is simple: to stay healthy, to enjoy football, to look at those who trust science and medicine. Please inform yourself ONLY from credible, official sources!’

Journalist Grigore Cartianu meanwhile added via sport.ro: ‘From my point of view, if I were to make a top 10 of the stupid and vile statements of the century – I’m not saying that man is like that, but the statements… the statement is stupid, incorrect, miserable and discriminatory.’

Romania are one of eight countries with a vaccination rate below 60 percent according to The Local, with the other consisting of Slovenia, Croatia, Serbia, Hungary, Slovakia, Poland and Russia.

However, their current rate of 86.52 doses per 100 population means they have the second lowest in Europe, ahead of only Bulgaria, according to Statista.

Earlier this month, the coordinator of the Romanian national vaccination campaign, Valeriu Gheorghita, confirmed nearly one million doses of the AstraZeneca vaccine, had expired and would therefore be destroyed.

‘We have received a total of 4,478,000 doses, and 852,356 doses have been administered. Some 3.3, entered the resale or donation mechanism, including the 917,800 that have expired,’ Gheorghita explained.

Source: DailyMail

_______________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: