የክርስቶስ ተቃዋሚው የኦሮሞ አገዛዝ አርበኞች ሃያ የቅዱስ ኡራኤል ቤተ ክርስቲያን መጋዝኖችን አቃጠላቸው
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 22, 2022
👉 ገብርኤል 👉 ማርያም ❖ ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም
😈 ዲያብሎስ ዝናሩን ፈታ ጥይቱንም ጨረሰ፤ ሆኖም አሁን ክርስቲያኖችን በረሃብ ለመጨረስ ገዳማትን እና ዓብያተ ክርስቲያናትን ለማውደም ተነስቷል
✞ በፍጹም መጠበቅን ጠብቆ ለዚህ ያደረሰን አምላካችን ክብርና ምስጋን አምልኮትና ውዳሴ ይድረሰውና ይህን ታላቅ መልአክ በችሎታችን መጠን እንድናመሰግን እግዚአብሔር ይርዳን፤ አምላክ ባለንበት ከሁላችን ጋር ይሁን፤ ምስጢሩን ይግለጥልን አሜን።
“ኡራኤል የተባለ መልአክ ሊረዳኝ መጣ።” [መ/ዕዝ. ሱቱ. ፪፡፩]
በመንገድህ ሁሉ ይጠብቁህ ዘንድ መላእክቱን ስለ አንተ ያዝዛቸዋልና፤ እግርህም በድንጋይ እንዳትሰናከል በእጆቻቸው ያነሡሃል። በተኵላና በእባብ ላይ ትጫማለህ፤ አንበሳውንና ዘንዶውን ትረግጣለህ።
በእኔ ተማምኖአልና አስጥለዋለሁ፤ ስሜንም አውቆአልና እጋርደዋለሁ። ይጠራኛል እመልስለትማለሁ፥ በመከራውም ጊዜ ከእርሱ ጋራ እሆናለሁ፤ አድነዋለሁ አከብረውለሁ። ረጅምን ዕድሜ አጠግበዋለሁ፥ ማዳኔንም አሳየዋለሁ። [መዝ.፺/፺፩/፥፲፩፡፲፮]
የተከዱትንና የተገፉትን የአክሱም ጽዮን ልጆችን፤ በፈተና፣ በመከራ፣ በድካምና በስቃይ ላይ ያሉትን ወገኖቻችንን ሁሉ ያለ ረሃብ፣ ደዌና ያለ ከፋ ሕማም ለክርስቶስ ትንሣኤ ያድርሰልን ፤ ቀናተኞች፣ ግፈኞችና አረመኔዎች የሆኑትን እርጉም አህዛብ እና መናፍቃን ጠላቶቻቸውን/ጠላቶቻችንን ሁሉ በቶሎ ያንበርክክልን!!! አሜን።
_____________
Leave a Reply