Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • January 2022
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
    31  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for January 6th, 2022

በ አዛጦን እስራኤል ውስጥ አስፈሪ አውሎ ንፋስ | ታቦተ ጽዮን ዳጎንን ሰባበረችው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 6, 2022

💭 በብሉይ ኪዳን ዘመናት የከነዓን/ የፍልስጥኤማውያን አምስት ከተማዎች፤ ጋዛ፣ አዛጦን፣ አስቀሎና፣ አቃሮን፣ ጌት ናቸው። በዘመነ ኦሪትም ብዙ ጊዜ አመጸኞቹ ፍልስጥኤማውያን ከእነዚህ ከተማዎች እስራኤልን ያጠቁ ነበር።

የጽዮን ምርኮ

💥 ታቦተ ጽዮን ዳጎንን ሰባበረችው[፩ኛ ሳሙ. ፭፥፩]

ፍልስጥኤማውያን እስራኤልን ድል አድርገው ታቦተ ጽዮንን ወደ አዛጦን ወሰዱአት፡፡ በዚያም ከቤተ ጣዖታቸው አስገብተው ዳጎን የተባለውን ጣዖት ከፍ ባለ መቀመጫ አድርገው እርሷን ግን ከታች አስቀመጧት፡፡ ሲነጋም የአዛጦን ሰዎች ማልደው ለጣዖቱ ሊሰግዱ ቢሔዱ ዳጎንን በግምባሩ ወድቆ አገኙት፡፡ አንሥተው ወደ ቦታው መለሱት፤ በነጋ ጊዜ እንደልማዳቸው ቢሔዱም እነሆ ዳጎን በታቦተ ጽዮን ፊት በምድር ላይ ወድቆ ነበር፡፡ ራሱ፣ እጆቹም ተቈራርጠው በመድረኩ ላይ ወድቀው ደረቱ ብቻውን ቀርቶ ነበር፡፡ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ንጉሥ በመንግሥቱ ገበሬ በርስቱ እንደማይታገሥ እግዚአብሔርም በአምላክነቱ ከገቡበት አይታገሥምእንዲሉ ፍልስጥኤማውያን የእግዚአብሔር ማደሪያ ታቦተ ጽዮንን በጣዖት ቤት ከጣዖት እግር ሥር በማስቀመጣቸው እግዚአብሔር በቍጣ ተነሣባቸው፡፡ ኃይሉንም በታቦቱ ላይ አሳረፈ፤ ታቦተ ጽዮንም ዳጎንን ቀጠቀጠችው፤ ሰባበረችው፡፡

ይህ ታሪክ የሐዲስ ኪዳን የማዳን ሥራ ምሳሌነት አለው፡፡ ቀደም ብሎ እንዳየነው ታቦተ ጽዮን የወላዲተ አምላክ የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ምሳሌ ናት፡፡ ታቦተ ጽዮን ዳጎንን እንደ ሰባበረችው እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምም ልጇን አዝላ ወደ ግብጽ በምታደርገው የስደት ጕዞ በምታቋርጣቸው መንገዶችና መንደሮች ዅሉ ያሉ ጣዖታት ይሰባበሩ ነበር፡፡ በግብጽ ያሉ ጣዖታት ማንም ሳይነካቸው ተሰባብረዋል፤ በውስጣቸው አድረው ሲመለኩ የነበሩ አጋንንትም በአምሳለ ሆባይ (ዝንጀሮ) እየወጡ ሲሔዱ ይታዩ ነበር /ነገረ ማርያም/፡፡ ዳጎን በታቦተ ጸዮን ፊት በግምባሩ እንደ ተደፋ እመቤታችንም በስደቷ በሲና በረሃ ስትጓዝ ያገኟት ሽፍቶች መዝረፋቸውን ትተው በፊቷ ሰግደው ሸኝተዋታል፡፡ ዳግመኛም በዕለተ ዕረፍቷ አስከሬኗን አቃጥላለሁ ብሎ የአልጋውን ሸንኮር የያዘው ታውፋንያ የተባለው አይሁዳዊ መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል እጁን በሰይፍ በቀጣው ጊዜ እመቤታችን ይቅር ትለውና ትፈውሰው ዘንድ ግምባሩን መሬት አስነክቶ ሰግዶላታል፡፡

እንደዚሁም ጌታችንና መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በታቦተ ጽዮን ይመሰላል፡፡ ዳጎን በታቦተ ጽዮን ፊት በግምባሩ ተደፍቶ እንደ ተገኘ ጌታችን በሥጋ ሰብእ ተገልጦ ወንጌለ መንግሥት በሚያስተምርበት ዘመንም አጋንንት ቅዱሱ የእግዚአብሔር ልጅ ያለ ጊዜያችን አታጥፋንእያሉ ይሰግዱለት እንደ ነበር በቅዱስ ወንጌል በሰፊው ተመዝግቦ ይገኛል፡፡ ሐዋርያው ያዕቆብም አጋንንትኒ የአምኑ ቦቱ ወይደነግፁ፤ አጋንንት ደግሞ ያምናሉ፤ ይንቀጠቀጡማል፤በማለት ተናግሯል /ያዕ. ፪፥፲፱/፡፡ ታቦተ ጽዮን ዳጎንን እንደ ቀጠቀጠችው (እንደ ሰባበረችው) ዅሉ ጌታችንና መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስም ዲያብሎስንና ሠራዊቱን ቀጥቅጧቸዋል፡፡ ታቦተ ጸዮን የወርቅ ካሣ ተሰጥቷት ከምድረ ፍልስጥኤም እንደ ወጣች ጌታችንና መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስም በወርቀ ደሙ ካሣነት የሲዖልን ነፍሳት ከሲዖል አውጥቷል፡፡

ጌታችን ለድኅነተ ዓለም በመስቀል ተሰቅሎ አዳምን ወክሎ ኤሎሄ ኤሎሄ ላማ ሰበቅታኒ (አምላኪየ አምላኪየ ለምንት ኀደገኒ)፤ አምላኬ አምላኬ ለምን ተውከኝበማለት ሲጣራ ሰምቶ ዲያብሎስ ሥጋውን ወደ መቃብር፣ ነፍሱን ወደ ሲዖል ላውርድብሎ ቀረበ፡፡ የጌታ ጩኸትም አንድም ለአቅርቦተ ሰይጣን ነውና ሰይጣንን በአውታረ ነፋስ /ሥልጣነ መለኮት/ ወጥሮ ያዘው፤ ያን ጊዜ ዲያብሎስ መኑ ውእቱ መኑ ውእቱ፤ ማነው ማነውእያለ መለፍለፍ ጀመረ /ትምህርተ ኅቡአት/፡፡ ከብዙ መቀባጠር በኋላም አቤቱ ጌታዬ በድዬሃለሁ፤ ነገረ ልደትህን የተናገሩትን ነቢያት እነ ኢሳይያስን በምናሴ አድሬ በመጋዝ አስተርትሬአለሁ፤ ለበደሌ የሚኾን ካሣ የለኝም፤ የሲዖልን ነፍሳት በሙሉ እንደ ካሣ አድርገህ ውሰድ፡፡ እኔንም ያለ ጊዜዬ አታጥፋኝበማለት አጥብቆ ለመነው፡፡ ጌታችንም ዲያብሎስን አስሮ ከአዳም ጀምሮ በሲዖል ተግዘው የነበሩ ነፍሳትን አወጣ፡፡ በዚህ ጊዜ የሲዖል ኃይላት ተሰባበሩ፤ ከመለኮቱ ብርሃን የተነሣም የሲዖል ጨለማ ተወገደ፡፡

እግዚአብሔር አምላካችን መርገመ ሥጋ መርገመ ነፍስን፣ ሊቃነ አጋንንትን፣ ሠራዊተ አጋንንትን፣ የሲዖልን ኃይላትን አጥፍቶልናልና ቅዱስ ዳዊት ከአንድ ሺሕ ዓመት በፊት እስመ ሰበረ ኆኃተ ብርት ወቀጥቀጠ መናሥግተ ዘኀፂን፤ የናሱን ደጆች ሰብሯልና፡፡ የብረቱንም መወርወሪያ ቀጥቅጧል፤በማለት ዘመረ /መዝ. ፻፮፥፲፮/፡፡ ነቢዩ አጋንንትን ኆኀተ ብርት (የነሐስ ደጆች) ብሎአቸዋል፡፡ የነሐስ መዝጊያ ጠንካራ እንደ ኾነ አጋንንትም በአዳምና ልጆቹ ላይ መከራ አንጽተውባቸው ነበር፡፡ የአጋንንት ክንድ በሰው ልጆች ላይ ከብዶ ነበርና ሊቃነ አጋንንትን መናሥግተ ኀፂን (የብርት መወርወሪያ ወይም ቍልፍ) ብሏቸዋል፡፡ ቤት በብርት መወርወሪያ (ቍልፍ) ከተዘጋ እንደማይከፈት ሲዖልም ለ፶፭፻ (አምስት ሺሕ ከአምስት መቶ) ዘመን ተዘግታ የነፍሳት ወኅኒ ቤት ኾና ኖራለችና አዳሪውን በማደሪያው ጠራው፡፡ ከመዝጊያው መወርወሪያው(ቍልፉ) እንዲጠነክር ወይም መዝጊያ በቍልፍ እንዲጠነክር ከአጋንንት አለቆች (ሊቃነ አጋንንት) ይበረታሉና መናሥግተ ኀፂን (የብረት መወርወሪያ) አላቸው፡፡ አምስቱ የፍልስጥኤም ነገሥታት ሲሰግዱለት የነበረውን ዳጎንን ታቦተ ጽዮን እንደ ቀጠቀጠችው ዅሉ መድኀኒታችን ክርስቶስም ለ፶፭፻ (አምስት ሺሕ ከአምስት መቶ) ዘመን የተደራጀውን የአጋንንት ኃይል በሥልጣኑ ሰባብሮታል፡፡

🔔[መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ ምዕራፍ ፭፥]🔔

፩ “ፍልስጥኤማውያንም የእግዚአብሔርን ታቦት ወሰዱ፤ ከአቤንኤዘርም ወደ አዛጦን ይዘውት መጡ።”

፪ ፍልስጥኤማውያንም የእግዚአብሔርን ታቦት ወስደው ወደ ዳጎን ቤት አገቡት፥ በዳጎንም አጠገብ አኖሩት።

፫ በነጋውም የአዛጦን ሰዎች ማለዱ፥ እነሆም፥ ዳጎን በእግዚአብሔር ታቦት ፊት በምድር ላይ በግምባሩ ወድቆ ነበር፤ ዳጎንንም አንሥተው ወደ ስፍራው መለሱት።

፬ በነጋውም ማለዱ፥ እነሆም፥ ዳጎን በእግዚአብሔር ታቦት ፊት በምድር ላይ በግምባሩ ወድቆ ነበር፤ የዳጎንም ራስ እጆቹም ተቈርጠው በመድረኩ ላይ ወድቀው ነበር፤ የዳጎንም ደረት ብቻውን ቀርቶ ነበር።

፭ ስለዚህም የዳጎን ካህናት ወደ ዳጎንም ቤት የሚገቡት ሁሉ በአዛጦን ያለውን የዳጎንን መድረክ እስከ ዛሬ ድረስ አይረግጡም።

፮ የእግዚአብሔርም እጅ በአዛጦን ሰዎች ላይ ከበደች፥ አጠፋቸውም፥ አዛጦንንና ድንበራቸውንም በእባጭ መታቸው።

፯ የአዛጦንም ሰዎች እንዲህ እንደ ሆነ ባዩ ጊዜ። እጁ በእኛና በአምላካችን በዳጎን ላይ ጠንክራለችና የእስራኤል አምላክ ታቦት ከእኛ ዘንድ አይቀመጥ አሉ።

፰ ልከውም የፍልስጥኤማውያንን አለቆች ሁሉ ወደ እነርሱ ሰበሰቡና። በእስራኤል አምላክ ታቦት ምን እናድርግ? አሉ፤ እነርሱም። የእስራኤል አምላክ ታቦት ወደ ጌት ይዙር ብለው መለሱ። የእስራኤልንም አምላክ ታቦት ወደዚያ ተሸከሙት።

፱ ከተሸከሙትም በኋላ የእግዚአብሔር እጅ በታላቅ ድንጋጤ በከተማይቱ ላይ ሆነች፤ ከታናሹም እስከ ታላቁ ድረስ የከተማይቱን ሰዎች መታ፥ እባጭም መጣባቸው።

፲ የእግዚአብሔርንም ታቦት ወደ አስቀሎና ሰደዱት። የእግዚአብሔር ታቦት ወደ አስቀሎና በመጣ ጊዜ አስቀሎናውያን። እኛንና ሕዝባችንን ሊገድሉ የእስራኤልን አምላክ ታቦት አመጡብን ብለው ጮኹ።

፲፩ በከተማይቱ ሁሉ የሞት ድንጋጤ ነበርና፥ የእግዚአብሔርም እጅ በዚያ እጅግ ከብዳ ነበረችና ልከው የፍልስጥኤማውያንን አለቆች ሁሉ ሰብስበው። የእስራኤልን አምላክ ታቦት ስደዱ፥ እኛንና ሕዝባችንን እንዳይገድል ወደ ስፍራው ይመለስ አሉ።

፲፪ ያልሞቱትም ሰዎች በእባጭ ተመቱ፤ የከተማይቱም ዋይታ እስከ ሰማይ ወጣ።

👉 „IRAN + UAE That Have Used Drones to Exterminate Christians of Ethiopia, Now Hit by M6.5 Earthquake”

💭 የኢትዮጵያን ክርስቲያኖች ለማጥፋት የሞከሩት ኢራን + የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ አሁን M6.5 የመሬት መንቀጥቀጥ ተመቱ።

💭 የጊዜ ጉዳይ ነው፤ በባቢሎን ዱባይ የሚገኘው የዓለማችን ረጅሙ ሰማይ ጠቀስ ሕንጻ“ቡርጅ ኻሊፋ” እንደ ቀዳማዊቷ ባቢሎን ግምብ + እንደ ኢሽታር በር ሲደረማመስ የምናይበት ጊዜ ሩቅ አይደለም።

🎺 ሰባተኛው መለከት

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፩]❖❖❖

፲፭ ሰባተኛው መልአክ ነፋ፤ በሰማይም። የዓለም መንግሥት ለጌታችንና ለእርሱ ለክርስቶስ ሆነች፥ ለዘላለምም እስከ ዘላለም ይነግሣል

፲፮ የሚሉ ታላላቅ ድምፆች ሆኑ። በእግዚአብሔርም ፊት በዙፋኖቻቸው የተቀመጡ ሀያ አራቱ ሽማግሌዎች በግምባራቸው ተደፍተው

፲፯ ለእግዚአብሔር እየሰገዱ እንዲህ አሉ። ያለህና የነበርህ ሁሉን የምትገዛ ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ ትልቁን ኃይልህን ስለ ያዝህ ስለ ነገሥህም እናመሰግንሃለን፤

፲፰ አሕዛብም ተቈጡ፥ ቍጣህም መጣ፥ በሙታንም ትፈርድ ዘንድ ዘመን መጣ፥ ለባሪያዎችህም ለነቢያትና ለቅዱሳን ስምህንም ለሚፈሩት ለታናናሾችና ለታላላቆችም ዋጋቸውን ትሰጥ ዘንድ፥ ምድርንም የሚያጠፉትን ታጠፋ ዘንድ ዘመን መጣ።

፲፱ በሰማይም ያለው የእግዚአብሔር መቅደስ ተከፈተ፥ የኪዳኑም ታቦት በመቅደሱ ታየ፥ መብረቅና ድምፅም ነጐድጓድም የምድርም መናወጥ ታላቅም በረዶ ሆነ።

💭 I believe this earthquake is The Almighty God-Egziabher’s wrath announcement-sign! The Ark of The Covenant is doing Its JOB! It’s just the beginning.

❖❖❖ [Revelation 11:15–19] ❖❖❖

🎺 The Seventh Trumpet

“Then the seventh angel blew his trumpet, and there were loud voices in heaven, saying, “The kingdom of the world has become the kingdom of our Lord and of his Christ, and she shall reign forever and ever.” And the twenty-four elders who sit on their thrones before God fell on their faces and worshiped God, saying, We give thanks to you, Lord God Almighty, who is and who was, for you have taken your great power and begun to reign. The nations raged, but your wrath came, and the time for the dead to be judged, and for rewarding your servants, the prophets and saints, and those who fear your name, both small and great, and for destroying the destroyers of the earth.” Then God’s temple in heaven was opened, and the ark of his covenant was seen within his temple. There were flashes of lightning, rumblings, peals of thunder, an earthquake, and heavy hail.”

_________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Joe Biden Must Hold Ethiopia’s Abiy Ahmed Ali Accountable | Bloomberg

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 6, 2022

💭A Nobel Peace Prize should not shield the prime minister from sanctions for war crimes and rights abuses.

👉 Courtesy: Bloomberg

Could Joe Biden become the first American president to sanction a Nobel Peace Prize winner for war crimes and human-rights abuses? As the U.S. steps up efforts to end Ethiopia’s bloody civil war, it must reckon with credible reports that the government of the 2019 laureate Prime Minister Abiy Ahmed instigated the conflict and covered up gross abuses.

Biden’s envoy for the Horn of Africa, Jeffrey Feltman, arrives in Addis Ababa today to advocate peace talks between the Ethiopian government and rebels in the northern region of Tigray. Now in its second year, the war has claimed thousands of lives and displaced millions. It is in a stalemate, with Abiy at a slight advantage: His federal forces have regained territory lost in early November but are unable to make headway into Tigray. The rebel leadership claims to have made a strategic retreat and has indicated a willingness to hold peace talks.

Abiy has ramped up air strikes, using drones acquired from Turkey and the United Arab Emirates, which have killed scores of Tigrayans. A land offensive would be much bloodier, for both sides. But the prime minister will likely want a thrust deep into Tigray before agreeing to any meaningful parleys. For one thing, this would give him the upper hand in any negotiations. For another, having portrayed himself as a military leader — in the time-honored fashion, he visited the frontlines dressed in fatigues — he needs something that at least looks like a victory.

Feltman’s first order of business should be to restrain Abiy. The prime minister has thus far been immune to persuasion and to punitive economic measures, such as the suspension of European aid and the blocking of duty-free access to the U.S. market. But these, in effect, punish all Ethiopians for the actions of their leaders.

More targeted measures are called for. Biden has threatened to use sanctions to end the fighting, but has only imposed them on the third party to the conflict — the government of neighboring Eritrea, which entered the civil war on Abiy’s side. It is time to call out and sanction Ethiopians, on both the Tigrayan and government sides, who have enabled or committed crimes and abuses.

Despite the hurdles put up by the government, human rights agencies and humanitarian groups have been tabulating offenses by all combatants. Even as officials in Addis Ababa talk up war crimes ascribed to the rebels, they have suppressed information of wrongdoing — including mass rape and the recruitment of child fighters — by government forces and allied militias. Fislan Abdi, the minister Abiy tasked to document abuses, told the Washington Post last week that she was told to sweep inconvenient facts under the carpet. She resigned.

That brings up the question of Abiy’s culpability. His government claims the rebels sparked the civil war when they attacked a military base, but it is now becoming clear that the prime minister had been preparing an assault on the northern region long before then. As the New York Times has reported, Abiy plotted with the Eritrea’s President Isaias Afwerki against the Tigrayans even as the two leaders negotiated an end to decades of enmity between their countries in 2018 — the deal that won Abiy his Nobel.

The prime minister was apparently counting on the Peace Prize to draw attention away from the preparations that he and Isais were making for war against their common enemy: the Tigray People’s Liberation Front. Although the Tigrayans are a minority in multiethnic Ethiopia, the TPLF ran the government for the best part of three decades before Abiy’s accession to power. The Eritreans blame the TPLF for the war between the countries. Abiy is from the Oromo, the largest ethnic group, which was long denied a fair share of power by the Tigrayans.

Since he became prime minister, Abiy has systematically marginalized Tigrayans in the central government. The civil war has provided cover for crimes by government officials and forces. In the most recent example, says Human Rights Watch, thousands of Tigrayans repatriated from Saudi Arabia have been subjected to abuses ranging from arbitrary detention to forcible disappearance.

Abiy is hardly the first Nobel laureate to have brought dishonor to the prize. But, for obvious reasons, American presidents are leery about deploying sanctions against those who have been ennobled as peacemakers.

George W. Bush considered sanctioning Palestinian leader Yasser Arafat, joint winner in 1994, but eventually thought better of it. For all his recklessness, Donald Trump could not bring himself to sanction Myanmar’s Aung San Suu Kyi, winner in 1991, for her government’s gruesome treatment of the Rohingya minority, and targeted only the country’s military commanders. (Ironically, those same commanders would go on to overthrow the civilian government and imprison Suu Kyi.)

Biden might do well to follow Trump’s example and target senior Ethiopian officials while giving Abiy a Nobel pass. Still, if the prime minister doesn’t take heed, he may well find himself in an ignoble category all of his own.

Source

_________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Christmas in Orthodox Serbia | የገና እና ልደት በዓል በኦርቶዶክስ ሰርቢያ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 6, 2022

💭 Orthodox Christians celebrated Orthodox Christmas Eve in front of the St Sava Church + Church of the Holy Emperor Constantine and Empress Helena

Christmas is celebrated on January 7 in Serbia, according to the Julian calendar. Orthodox Christmas is also celebrated by Russia, Georgia, Bulgaria, Macedonia, Egypt and Ethiopia.

During the Christmas Eve in Serbia, many of the believers were gathered at their Orthodox temples to celebrate the most joyous Christian holiday that follows – Christmas.

Christmas Eve is the religious holiday celebrated by the Orthodox Christians on January the 6th. The holiday announces Christmas – the day of Jesus birth. The name of the holiday comes after a Christmas tree (“Badnjak” on Serbian) that is cut and burned on that day. Christmas Eve is full of rituals and symbolism, and they are all connected to the celebration of family and hearth cult.

Badnjak firing symbolize light and warmth, it is a central element of the symbolism of the birth of the New Year, and the sparks that scatter in the direction of the sky symbolize the hope that the next year will be the fertile. Depending on the part of Serbia, different Christmas trees were selected. In eastern Serbia it is a cer, and in western parts are the oak or beech.

Cesnica”, the Christmas bread, is usually flat, round bread, fat and yeast free. It is prepared early on the Christmas day, with few drops of holy water and with a coin inside, which symbolize the happiness and plentifulness in the year that follows. Cesnica is never cut, it have to be divided with hands during the family dinner. The luckiest among present ones get a piece of bread with a coin in it. There is a belief that the next year will be especially rich for him.

___________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

World No. 1 Tennis Player Orthodox Christian Djokovic Told to Leave Australia on Christmas Day

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 6, 2022

💭 No coincidence! Controversial and more and more autocratic Australia is sending its indigenous (aboriginal) people into COVID internment and concentration camps – and now it is turning against ancient Orthodox Christians of the world.

የዓለማችን ቍ. ፩ ቴኒስ ተጫዋች ጆኮቪች የኮቪድ ክትባትን ለመከተብ ፈቃደኛ ባለመሆኑ በኦርቶዶክስ ገና ከአውስትራሊያ ለመባረር በቃ። በአጋጣሚ? አይደለም!

ጆኮቪች በቴኒሱ ዓለም ለመቶ ሃምሳ አራት ሳምንታት (ሰባት ዓመታት) ያህል ቍ.፩ ስፖርተኛው ነው

አጥባቂው ኦርቶዶክስ ኖቫክ የሰቢያውን ቅዱስ ሳቫን ሜዳሊያ ተሸላሚ ነው

ጆኮቪች፤ “አትሌት ከመሆኔ በፊት ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ነኝ”

ኖቫክ ጆኮቪች አስራ አንድ ቋንቋዎችን ይናገራል፤ ሰርቢያኛ፣ እንግሊዝኛ፣ ፈረንሳይኛ፣ ጀርመንኛ፣ ጣልያንኛ፣ ስፓንኛ፣ አረብኛ፣ ሩሲያኛ፣ ጃፓንኛ፣ ፖርቱጋልኛ፣ ቻይንኛ፣

💭 Novak Djokovic Speaks 11 Languages: Serbian, English, French, German, Italian, Spanish, Arabic, Russian, Japanese, Portuguese, Chinese

Nine-time Australian Open champion Novak Djokovic may not be able to defend his 2021 title after his visa to enter Australia was canceled following an outcry over his controversial “medical exemption” from the country’s coronavirus vaccination rules.

Djokovic, the men’s tennis world no.1, hasn’t publicly revealed his vaccination status — but in a news conference on Thursday, Australian Prime Minister Scott Morrison said he “didn’t have a valid medical exemption” to the vaccination requirement for all arrivals.

“Entry with a visa requires double vaccination or a medical exemption,” Morrison said. “I am advised that such an exemption was not in place, and as a result, he is subject to the same rules as everyone else.”

“There are many visas granted, if you have a visa and you’re double vaccinated you’re very welcome to come here,” he added. “But if you’re not double vaccinated and you’re not an Australian resident or citizen, well, you can’t come.”

The 34-year-old traveled to Melbourne after tournament organizers, in conjunction with the Victoria Department of Health, said he had been granted a medical exemption to play but he was blocked at the border and told he had not met the required entry rules.

Health Minister Greg Hunt said Thursday it was up to Djokovic whether he wanted to appeal the decision — “but if a visa is canceled, somebody will have to leave the country.”

Djokovic’s legal team sought an urgent injunction against the Australian Border Forces’ decision to revoke his visa. The country’s Federal Court has adjourned the decision until Monday on whether he will be allowed to remain in Australia or be deported, according to Reuters and public broadcaster ABC.

Djokovic will be staying in Australia overnight as the injunction goes through the courts, ABC reported.

On Thursday, supporters of Djokovic gathered outside the Park Hotel in Melbourne, where he was allegedly transferred after being detained at the airport, according to CNN affiliates Seven Network and Nine News. The hotel was formerly used as a Covid-19 quarantine hotel for returned travelers, but is now operating as a detention facility housing asylum seekers and refugees.

Djokovic has previously voiced opposition to compulsory Covid-19 vaccines, saying he was personally “opposed to vaccination” during a Facebook live chat. He contracted the virus in June 2020, but since then there have been no reports of him being re-infected.

The controversy comes as Australia faces a growing outbreak, having reported a record high number of daily new cases for several days in a row.

Tournament organizers earlier said the Serb, who is trying to break the record for most men’s grand slam singles titles, had received a medical exemption to play in the prestigious tennis tournament.

The exemption was met with controversy as Djokovic traveled to Melbourne on Wednesday.

Source

__________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Solemn Christmas Celebration for Ethiopian Orthodox Christian Refugees in Sudan

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 6, 2022

🔔 For thousands of Ethiopians who have fled fighting in the Tigray region to Sudan, this year’s Orthodox Tewahedo Christmas on January 7 is a sombre celebration. There will be little feasting for those living hand-to-mouth in the crowded Um Raquba refugee camp.

👉 ልክ ዓምና በዛሬው ዕለት ያቀረብኩት ጽሑፍ

💭 የልደት በዓል በስደተኞች ካምፕ | Ethiopian Refugees at Christmas Mass Pray for Return Home

ጌታችን በበረት ተወልዷል፣ በደሃ ቤት አድሯል፣ ከብርድ መከለያ ጨርቅን ፈልጓል፣ ፍጥረትን የሚመግብ እርሱ ከእናቱ የድንግልናዋን ወተት ለምኖ አልቅሷል፣ በእመቤታችን ዕቅፍ ሆኖ ወደ ግብጽ ተሰድዷል፣ እንደ ሕፃናት በጉልበቱ ድኋል፣ ለእናቱ እየታዘዛት ጥቂት በጥቂት አድጓል። ከአደገም በኋላ ራሱን የሚሰውርበት ጎጆ ሳይኖረው በተራራ ተንከራቷል፣ ተርቧል፣ ከኃጢአተኞች በደረሰበት ተቃውሞ ተሰድቧል፣ ተገፍቷል። ከብቻዋ ከኃጢአት በቀር በነገር ሁሉ እንደ እኛ የተፈተነ ሆኗል።

ጌታችን ከእኛ ጋር ለመሆን ብቻ ሳይሆን በእኛ ውስጥ ለመኖር በእለተ አርብ በመስቀል ተሰቅሎ ሥጋውን ቆርሶ ደሙን አፍስሶ ተሰጥቶናል። እኛስ ወደ እርሱ ሊያቀርበን ይህን ሁሉ ከሆነልን አምላክ ጋር ለመኖር ምን አደረግን? ስንቶቻችን ነን ከትግራይ ለመሰደድ ስለተገደዱትና በሃገራቸው በመሰቃየት ላይ ስላሉት ወገኖቻችን ያሰብን? ስንቶቻችን ነን ልደቱን ከእነዚህ ወገኖቻችን ጋር ለማክበር ፈቃደኘነታችንን ያሳያን? ንስሐ ገባን? ሥጋ ወደሙን ተቀበልን?

አሜሪካንን በአውሎ ነፋስ የሚያናውጣት እስትንፋስ ከየት አካባቢ እንደሚነሳ ደርሰውበታል፤ በአሜሪካ እየተካሄደ ያለውን ነውጥ የሚቀሰቅሰው ኃይል ከየት በኩልም እንደሚመነጭ ያውቁታል። የዚህ በትግራይ ላይ የታወጀው ጦርነትም አንዱ ምክኒያትም ይህ ነው። ጦርነቱ ለእኛ ለግብዞቹ የማይታየንና የማናውቀው የዋናው የመንፈሳዊ ውጊያ አንዱ አካል ነው። አምላካችንን እንዳልቻሉትና እንደማይችሉት አውቀዋል፤ ስለዚህ በስጋዊ የበቀል ጥቃት የእግዚአብሔርን ልጆች በዚህ መልክ ማጥቃት ነበረባቸው። ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ “የአውሎ ነፋሱን መንሻ በኑክሌር ብንመታውስ?” ወይንም “ግብጽ የሕዳሴውን ግድብ በቦንብ ትመታዋለች ወዘተ” ማለታቸው እኮ ዝም ብለው አልነበረም፤ የጦርነቱን መምጣት እየጠቆሙን እንጂ። ለአሜሪካ የሚበጃት ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ነበሩ፤ ነገር ግን አሜሪካ ወንጀሏ በጣም ስለበዛ አብዮት አህመድ ወኪሏ በትግራይ ሕዝብ ላይ ጦርነት በጀመረበት ዕለት ምርጫውን አካሄዳና ሌቦቹ ዲሞክራቶች ምርጫውን አጭበርብረው (የእነ ኦባማና ጆርጅ ሶሮስ እጅ አለበት)ያው ዛሬ ህፃናት ደፋሪውን፣ አስወራጁንና የሰዶማውያኑን እንቅስቃሴ ደጋፊው ወስላታ ጆ ባይደንን ስልጣን ላይ አወጡት። ከዚህ በፊትም እንዳወሳሁት ጆ ባይደን ስልጣን ላይ ብዙ የሚቆይ አይመስለኝም፤ ዙፋኑ የተዘጋጀው ከሂላሪ ክሊንተን ቀጥላ በኤልዛቤል መንፈስ ከሁሉም በልጣ ለተጠመቀችው ለመጪዋ ምክትል ፕሬዚደንት ለአመንዛሪዋ ካማላ ሃሪስ ነው። አሜሪካ አብቅቶላታል!

ወደ ሃገራችን ስንመለስ፤ እየተፈጸመ ካለው አሰቃቂ ጭፍጨፋ ዓለም ስለ ኢሳያስ አፈቆርኪ በጦርነቱ ስለመሳተፉ ማጉረምረም ሲጀምርና “ኢትዮጵያዊ ነኝ” የሚለውን አልማር ባይ ከንቱ መልሶ ለማስተኛት እባቡ ግራኝ አብዮት አህመድ “የህወሃትን አመራሮች ያዝኩ፤ ገደልኩ” ይላል። በነገራችን ላይ ውጭ ከወጡት በቀር በትግራይ ውስጥ ያሉትን ሁሉንም አመራሮች ከያዟቸው ከወር በላይ ሆኗቸዋል፤ ግን ዋናው ዓላማቸው በንጹሐን ትግሬዎች ላይ የሚካሄደውን ጭፍጨፋ ማካሄድ ነውና ይህን ጭፍጨፋ ስልታዊ በሆነ መንገድ ለመቀጠል ሲሉና ፀረትግሬ የሆኑትን ጋሎችና ጋላማራ መንጋዎቻቸውን ለማስደስት ሲባል አስፈላጊ በሆነበት ቀን እያወጡ “እንትናን ያዝንላችሁ ገደልንላችሁ!” ይላሉ። ጭፍጨፋውን በአጭር ጊዜ አገባድደው መፈጸም አይፈልጉም። ቀስ በቀስ ነው፤ እስከ ስድስት ሚሊየን ትግሬዎችን የመጨፍጨፍ ዕቅድ ነው ያላቸው። ስድስት ሚሊየን አይሁድ ፥ ስድስት ሚሊየን ትግሬ። ይህን ዕቅድ የማጨናገፍ ችሎታ፣ ብቃትና ግዴታ ያለብን እኛ ኢትዮጵያውያን መሆን ነበረብን፤ ያለፍት ቀናት፣ ሳምንታት እና ወራት እንደ አዲስ አበባ ያሉ ከተሞች ለሰላምና ፍቅር የሚጮኹ ዜጎች በመስቀል አደባባይ ወጥተው “ጦርነቱ እና ጭፍጨፋው ይቁም!” እያሉ ጩኸታቸውን የሚያሰሙባቸው መሆን ነበረባቸው። አለመታደል ሆኖ በጣም የተረገመ ትውልድ ስላለን ከገዳዩ ጋር እንጂ ከተገዳዩ ጋይ የማይቆም፣ በብርሃን ፋንታ ጨለማን የሚሻ፣ በሕይወት ፈንታ ሞትን የሚመርጥ፣ ከፍቅር ይልቅ ጥላቻን የሚፈልግ በመሆኑ መከራውና ሰቆቃው ለሁሉም እስኪዳረስ ድረስ ይቀጥላል። ግራኝ አብዮት አህመድን የሚደፋና ኢትዮጵያን ከሞትና ባርነት መንፈስ ነፃ የሚያወጣ አንድ ጀግና ኢትዮጵያዊ እንኳን መጥፋቱ በጣም ያሳዝናል። እስኪ ይታየን ከውጭ ሃገራት ጋር ሆኑ በኢትዮጵያውያን ላይ ጭፍጨፋ እየፈጸመ መሆኑ በይፋ ታውቆ እንኳን ዛሬም የስልጣን ወንበር ላይ ቁጭ ብሏል። ይህ እንዴት ሊሆን ይችላል? እንዴት? እንዴት? እንዴት?

በትግራይ እየተፈጸመ ያለው ጭካኔ ግን በዓለማችን ታይቶና ተሰምቶ የማይታወቅ ዓይነት ጭፍጨፋ ነው። ሃያላኑን ሃገራት፣ የተባበሩት መንግስታትን፣ የኖርዌየን የኖቤል ሰላም ሽልማት ኮሚቴ ሁሉንም አስደንግጧቸዋል፤ ስለዚህ እንዳላዩ፣ እንዳልሰሙና እንደማያውቁ ጸጥ በማለት ወደ ቀጣዩ የቤት ስራቸው ዞረዋል። ዛሬ ሉሲፈራውያኑ የአውሬውን ክትባት ለኮሮና ነው ብለው በአውሬው ወኪላቸው በግራኝ አብዮት አህመድ በኩል በጅምላ ለምስጠት በመዘጋጀት ላይ ናቸው። አምላካችን ግን ከእነርሱ ጋር ነው! እኛስ ከማን ጋር ነን? ከሚታየው ወይንስ ከማይታየው ጋር? ከዚህ ዓለም ጋር ወይንስ ከወዲያኛው ዓለም ጋር? አቤት የሚጠብቀን ፍርድ! አባ ዘ-ወንጌል ፲/10% የሚሆኑት ተዋሕዷውያን ብቻ የኢትዮጵያን ትንሣኤ ለማየት እንደሚተርፉ ሲነግሩን ፀረ-ትግሬ ያልሆኑትን ኢትዮጵያውያን ብቻ ማለታቸው እንደሆነ እነዚህ ቀናት እያሳዩን ነው።

____________________

Posted in Ethiopia, Faith, Life, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: