አማራውን ለዋቄዮ-አላህ መንፈስ ካጋለጡት ወራዳ ልሂቃን መካከል ሸህ አቡ ፋና a.k.a አቡነ ፋኑኤል ይገኙበታል
የሚከተለው ቪዲዮ የሚያሳየው ይህ የዋቄዮ-አላህ-ዲያብሎስ ጭፍራ ባለፈው እሑድ ዕለት ያስተላለፈውን መርዛማ መልዕክት ነው። ይህ በዋሽንግተን አካባቢ የሚኖር ወራዳ ፍጡር ዛሬም የእነ ሲ.አይ.ኤ እንና ችግኛቸውን ግራኝ አብዮት አህመድን ትዕዛዝ ይፈጽም ዘንድ ሆን ተብሎ በዚህ ለጽዮናውያን በጣም ከባድ፣ አስከፊና፣ አሳዛኝ በሆነ ወቅት በቁስላቸው ላይ እሾህ መስደዱ ነው። የሰውየው የፊት ገጽታ እና ዓይኖቹ የጥላቻ እና ዘረኝነት አጋንንቱን ቁልጭ አድርገው ያሳዩናል። በግራኝ አህመድ ቀዳማዊ ዘመን ከወራሪዎቹ ጋሎች ጋር ተዳቅለው ከተፈለፈሉት የጎንደር ኒፊሊሞች መካከል አንዱ ቢሆን አያስገርመንም።
Copy and paste this URL into your WordPress site to embed
Copy and paste this code into your site to embed