Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • January 2022
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
    31  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for January 27th, 2022

Report: 5,000-plus Deaths Under Ethiopia’s Tigray Blockade

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 27, 2022

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

👉 Courtesy: ABC News

Nearly 1,500 people died of malnutrition in just part of Ethiopia’s blockaded Tigray region over a four-month period last year, including more than 350 young children, a new report by the region’s health bureau says

Nearly 1,500 people died of malnutrition in just part of Ethiopia’s blockaded Tigray region over a four-month period last year, including more than 350 young children, a new report by the region’s health bureau says. It cites more than 5,000 blockade-related deaths in all from hunger and disease in the largest official death toll yet associated with the country’s war.

“Deaths are alarmingly increasing,” including from easily preventable diseases like rabies as medicines run out or expire, the head of Tigray’s health bureau, Hagos Godefay, told The Associated Press late last year as the findings were being compiled. “This is one of the worst times of my life, I can tell you.”

His report on the findings, published Wednesday by the independent Ethiopia Insight, says 5,421 deaths were confirmed in Tigray between July and October in an assessment by his bureau and some international aid groups. It was the first such assessment since the war between Tigray and Ethiopian forces began in November 2020, he said.

The deaths were overwhelmingly from malnutrition, infectious disease and noncommunicable diseases as the health bureau and partners sought to gauge the effects on Tigray’s population of its health system being largely destroyed by combatants.

The deaths do not reflect people killed in combat, Hagos told the AP on Thursday in a call from the Tigray capital, Mekele, though the report reflects a small percentage of deaths from airstrikes.

The mortality assessment covered just roughly 40% of Tigray, he said, since occupation of some areas by combatants and the lack of fuel caused by the blockade has limited data-gathering and aid delivery.

“Since the magnitude of the destruction and health crisis in the inaccessible areas is undoubtedly high, the survey is bound to underreport the real extent of the crisis,” Hagos wrote.

Severe acute malnutrition in children under 5, at less than 2% in Tigray before the war, was now above 7%, he said. The assessment found at least 369 children under 5 had died of malnutrition, part of 1,479 people in all.

The AP last year confirmed the first starvation deaths under the blockade along with the government’s ban on humanitarian workers bringing medicines. even personal ones, into Tigray,

Hagos told the AP that without medical supplies or vaccines, easily preventable disease like measles were emerging in Tigray and COVID-19 has begun to spread. HIV patients “are coming all the time to my office to ask if drugs are coming or not. But my hands are tied,” he said. Earlier this month, the United Nations said Ethiopia’s government had released over 850,000 measles vaccines to Tigray,

Ethiopia’s government cut off almost all access to food aid, medical supplies, cash and fuel in June last year when the Tigray forces regained control of the region. Since then, the United Nations has repeatedly warned that less than 15% of the needed supplies have been entering Tigray under what it called a de facto humanitarian blockade. Ethiopia’s government has expressed concern about aid falling into the hands of fighters.

But under a new wave of pressure this month after Tigray forces retreated back into their region amid a military offensive, Ethiopia’s foreign ministry in a statement on Sunday said it was working with aid partners to facilitate daily cargo flights to Tigray “to transport much-needed medicines and supplies.” The government in part has blamed issues with aid delivery on insecurity it says is caused by Tigray forces.

It is not clear when the daily flights will begin, though the International Committee of the Red Cross on Wednesday announced that it had made its first delivery of medical supplies to Tigray since September, calling it “a huge relief.”

An ICRC spokeswoman told the AP that the cargo of surgical supplies and essential drugs would help to treat at least 200 injured people, and that the group intends to send more supplies in the coming days and weeks.

Ethiopian government spokesman Legesse Tulu and Health Minister Lia Tadesse did not immediately respond to questions on Thursday about the daily flights and when the government’s blockade would be lifted completely to allow full access to the region.

Ethiopia’s government has sought to restrict reporting on the war and detained some journalists under the state of emergency, including a video freelancer accredited to the AP, Amir Aman Kiyaro.+

Source

________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

In a Desperate Move to Save Its Economy- Turkey Puts Its Citizenship up For Sale

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 27, 2022

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 ኢኮኖሚዋን ለማዳን ተስፋ በሚቆርጥ እርምጃ፤ ቱርክ ዜግነቷን ለሽያጭ አቀረበች።

☆ I ( Iran)+ T (Turkey) = Antichrist Babylon

vs

✞ T (Tigray-Ethiopia/ Spiritual Israel

☆ ቱርክ + ኢራን + አረቢያ = ባቢሎን የክርስቶስ ተቃዋሚ

✞ ትግራይ-ኢትዮጵያ = እስራኤል ዘ-ነፍስ

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፪፥፲፪፡፲፬]✞✞✞

በጴርጋሞንም ወዳለው ወደ ቤተ ክርስቲያን መልአክ እንዲህ ብለህ ጻፍ። በሁለት ወገን የተሳለ ስለታም ሰይፍ ያለው እንዲህ ይላል። የሰይጣን ዙፋን ባለበት የምትኖርበትን አውቃለሁ፤ ስሜንም ትጠብቃለህ፥ ሰይጣንም በሚኖርበት፥ በእናንተ ዘንድ የተገደለው የታመነው ምስክሬ አንቲጳስ በነበረበት ዘመን እንኳ ሃይማኖቴን አልካድህም። ዳሩ ግን ለጣዖት የታረደውን እንዲበሉና እንዲሴስኑ በእስራኤል ልጆች ፊት ማሰናከያን ሊያኖርባቸው ባላቅን ያስተማረ የበልዓምን ትምህርት የሚጠብቁ በዚያ ከአንተ ጋር ስላሉ፥ የምነቅፍብህ ጥቂት ነገር አለኝ።”

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

False Banana: Ethiopia’s ENSET ‘Wondercrop’ is The Answer to Food Scarcity

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 27, 2022

😈 ከጦርነቱ መንፈሳዊና ስጋዊ ተልዕኮዎች መካከል፤

❖ እንሰትን + ጤፍን + እጣንን መውረስ ይገኝበታል

💭 A Crop Virtually Unknown Outside Ethiopia | False Banana

While climate change disrupts farming practices, a crop named false banana could be the answer to food scarcity issues. Scientists say that it has the potential to feed more than 100 million people.

💭 ከኢትዮጵያ ውጪ የማይታወቅ ሰብል ለምግብ እጥረት መልሱ | እንሰት

የአየር ንብረት ለውጥ የግብርና ተግባራትን ቢያስተጓጉልም፣ የውሸት ሙዝ የሚባል ሰብል ለምግብ እጥረት ችግሮች መፍትሄ ሊሆን ይችላል። ሳይንቲስቶች እንደሚሉት ከ መቶ ሚሊዮን በላይ ሰዎችን የመመገብ አቅም አለው።

💭 የኢትዮጵያ እንሰት፡ በዓለም የአየር ንብረት ለውጥ ላይ ተስፋን የፈነጠቀው ልዕለ ምግብ

ሳይንቲስቶች በኢትዮጵያ ከዋነኛ ተክሎች አንዱ የሆነው እንሰት በአየር ንብረት ለውጥ በርካታ ቀውሶችን እያስተናገደች ላለችው ዓለም ልዕለ ምግብ እንዲሁም ነፍስ አድን ሊሆን ይችላል እያሉ ነው።

ሙዝ መሳዩ ተክል እየሞቀች ባለችው ዓለም 100 ሚሊዮን በላይ ሰዎችን የመመገብ አቅም እንዳለው አንድ አዲስ ጥናት አመልክቷል።

እንሰት ከኢትዮጵያ ውጪ ባይታወቅም በገንፎና ቆጮ መልኩ ተሰርቶ ለምግብነት ይውላል። ጥናቱ እንደሚያመለክተው ተክሉ በአፍሪካ ሰፋ ባለ መጠን ሊበቅል ይችላል።

“ይህ ተክል የምግብ ዋስትናን እና የዘላቂ ልማት ችግሮችን በመቅረፍ ረገድ ከፍተኛ ሚና የሚጫወት ነው” ሲሉ በሐዋሳ ዩኒቨርስቲ መምህር የሆኑት ዶክተር ወንዳወርቅ አበበ ይናገራሉ።

በተለምዶ “ፎልስ ባናና” ተብሎ የሚጠራው እንሰት ከሙዝ ዝርያ ጋር ቅርበት ያለው ቢሆንም በኢትዮጵያ ውስጥ ለምግብነት የሚውለው በተወሰኑ ቦታዎች ነው።

የእንሰት ሙዝ የመሰለ ፍሬው ባይበላም በካርቦሃይድሬት የበለጸገው የተክሉ ዘለላዎች እንዲሁም ስሩ እርሾ በሚኖረው መልኩ ገንፎና ቆጮ ለመስራት አገልግሎት ላይ ይውላል።

እንሰት በኢትዮጵያ ውስጥ 20 ሚሊዮን የሚሆኑ ሕዝቦቿ ዋነኛ ምግብ ቢሆንም በሌሎች አገራት ግን ሲመረት አይታይም።

ከእንሰት ጋር ተመሳሳይ የሆኑና እንደ ምግብነት የማይቆጠሩ ተክሎች እስከ ደቡብ አፍሪካ ድረስ መብቀላቸው ታይቷል። ይህም ተክሉ ሰፊ ክልልን በመሸፈን መቋቋም እንደሚችል የጠቆመ ነው።

ሳይንቲስቶች የግብርና ዳሰሳዎች እንዲሁም የተከላ ሥራ በመስራት እንሰት በሚቀጥሉት አራት አስርት ዓመታት ውስጥ ሊኖረው የሚችለውን አቅም ተንብየዋል።

ሰብሉ ከ100 ሚሊዮን በላይ ሰዎችን መመገብ የሚችል ሲሆን በኢትዮጵያ እንዲሁም ኬንያ፣ ኡጋንዳ እና ሩዋንዳ ባሉ ሌሎች የአፍሪካ አገራት የምግብ ዋስትናን እንደሚያሳድግ ጠቁመዋል።

ሮያል ቦታኒክ ጋርደንስ፣ ኪው የተባለው ተቋም የጥናት ተመራማሪ የሆኑት ዶክተር ጄምስ ቦረል እንሰት በአስቸጋሪ ወቅት የምግብ ዋስትናን ለማሳደግ እንደ መከታ የሚጠቅም ሰብል እንደሆነም ያስረዳሉ።

“እንሰት ከሌሎች ሰብሎች ፍፁም ልዩ የሚያደርጉት አንዳንድ ያልተለመዱ ባህርያት አሉት” የሚሉት ዶክተር ጄምስ ይህንንም ሲያስረዱ “በማንኛውም ጊዜ መተከል፣ ምርቱን መሰብሰብና ለረዥም ጊዜ መቆየት ይችላል። ለዚያም ነው ፀረ-ረሃብ ተክል የሚል ስያሜ ያገኘው” ይላሉ።

ቡናን ጨምሮ የበርካታ ሰብሎች መገኛ የሆነችው ኢትዮጵያ በአፍሪካም የእንሰት ሰብል መዳረሻ ናት።

የአየር ንብረት ለውጥ በአፍሪካ እና ከዚያ ባሻገር በምርታማነት እንዲሁም በዋና የምግብ ሰብሎች ስርጭት ላይ ከፍተኛ ተጽእኖ እንደሚያሳድር ተተንብይዋል።

ከዚህም ጋር ተያይዞ በጥቂት ሰብሎች ላይ ጥገኛ የሆነውን ዓለምን ለመመገብ አዳዲስ ሰብሎችን የመፈለግ ሁኔታው እየጨመረ ይገኛል።

ከምንመገባቸው ምግቦች ውስጥ ግማሽ የሚጠጋውን ካሎሪ የምናገኘው ከሦስት ሰብል ዝርያዎች ነው፤ እነዚህም ሩዝ፣ ስንዴና በቆሎ ናቸው።

“በአሁኑ ጊዜ ሁሉም ሰብሎቻችን በጣት የሚቆጠሩ ስለሆኑ በዓለም አቀፍ ደረጃ የምንጠቀምባቸውን ሰብሎች አይነት ማብዛት ይገባናል” ይላሉ ዶክተር ጄምስ ቦሬል።

👉 ይህ ጥናት ኢንቫይሮመንታል ሪሰርች ሌተርስ ላይ ታትሟል።

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Life, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Yemen’s Houthis Seize UAE Vessel Carrying Weapons to the Evil Nobel Peace Laureates Ahmed + Afewerki

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 27, 2022

🔫 Arms from UAE likely bound for Ethiopia & Eritrea

The Houthi armed forces seized a UAE-owned vessel allegedly ‘carrying military equipment’ off Hodeidah, spokesperson Brigadier General Yahya Saree announced in a televised address on Monday.

During the address, Saree presented footage of the vessel ‘Rwabee,’ showing vehicles and military equipment, as well as weapons and ammunition on board.

“The Yemeni naval forces succeeded in carrying out a special military operation targeting a vessel in the Yemeni territorial waters in the Red Sea, specifically off the Hodeidah Governorate, while it was carrying out hostile activities,” said Saree.

“This hostile vessel carries military equipment, including machinery and devices, and other equipment that is used in the aggression against the Yemeni people,” he went on to say.

He also pointed out that the naval forces “were watching this vessel as it was transporting large and different quantities of weapons,” adding that its seizure falls “within the framework of the legitimate defence of our country and our people.”

Saree concluded by emphasising that the armed Houthi forces “will not hesitate to carry out special operations and will face escalation with escalation.”

The Saudi coalition accused the Houthis of ‘piracy,’ announcing that the movement ‘hijacked the vessel ‘Rwabee’ off the port of Hodeidah,’ noting that it ‘was flying the UAE flag’ and ‘was carrying equipment which was used in the Saudi field hospital on the island of Socotra.’

The coalition called on the Houthis to release the ship ‘immediately,’ threatening that it would take ‘all necessary measures and procedures to deal with this violation, including the use of force.’

The Saudi-led coalition, with the participation of the UAE, began its military operations in Yemen in 2015 under the slogan of supporting government forces against the Ansar Allah Houthi movement after its forces seized the capital, Sanaa, in 2015, which subsequently resulted in the outbreak of a war that caused the worst humanitarian disaster in the world, according to the United Nations.

💭 በየመን በሁቲ አማጺያን የታገተው ኢትዮጵያዊ የመርከብ ቴክኒሻንና የቤተሰቦቹ ጭንቀት

Courtesy: BBC Amharic

ኢትዮጵያዊው የመርከብ ቴክኒሺያን አየናቸው መኮንን ይሰራባት የነበረችው መርከብ ታኅሣሥ 24/2014 ዓ.ም በሁቲ አማጺን ቁጥጥር ሥር ገብታለች።

ኢትዮጵያዊው የመርከብ ቴክኒሺያን አየናቸው መኮንን

በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ የጭነት መርከብ ላይ በቴክኒሻንነት ይሰራ የነበረው ኢትዮጵያዊው አየናቸው መኮንን ከሳምንታት በፊት በሁቲ አማጺያን ከታገተ በኋላ ያለበት ሁኔታ እንዲሁም ደኅንነቱ ቤተሰቦቹን በእጅጉ አሳስቧል።

እሁድ ታኅሣሥ 24/2014 ዓ.ም የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ሰንደቅ አላማ የሰቀለች “ራዋቢ” የተሰኘችው የደረቅ ጭነት ተሸካሚ መርከብ ከየመኗ ሶኮትራ ተነስታ ወደ ቀዳሚ መነሻዋ ሳዑዲ በመጓዝ ላይ ሳለች ነበር በሁቲ አማጺያን እጅ የገባችው።

መርከቡ ውስጥ ከነበሩት 11 ሠራተኞች መካከል አየናቸው መኮንን የተባለ ኢትዮጵያዊ እንደሚገኝበት የታወቀው ከቀናት በኋላ ለቤተሰቦቹ ስልክ መደወሉን ተከተሎ ነበር።

አየናቸው ለቤተሰቦቹ የመን ሰነአ አካባቢ እንደሚገኝ እና የሁቲ አማጺያን የሚሰራበትን መርከብ መቆጣጠራቸውን እንደተናገረ እህቱ ፍሬሕይወት መሐሪ ለቢቢሲ ትገልጻለች።

ላለፉት ሰባት ዓመታት በእርስ በእርስ ጦርነት እንዲሁም ኃያላን አገራት የበላይነት ለመያዝ በሚያደርጉት ከባድ ፍልሚያ መሃል የወደቀችው የመን፤ በሳዑዲ መራሹ ጥምር ጦር እንዲሁም በኢራን በሚደገፉት የሁቲ አማጺያን መካከል ያለው ግጭት ተባብሶ ቀጥሏል።

የሁቲ አማጺያን የጭነት መርከቧ ወታደራዊ ቁሶችን ይዛ ነበር ሲሉ፤ በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ በበኩሏ በመርከቧ ላይ የሕክምና መገልገያዎች እንደተጫኑ ስትገልጽ ቆይታለች።

በአካባቢው ኃያል አገር በሆነችው የነዳጅ ምርት ባለፀጋዋ ሳዑዲ አረቢያና በየመን አማጺያን መካከል ለዓመታት በቆየው ፍጥጫ ሳቢያ በተጠለፈችው መለስተኛ እቃ ጫኝ መርከብ ላይ ሲሰራ የቆየው ኢትዮጵያዊው አየነናቸው ተጎጂ ሆኗል።

አየናቸው

አየናቸው መኮንን በመርከብ ቴክኒሺያንነት ሙያው ላለፉት ሰባት ዓመታት ያህል አሁን እየሰራበት ካለው ድርጅት በተጨማሪ በተለያዩ የባሕር መጓጓዣ ተቋማት ውስጥ በሙያው ተቀጥሮ ሲሰራ ቆይቷል።

አየናቸው ለሥራ ሲወጣ ለወራት ከቤተሰቡ ተለይቶ እንደሚቆይ የምትናገረው እህቱ ፍሬሕይወት፣ ምንም እንኳ ለረጅም ጊዜ ከአገር ርቆ ቢቆይም ለቤተሰቡ በተለይም ለባለቤቱ በተደጋጋሚ ስልክ እንደሚደውል ታስረዳለች።

የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ መርከብ የተጠለፈች ሰሞን ከሌላው ጊዜ በተለየ ድምጹ ጠፍቶ በመቆየቱ አጠቃላይ ቤተሰቡ በእጅጉ ተጨንቆ ነበር። ከቀናት በኋላ ግን ወደ ቤተሰቦቹ ስልክ የደወለው አየናቸው በየመን የባሕር ዳርቻ አቅራቢያ መርከባቸው በሁቲ አማጺያን እጅ መግባቷንና እሱም በቁጥጥራቸው ስር መሆኑን ተናገሯል።

“ለባለቤቱ ደውሎ ሁቲ በሚባሉ ሰዎች መታገቱን ተናገረ። ከመካከላቸው ሰባቱ ሕንዳውያን መሆናቸውን እና መንግሥታቸውም እነሱን ለማስለቀቅ እና ማንነታቸውን ለማስረዳት ጥረት እያረገ እንደሆነ ነገራት” ትላለች ፍሬሕይወት።

አየናቸው ሕንዳውያኑ እንዳደረጉት ባለቤቱ ወደ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሄዳ ማንነቱን የሚያስረዳ እንዲሁም ከመርከብ ቴክኒሺያንነት ሥራው ውጪ ምንም ሚና እንደሌለው ማስረጃ እንድታመጣ ጠይቋታል።

ባለቤቱ እንደተባለቸው ወደ ውጭ ጉዳይ ብትሄድም፤ በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ በየመን ኤምባሲ እንደሌላት እንዲሁም የመን ውስጥ ባሉ የመንግሥት እስር ቤቶች ውስጥ አየናቸው ተፈልጎ ሊገኝ እንዳልተቻለ ተገልጾላታል።

ይህንንም ተከትሎ በአማጺያኑ ተይዞ ካለበት ስፍራ ለሁለተኛ ጊዜ ስልክ በደወለበት ወቅት ሌሎች ከእሱ ጋር ያሉት ባልደረቦቹ ከመንግሥታቸው ማንነታቸውን የሚፈገልጽ ማስረጃ ማግኘታቸውን እርሱ ግን ምንም ሰነድ እንደሌለው መናገሩን እህቱ ገልጻለች።

በተጨማሪም ለሁለተኛ ጊዜ ጥር 08/2014 ዓ.ም መልሶ ወደ ቤተሰቦቹ ባደረገው የስልክ ጥሪ ላይ ያገቷቸው ታጣቂዎች እሱንና ባልደረቦቹን ወዳለወቁት አዲስ ስፍራ እንዳዘዋወሯቸው ተናግሯል። ቦታውም ሆቴል መሆኑን አየናቸው እንደተናገረ እህቱ ፍሬሕይወት ታስታውሳለች።

ሮይተርስ የዜና ወኪል የተባበሩት መንግሥታት ሠራተኞች አየናቸው ይገኝባት የነበረችውና የተጠለፈችውን መርከብ አስ-ሳሊፍ በተሰኘው ወደብ ላይ ከርቀት መመልከታቸውን እና የመርከቧን ሠራተኞች ማነጋገራቸውን ጥር 04/2014 ዓ.ም ዘግቦ ነበር።

አየናቸው የሁለት እና የሦስት ወር ጨቅላ ልጆች አባት ሲሆን በሥራው ምክንያት ከአገር ርቆ በመቆየቱ ሁለተኛ ልጁን ከተወለደች እንዳላያት እህቱ ትናግራለች።

አየናቸው መኮንን አሁን ባለበት ሁኔታ ቤተሰቦቹ በእጅጉ ለደኅንነቱ መጨናቃቸውን በተደጋጋሚ እየገለጹ ሲሆን፣ ጉዳዩን ለተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ተቋም አሳውቀው እሱን የሚመለከቱ ማስረጃዎችን በሙሉ መስጠታቸውን ፍሬሕይወት አክላለች።

በሁቲ አማጺያን እጅ ገብታለች የተባለችው መርከብ ባለቤት እና የአየናቸው መኮንን ቀጣሪ መሆኑ በቤተሰቦቹ የተገለጸው “ካሊድ ፋራጅ” የመርከብ ጭነት አገልግሎት ሰጪ ድርጅት፣ ሠራተኞቹ ስላሉበት ሁኔታና ስለደኅንነታቸው የሚያውቀው ነገር ካለ በሚል ከቢቢሲ ለቀረበለት የኤሜይል ጥያቄ እስካሁን ምላሽ አልሰጠም።

ነገር ግን አየናቸው ለቤተሰቦቹ ስልክ በደወለበት ወቅት አሰሪ ድርጅቱ ጋር መገናኘት አለመቻሉን እና በአድራሻው ቢደውልም ሊገኝ አለመቻሉን መናገሩን እህቱ ፍሬሕይወት ተናግራለች።

ኢትዮጵያዊው አየናቸው መኮንን ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስ የመርከብ ድርጅት ጋር ለመሥራት የሁለት ዓመት ውል የገባ ሲሆን፣ የሚሰራባት መርከብ በየመን አማጺያን ስትታገት ሥራውን ከጀመረ ገና ስምንት ወሩ ብቻ ነበር።

ቢቢሲ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሁቲ አማጺያን በተያዘችው መርከብ ላይ ይሰራ ስለነበረው መርከበኛ አየናቸው መኮንን ያገኘው መረጃ ይኖር እንደሆነ ለማወቅ አምባሳደር ዲና ሙፍቲን በስልክ ለማነጋገር ያደረገው ጥረት ለጊዜው አልተሳካም።

💭 UAE Reveals 11 Crew Held on Ship Hijacked By Yemen Houthi Militias

A ship hijacked by Yemeni militias in the Red Sea has 11 crew on board from five countries, the United Arab Emirates told the United Nations Security Council president on Monday.

Seven of the crew are Indian and the others come from Ethiopia, Indonesia, Myanmar and the Philippines, the UAE’s permanent representative said in a letter.

It denounced the “act of piracy” against the UAE-flagged Rwabee, which the Houthi militias seized on January 2.

The Iran-backed militias say they seized the Rwabee in Yemeni waters and have released a video which they say shows military equipment on board.

“This act of piracy is contrary to fundamental provisions of international law,” said the letter, signed by UAE ambassador Lana Nusseibeh and dated January 9.

“It also poses a serious threat to the freedom and safety of navigation as well as international trade in the Red Sea and to regional security and stability.”

Nusseibeh described the Rwabee as a “civilian cargo vessel” that was leased by a Saudi company and was carrying equipment used at a field hospital. It was travelling on an international route, she added.

The Saudi-led coalition intervened in Yemen to support the internationally-recognised government in March 2015 after the Houthis captured the capital, Sana’a, the previous September.

The UN estimated that the war would have killed an estimated 377,000 people directly or indirectly by the end of 2021, and calls it the world’s worst humanitarian catastrophe.

Ethiopia FM condemns Houthi terrorist attack, affirms solidarity with UAE in phone call with H.H. Sheikh Abdullah bin Zayed

_____________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አሕዛብ ሁሉ ከበቡኝ፥ በእግዚአብሔርም ስም አሸነፍኋቸው | ገብርኤል ከጠላት ከሚመጣ መከራ የሚታደግ መልአክ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 27, 2022

ዑደት በዓለ ንግስ ፅርሃ ኣርያም ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል ቤክርስትያን መቐለ፤ ታሕሳስ ፪ሺ፲፩ ዓ.ም ❖

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

አሕዛብ ሁሉ ከበቡኝ፥ በእግዚአብሔርም ስም አሸነፍኋቸው፤ መክበቡንስ ከበቡኝ፥ በእግዚአብሔርም ስም አሸነፍኋቸው፤ ንብ ማርን እንዲከብብ ከበቡኝ፥ እሳትም በእሾህ ውስጥ እንዲነድድ ነደዱ፥ በእግዚአብሔርም ስም አሸነፍኋቸው። በሰው ከመታመን ይልቅ በእግዚአብሔር መታመን ይሻላል።

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፲፯]✞✞✞

፩ እግዚአብሔርን አመስግኑ፥ ቸር ነውና፤ ምሕረቱ ለዘላለም ናትና።

፪ ቸር እንደ ሆነ፥ ምሕረቱ ለዘላለም እንደ ሆነች የእስራኤል ቤት አሁን ይንገሩ።

፫ ቸር እንደ ሆነ፥ ምሕረቱ ለዘላለም እንደ ሆነች የአሮን ቤት አሁን ይንገሩ።

፬ ቸር እንደ ሆነ፥ ምሕረቱ ለዘላለም እንደ ሆነች እግዚአብሔርን የሚፈሩ ሁሉ አሁን ይንገሩ።

፭ በተጨነቅሁ ጊዜ እግዚአብሔርን ጠራሁት፤ ሰማኝ አሰፋልኝም።

፮ እግዚአብሔር ረዳቴ ነው፥ አልፈራም ሰው ምን ያደርገኛል?

፯ እግዚአብሔር ረዳቴ ነው፥ እኔም በጠላቶቼ ላይ አያለሁ።

፰ በሰው ከመታመን ይልቅ በእግዚአብሔር መታመን ይሻላል።

፱ በገዦች ተስፋ ከማድረግ ይልቅ በእግዚአብሔር ተስፋ ማድረግ ይሻላል።

፲ አሕዛብ ሁሉ ከበቡኝ፥ በእግዚአብሔርም ስም አሸነፍኋቸው፤

፲፩ መክበቡንስ ከበቡኝ፥ በእግዚአብሔርም ስም አሸነፍኋቸው፤

፲፪ ንብ ማርን እንዲከብብ ከበቡኝ፥ እሳትም በእሾህ ውስጥ እንዲነድድ ነደዱ፥ በእግዚአብሔርም ስም አሸነፍኋቸው።

፲፫ ገፋኸኝ፥ ለመውደቅም ተንገዳገድሁ፤ እግዚአብሔር ግን አገዘኝ።

፲፬ ኃይሌም ዝማሬዬም እግዚአብሔር ነው፥ እርሱም መድኃኒት ሆነልኝ።

፲፭ የእልልታና የመድኃኒት ድምፅ በጻድቃን ድንኳን ነው፤ የእግዚአብሔር ቀኝ ኃይልን አደረገች።

፲፮ የእግዚአብሔር ቀኝ ከፍ ከፍ አደረገችኝ፤ የእግዚአብሔር ቀኝ ኃይልን አደረገች።

፲፯ አልሞትም በሕይወት እኖራለሁ እንጂ፥ የእግዚአብሔርንም ሥራ እናገራለሁ።

፲፰ መገሠጽስ እግዚአብሔር ገሠጸኝ፤ ለሞት ግን አልሰጠኝም።

፲፱ የጽድቅን ደጆች ክፈቱልኝ፤ ወደ እነርሱ ገብቼ እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ።

፳ ይህች የእግዚአብሔር ደጅ ናት፤ ወደ እርስዋ ጻድቃን ይገባሉ።

፳፩ ሰምተኸኛልና፥ መድኃኒትም ሆነኸኛልና አመሰግንሃለሁ።

፳፪ ግንበኞች የናቁት ድንጋይ፥ እርሱ የማዕዘን ራስ ሆነ፥

፳፫ ይህች ከእግዚአብሔር ዘንድ ሆነች፥ ለዓይናችንም ድንቅ ናት።

፳፬ እግዚአብሔር የሠራት ቀን ይህች ናት፤ ሐሤትን እናድርግ፥ በእርስዋም ደስ ይበለን።

፳፭ አቤቱ፥ እባክህ፥ አሁን አድን፤ አቤቱ፥ እባክህ፥ አሁን አቅና።

፳፮ በእግዚአብሔር ስም የሚመጣ ቡሩክ ነው፤ ከእግዚአብሔር ቤት መረቅናችሁ።

፳፯ እግዚአብሔር አምላክ ነው፥ ለእኛም በራልን፤ እስከ መሠዊያው ቀንዶች ድረስ የበዓሉን መሥዋዕት በገመድ እሰሩት።

፳፰ አንተ አምላኬ ነህ አመሰግንህማለሁ። አንተ አምላኬ ነህ፥ ከፍ ከፍ አደርግሃለሁ፤ ሰምተኸኛልና፥ መድኃኒትም ሆነኸኛልና አመሰግንሃለሁ።

፳፱ እግዚአብሔርን አመስግኑ፥ ቸር ነውና፤ ምሕረቱ ለዘላለም ናትና።

😇 ገብርኤል ከጠላት ከሚመጣ መከራ የሚታደግ መልአክ

ቅዱስ ገብርኤል ቅዱሳን ይሆኑ ዘንድ ለተጠሩት መንፈሳዊ እውቀቱን የሚያካፍላቸው መልአክ ብቻ አይደለም፤ ለእግዚአብሔር በመገዛታቸው ምክንያት ከአላውያን ገዢዎች ከሚደርስባቸው መከራም የሚታደጋቸው መልአክም ነው፡፡ የፋርስ ንጉሥ የነበረው ናብከደነፆር እግዚአብሔር አምላክ ምድሪቱን ሁሉ ሲያስገዛለት በትዕቢት ተሞልቶ “በኃይሌ አደርጋለሁ፣ በማስተዋል ጥበቤም የአሕዛብን ድንበሮች አርቃለሁ፣ ሀብታቸውንም እዘርፋለሁ፣ የሚቀመጡባቸውንም ከተሞች አናውጣለሁ፣ በእጄም ዓለምን ሁሉ እንደ ወፍ ቤት እሰበስባለሁ፣ እንደ ተተወ እንቁላልም አወስዳቸዋለሁ፤ከእኔም የሚያመልጥ የለም የሚቃወመኝም የለም፡፡”[ኢሳ.፲፥፲፫፡፲፬] ብሎ በመታበይ የወርቅ ጣዖትን አሠርቶ ዱራ(አዱራን) በሚባል ስፍራ ላይ አቆመው፡፡ በግዛቱ በልዩ ልዩ የሥልጣን እርከን ላይ ያሉትን ሹማምንቱንና ገዢዎችን ሰበሰባቸው፤ “የመለከትና የእንቢልታ የመሰንቆና የክራር የበገናና የዋሽንትን የዘፈንንም ሁሉ ድምፅ በሰማችሁ ጊዜ ወድቃችሁ ንጉሥ ናብከደነፆር ላቆመው ለወርቁ ምስል ስገዱ፡፡ ወድቆም ለማይሰግድ በዚያን ጊዜ በሚነድድ እሳት እቶን ውስጥ ይጣል” ብሎ አዋጅ አስነገረ፡፡ ይህን አዋጅ የሰሙ የንጉሥ ሹማምንት ሁሉ የመለከቱና የእንቢልታው እንዲህም የዘፈን ድምፅ በተሰማ ጊዜ ተደፍተው ለወርቁ ምስል ሰገዱ፡፡ በባቢሎን አውራጃዎች ላይ የተሾሙ አዛርያ(ሲድራቅ)፣ አናንያና(ሚሳቅ) ሚሳኤል(አብደናጎ) ግን ንጉሥ ላቆመው ምስል አልሰገዱም፡፡ ነገር ሠሪዎችም ይህንን ወሬ ለንጉሥ ነገሩት፤ ንጉሥም እጅግ ተቆጥቶ ወደ እርሱ አስጠራቸው፡፡ እርሱ ላቆመው ለወርቅ ምስል ያልሰገዱ እንደሆነ እጅና እግራቸውን ታስረው ወደ እቶን እሳቱ እንደሚጣሉ አስጠነቀቃቸው፡፡ ሠልስቱ ደቂቅ ግን “ናብከደነፆር ሆይ! በዚህ ነገር እንመልስልህ ዘንድ አንፈልግም፡፡ ንጉሥ ሆይ! እኛ የምናመልከው አምላክ በሰማይ አለ፣ ከሚነደውም ከእሳቱ እቶን ያድነን ዘንድ ይችላል፤ ከእጅህም ያድነናል፤ ንጉሥ ሆይ! ይህም ባይሆን አማልክትህን አንዳናመልክ፣ ላቆምኸውም ለወርቁ ምስል እንዳንሰግድለት እወቅ” ብለው መለሱለት፡፡ የንጉሥ ናብከደነፆር ቁጣ ከፊት ይልቅ እጅግ ነደደ እሳቱንም ሰባት እጥፍ እንዲያቀጣጥሉና እነዚህን ሦስት ብላቴኖች እጅና እግራቸውን አስረው ከእነ ማዕረገ ልብሳቸው ከእቶን እሳት ውስጥ እንዲጨምሩአቸው ትእዛዝን አስተላለፈ፡፡ ትእዛዙ አስቸኳይ ነበርና ወደ እሳት ጣሏቸው: ወደ እሳቱ የጣሏቸውም ኃያላን በእሳቱ ወላፈን ተገርፈው ሞቱ፡፡ እንዲህ ሲሆን ሳለ ግን ሠልስቱ ደቂቅ ወደ አምላካቸው “በፍጹም ልባችን እናምንሃለን፣ እንፈራሃለን፣ አታሳፍረን እንጂ ገጸ ረድኤትህንም እንፈልጋለን፡፡” እያሉ ይጸልዩ ነበር፡፡ እግዚአብሔር አምላክ ጸሎታቸውን ተቀበለ፤ መልአኩ ቅዱስ ገብርኤልንም ከመጣባቸው መከራ ይታደጋቸው ዘንድ ላከው፡፡ ቅዱስ ገብርኤልም እስራታቸውን ፈታ፤ እሳቱን እንደ ውኃ አቀዘቀዘው፡፡

ሠልስቱ ደቂቅም መልአኩን ልኮ ከዚህ እቶን እሳት ያዳናቸውን አምላክ “የአባቶቻችን አምላክ እግዚአብሔር ይክበር: ስምህም ለዘለዓለም የተመሰገነና የከበረ ነው” በማለት አመሰገኑት፡፡ ንጉሥ ናብከደነፆርም ሠልስቱ ደቂቅ እሳቱ አንዳች ጉዳት ሳያደርስባቸው በእሳት ውስጥ ሲመላለሱ ከእነርሱ ጋር የሰው መልክ ያለው ነገር ግን የአምላክን ልጅ የሚመስል መልአክ ተመለከተ፡፡ መንፈስ ቅዱስ ሊቀ ካህናቱን ቀያፋን ፊቱን ጸፍቶ አፉን ከፍቶ “ሕዝቡ ሁሉ ከሚጠፋ አንድ ሰው ስለሕዝቡ ይሞት ዘንድ እንዲሻለን አታስቡምን”[ዮሐ.፲፩፡፵፱] ብሎ እንዳናገረው እንዲሁ ናብከደነፆርንም “እነሆ እኔ የተፈቱ በእሳቱም መካከል የሚመላለሱ አራት ሰዎችን በዚያ አያለሁ ምንም የነካቸው የለም፤የአራተኛውም መልክ የእግዚአብሔርን ልጅ ይመስላል” ብሎ እንዲናገር አደረገው፡፡ የእግዚአብሔር ልጅን መልክ ያለው: በኋላም መልአክ ብሎ የተናገረለት ቅዱስ ገብርኤልን ነበር፡፡

እርሱ ስለመሆኑ ለነቢዩ ዳንኤል በተገለጠበት ግርማ ማረጋገጥ እንችላለን፡፡ ናብከደነፆርም ወደ እሳቱ እቶን በመቅረብ እነዚህ ብላቴኖችን “እናንተ የልዑል አምላክ ባሮች ሲድራቅና ሚሳቅ አብደናጎም ኑ ውጡ ብሎ ተናገራቸው፡፡” እነርሱም ከእሳቱ ወጡ ሹማምንቱና መኳንንቱ፣ አማካሪዎችና የአገር ገዢዎች ሁሉ እሳቱ በእነዚህ ብላቴኖች ላይ አንዳች አቅም እንዳልነበረው፣ ከጠጉራቸው ቅንጣት አንዱን እንኳ እንዳላቃጠለው፣ ሰናፊናቸውም እንዳልተለወጠ፣ የእሳቱም ሽታ እንዳልደረሰባቸው ተመለከቱ፡፡ ንጉሥ ናብከደነፆርም መልአኩን ልኮ ያዳናቸውን የእነዚህን ቅዱሳንን አምላክ አመሰገነ፡፡ በእነርሱ አምላክ ላይም የስድብን ቃል የሚናገር ሰው እንደሚገደልና ቤቱም የጉድፍ መጣያ እንዲሆን አዋጅ አስነገረ፡፡ አዛርያ አናንያ ሚሳኤልም በንጉሡና በሹማምነቱ ዘንድ ሞገስ አገኙ በክብርም ከፍ ከፍ አሉ፡፡[ዳን.]

ስለዚህም ቤተ ክርስቲያን መንጎቹዋ የእምነትን ፍሬ ከእነዚህ ብላቴኖች ተምረው እግዚአብሔርን በማምለክ እንዲጸኑና የመልአኩን የቅዱስ ገብርኤልን ተራዳኢነት እንዲረዱ በታኅሣሥ ፲፱ ቀን ይህን ዕለት ትዘክራለች፤ በታላቅ ድምቀትም ታከብረዋለች፡፡ እንደ ቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ እምነት በድርጊት ሊታይ የሚገባው ክርስቲያናዊ ተግባር ነው፡፡ በክርስቶስ ኢየሱስ አምናለሁ የሚል ሁሉ ካመነበት ጊዜ አንስቶ ክርስቶስን መስሎ ለመኖር ሊተጋና መስሎ ሊመላለስ ይገባዋል፡፡ በሠልስቱ ደቂቅ የታየው እምነት በአንድ ጀምበር የተገነባ እምነት ሳይሆን ከልጅነታቸው ጀምሮ በአንድ እግዚአብሔር ታምነው በቅድስና ሕይወት በመመላለስ የመጣ እምነት ነው፡፡ እነዚህ ብላቴኖች በእግዚአብሔር ዘንድ የሚያገኙትን የድል አክሊል ተስፋ አድርገዋልና አርባ ዘጠኝ ክንድ ያህል የነደደውን የእሳት እቶን አላስፈራቸውም፤ በእግዚአብሔር ላይ ያላቸው ጽኑ እምነት በእሳት ተቃጥለው ለመሞት እንኳ አስጨከናቸው፡፡ እንዲህም ሆነው በመገኘታቸው በእምነታቸው እግዚአብሔርን ደስ አሰኙት፤ ስለዚህም እግዚአብሔር ባለሟሉን ቅዱስ ገብርኤልን በመላክ ከእሳቱ እቶን ታደጋቸው፡፡

😇 የመልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ምልጃና ጸሎት ይጠብቀን 😇

________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: