🔥 ከባድ የእሳት አደጋ በአዲስ አበባ-ቦሌ 🔥
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 20, 2022
😈 ለኦሮሙማ አጀንዳቸው ሲባል በስልት ተበታትነው የነበሩት የኦሮሞ ፋሺስቶች እነ ለማ እና ጃዋር አሁን ጊዚአቸውን ጠብቀውና “ሰሜኑን አሁን ሰብረነዋል!” በሚሉበት በዚህ ወቅት እንደገና ተሰባስበዋል። ስለዚህ የለመዱትን የዋቄዮ-አላህ ሽብር በመላዋ ኢትዮጵያ ይነዛሉ። በዛሬው በቃና ዘገሊላ ዕለት መቀሌንም በድሮን መደብደባቸው በአጋጣሚ አይደለም። አዎ! ልክ የአሜሪካ ልዑካን ወደ አዲስ አበባ እንደላኩ፤ ልክ የተመድ ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቲሬስ ለአረመኔው ግራኝ የማበረታቻ መልዕክት ከላኩ በሰዓታት ውስጥ።
😈 እንግዲህ እነዚህ አውሬዎች በአልማር-ባዩ ድንጋይ አማራ እርዳታ ኢትዮጵያን የማፈራረሱ ዲያብሎሳዊ ተግባራቸውን በዚህ መልክ ያጧጥፉታል።
„ስምምነት የምናደርግ ከሆነ ትግራይን አስገንጥለን መሆን አለበት፤ ስለዚህ የትግራይን ሕዝብ በጋራ (ከሕወሓት ጋር ተናብበን) ኢትዮጵያን፣ ክርስትናውንና ሰንደቁን እንዲተው፤ ብሎም እራሱን እንዲጠላ ከፍቶትና ምርር ብሎ አማራጭ እስኪያጣ ድረስ ሁሉንም ያለውን ነገር ሁሉ እንዲያስረክበን/እንዲገዛልን እናስገድደዋለን።” የሚል ሰይጣናዊ ስልት ነው ኦሮሞዎቹ እና ሕወሓቶች ገና ከጅምሩ፤ ገና ከሠላሳ ዓመታት በፊት አቅደውት የነበረው። ፈጠነም ዘገየም እውነት እንደሆነች መገለጧ አይቀረም።
_________________
Leave a Reply