Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • December 2021
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for December 23rd, 2021

African American Hurricane Survival: Ethiopian Angels Protected Me Over the Years

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 23, 2021

💭 ከአውሎ ነፋስ መቅሰፍት የተረፈችው ጥቁር አሜሪካዊቷ እኅታችን፤

የኢትዮጵያ መላእክት ሁልጊዜ ይጠብቁኛል”

💭 ይህ በጣም ወቅታዊ የሆነና ከአምስት ዓመታት በፊት ያቀረብኩት መረጃ ነው፤

👉 “ከብዙ አደጋዎች የተረፈችው ጥቁር አሜሪካዊት | የኢትዮጵያ መላእክት ሁልጊዜ ይጠብቁኛል | ኡራኤል?”

ኡራኤል መላክ ዓለምን መዞርህኡራኤል መላክ ማዳንህ ተገልፆል በቅዱስ ፀበልህ

ቢዮንሴን፣ ሪሃናን ወይም አንጄሊና ጆሊን ስላልመሰለች እንዳንንቃት። ጥቁሮች ከኢትዮጵያ እስከ አሜሪካ እንደ ጥንቸል ታድነው በሚደፉበት በዚህ አስከፊ ዘመን፡ በእኔ በኩል፡ እንደ ባራክ እና ሚሼል ኦባማን፣ አልሻርፕተንን፣ ቢል ጌትስን ወይም ሉዊስ ፋራክንን የመሳሰሉትን ከሃዲያን የሰዶምና ገሞራ ልዑካን ከማዳምጥ ይልቅ ይህችን ምስኪን እህታችንን ማዳመጥ እመርጣለሁ፡ ብዙ ቁምነገር የያዙ መልዕክቶችን ነውና የምታካፍለን።

💭 እህታችን ከሞላ ጎደል እንዲህ ትላለች፦

👉 የኢትዮጵያ መላእክት ሁሌ በሕልሜ ይታዩኛል። እንደ ካተሪና እና ሳንዲ ከመሳሰሉት የዓውሎ ንፋሶች፡ ጥፋት ያዳኑኝ የኢትዮጵያ መላእክት ናቸው

👉 በሰው ልጅ የባርነት ቀንበር ያልወደቁት ኢትዮጵያውያን ብቻ መሆናቸው ያስገርመኝ ነበር። አሁን መላእክቱ ነገሩኝ።

👉 ብዙ የተሳሳቱ ክርስቲያን ነን ባዮች እዚህ አሜሪካ እንዳሉ ታሪክ አስተምሮናል፡ አሁንም እያየን ነው።

ከሌሎች ጋር ያልተቀየጡና ንጹህ ክርስትናን የሚከተሉ ሁልጊዜ ለተበደሉ ሕዝቦች ይቆረቆራሉ፡ ይታገላሉ።

👉 ብዙ ጥቁሮች ግን ተታለዋል፡ ከሚበድሏቸው ጋር አብረው መሰለፍና ለነርሱም መቆም መርጠዋል።

የኔሽን ኦፍ ኢስላም የሚባለው ድርጅት ብዙዎችን እያታለለ ነው። ባርነት ሁሌ የእስልምና አካል ነበር፤ አሁንም እስላሞች ብቻ ናቸው ባርነትን የሚያካሂዱት፤ ታዲያ የእነርሱን አምልኮ የተቀበሉትና ከእነርሱ ጋር የሚተባበሩት ጥቁሮች የወደቁት ብቻ መሆን አለባቸው። ብዙ ጥቁሮች በቩዱ ጣዖት አምልኮ ሥር ስለወደቁ ከሉሲፈራውያኑ እና ከሙስሊሞች ጋር አብረው ይጓዛሉ። ያሳዝናል!

👉 አይሁዶች እንደሚያሸንፉና ወደክርስቶስ እንደሚመጡ ታይቶኛል፤ ታዲያ ሁሉም እስራኤልን የሚጠሉት ክርስቶስ ከአይሁዶች በኩል እንደሚመጣ ሰይጣን አለቃቸው ስለሚያውቅ ነው።

👉 ባለፈው ሳምንት የጸሀይግርጆሽ ወቅት የታየኝ ነገር፤ በመሰከረም አንድ በኒዮርክ የሽብር ጥቃት ጊዜ የታየኝን ዓይነት ነገር ይመስላል። በዚያን ጊዜ፡ ትዕቢተኞች የነበሩት የኒውዮርክ ከተማ ነዋሪዎች፤ ከሽብሩ በኋላ፤ መተሳሰብና መፈቃቀር ጀምረዋል፤ ስለዚህ፣ ምናልባት አደጋው ሁሉ ለጥሩ ነገር ሊሆን ይችላል።

👉 ዲሞክራቶችን ወይም ሌሎች ፓርቲዎችን ስለመረጥን ነፃ አንሆንም መጽሐፍ ቅዱስ ነው ለነፃነታችን ቁልፍ ሚና የሚጫወተው።

👉 ቀይ ሕንዶች በሚባሉት የአሜሪካ አንጡራ ነዋሪዎች እና በጥቁሮች ላይ የደረሰው በደል ይህችን አገር እሥሯታል፤

👉 ለእነዚህ ህዝቦች የሚደረገውን ፍትህ የሆነ እንቅስቃሴ ሊበራሎች፥ ዘረጆች፥ ፊሚንስቶችና ጂሃዲስቶች

ጠልፈውታል፤ ሁሉም ሰይጣናውያን ናቸው!

👉 ዌልፌር (መንግስታዊ የበጎ አድራጎት ገንዘብ) የአውሬው ምልክት ነው! ዌልፌርን (መንግስታዊ የበጎ አድራጎት ገንዘብ) አልደግፍም፤ ምክኒያቱም ወንጀለኛ ያደርጋልና፣ ሂፕሆፕ ሙዚቃንም አልደግፍም ሰይጣናዊ ሙዚቃ ነውና!

👉 አል ሻርፕተንና ኦባማን፤ ጥቁር ስለሆኑ ብቻ አልደግፋቸውም፥ ሂላሪ ክሊንተንንም ሴት ስለሆነች ብቻ አልደግፋትም።

👉 ከጸሀይግርጆሹ በኋላ የታየኝ አንድ ጥሩ ነገር አለ፦

👉 ሁሉም ዓይነት ዘረኞች፥ ፊሚኒስቶች፥ ኢአማንያን ሊበራሉች፥ ጂሃዲስቶችና ሉሲፈራውያን ሁሉ ይገረሰሳሉ!!!

👉 ዘረኞች፥ ናዚዎች፣ ወንጀለኞችና ሙስሊም ሽብርተኞች ሁሉ በቅርቡ ይፈረድባችኋል፤ ወዮላችሁ!

_________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን | Leave a Comment »

ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ከቅዱስ ያሬድ ቦታ ተነስቶ በሚመጣ ኃይል ስለሚመቱ ነው አክሱማዊቷን ኢትዮጵያን እያጠቋት ያሉት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 23, 2021

🔥 የዋቄዮ-አላህ-አቴቴ ቃኤላውያን የአጥፍቶ ጠፊነት አመክንዮ፤

በቅዱስ ያሬድ ልጆች ላይ እየተካሄደ ያለው ጭፍጨፋ ከሚቆም ኦሮሞውና አማራው ለዋቄዮ-አላህ ቢሰዋ እመርጣለሁ! ግፋበት! ያዘው! በለው! ድፈረው! ግደለው!” 😢😢😢

አፄ ዮሐንስ ትክክለኛውና የመጨረሻው ኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ!የኢትዮጵያ ውድቀት የጀመረው ከሳቸው ሞት በኋላ ነው፤ የአፄ ምኒልክ እጅ ይኖርበት ይሆን? ለአፄ ዮሐንስ በአዲስ አበባም ሆነ በጎንደር እና ለአማራ ሲሉ በተሰውባት መተማ የመታሰቢያ ኃውልት እንኳን አልተሠራላቸውም! ለራስ አሉላ አባነጋም እንደዚሁ። ለቅዱስ ያሬድ እንኳን አንድ ቤተክርስቲያን እና አንድ ትምህርት ቤት ብቻ ነው የተሰየመላቸው። አይገርምምን? ዋው! ለቦብ ማርሊ፣ ካርልሃይንዝቡም፣ ክዋሜ ንኩርማህ፣ እና ዊንስተን ቸርችል ግን ሃውልቶችን አቁመውላቸዋል፣ ጎዳናዎችንና አደባባዮችን ሰይመውላቸዋል።

ግንቦት ፲፩/11 ቀን የተሠወረው ድንቁ አባታችን ቅዱስ ያሬድ ከሌሎቹ ቅዱሳን ጋር ሆኖ ለአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ስውሩን ውጊያ ካገባደደ በኋላ ይገለጣል። እስከዚያው የቀረነው ክቡር መስቀሎን ይዘን ውጊያውን እንቀላቀላለን። አባታችን አባ ዘወንጌል በአንድ ወቅት እንዲህ ብለውን ነበር፦ኢትዮጵያን በዚህ ወቅት እያስተዳደሯት ያሉት ጠላቶቿ ናቸው!” ብለውናል፣ የምናየውም ነውና፤ አረመኔዎቹን እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊንና የአህዛብ ቱርክ፣ አረብና የዋቄዮአላህ ሰአራዊቱን ባልጠበቁት መልክ ሌት ተቀን ተዋግተን በእሳት እንጠራርጋቸዋለን። ፻/100%

ቅዱስ ያሬድ ስለመስቀሉ በድጓ ዘክረምት ላይ እንዲህ ብሏል፤“የቅዱሳን ክብራቸው የጻድቃን ሞገሳቸው የዕውራን ብርሃናቸው እነሆ ይህ መስቀል ነው” ብሏል፡፡

😇 አባቶቼ አፄ ዮሐንስ እና ቅዱስ ያሬድ እንዴት ናፍቀውኛል!

💭 Hurricane Matthew Is The Wrath Of God

The Bible clearly teaches that in the Old Testament whenever the Hebrews were very disobedient towards God, He would send punishments against them, many times in the forms of natural disasters. Christian history also recognizes the same, where God will use His creation to execute judgment against the wicked. While not all bad weather is necessarily a sign of sin, both sacred scripture and sacred tradition clearly note that it can be so. Now we know that Florida is an area that is infected with sin, especially cities such as Miami and Orlando, which are veritable dens of sodomy. But instead of looking at mere particularities, I thought I would ask a broader question- Is there any “homosexual” activities going on this month in either the Orlando or Savannah areas? Sure enough, I found that both Orlando and Savannah are having massive sodomite pride parades this month, especially in Orlando, which is sponsoring this very weekend as the hurricane is about to hit a massive “coming out” parade sponsored no less than with the major support of the city itself and major corporate backers:

Keep in mind, this was “Orlando Pride 2015”- last year’s parade in the same area:

How interesting it is that Matthew is set to smash Orlando and Savannah during their sodomite parades! But it gets even better.

Matthew is set to hit Orlando early Friday, October 7th, and this Friday is the Feast day of Our Lady of the Rosary. Originally dedicated by Pope St. Pius V in 1571 following the Catholic victory over the Ottoman Turkish Navy in the Gulf of Lepanto (also known as the Gulf of Preveza) that destroyed the Ottoman Navy and saved Europe from an Islamic land invasion. The Rosary, originally given by Our Lady to St. Dominic, is a meditation on the life, death, and resurrection of Christ and is regarded formally as the second most powerful form of prayer in the Church subordinate only to the Holy Sacrifice of the Mass. It is used to crush sin and heresy in all its forms, and is instrumental in the conversion of the worst sinners and most hopeless cases.

The Battle of Lepanto, showing how the prayers of the Rosary defeated the wicked Turkish menace

The Ottoman Turks were known to widely practice the rape of young boys, as they were homosexuals. As we have pointed out before, Islam is anything but “homophobic,”- to say other wise is merely propaganda, as a simple reading of Islamic history and theology shows that not is homosexuality just permissible so long as the appropriate conditions are met, but even meritorious. Islam is the perfect religion for a homosexual, as it allows one to immerse his lust for sin however he desires to.

________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Leave a Comment »

Attacks on One of The World’s Oldest Orthodox Monastries | ደብረ ዳሞ ተጠቅቶ ‘ካህኑም’ ምዕመኑም ዝም ጭጭ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 23, 2021

Ethiopia / ኢትዮጵያ

Debre Damo/ደብረ ዳሞ

“ኢትዮጵያዊ ነን! ተዋሕዶ ነን!” የሚሉት ካህናቱም ምዕመናኑን ዝም ጭጭ ያሉበት ምክኒያት፤ “አብሮ ነዋሪነት” ባመጣው በዋቄዮ-አላህ-አቴቴ ቡና፣ ጫት እና ጥንባሆ ተበክለው የአህዛብን ፈለግ በመከተላቸው ነው። የዲያብሎስ መንግስታዊ ሕግ የ “መቀላቀል” ሕግ መሆኑን፤ የእግዚአብሔር መንግስታዊ ሕግ ደግሞ የ “መለየት” ሕግ መሆኑን ባለመገንዘባቸው ነው። “ከትግሬ ክርስቲያን ጋር ከመኖር ከክርስቶስ ተቃዋሚ መሀመዳውያን ጋር መኖር ይሻለና፣ ትግሬ ከሚገዛን ዲያብሎስ ቢገዛን ይሻላል” በሚል ሰይጣናዊ ድፍረት ኢትዮጵያዊነታቸውንም ተዋሕዶ ክርስቲያናዊነታቸውንም ለሳጥናኤል ለማስረከብ ፈቃደኞች ስለሆኑ ነው። 😠😠😠 😢😢😢

ጥቅምት ፳፬/24 በፃድቁ አባታችን አቡነ ተክለ ሐይማኖት ዕለት የጀመረውን ይህን በትግራይ ላይ እየተካሄደ ያለውን የዘመቻ አክሱምጽዮን ጂሃዳዊ የጥቃት ጦርነት የደገፈ እያንዳንዱ ግለሰብ፣ ቡድን ወይም ተቋም ፀረ ሥላሴ፣ ፀረጽዮን፣ ፀረአቡነ አረጋዊ፣ ፀረአቡነ ተክለ ሃይማኖት፣ ፀረተዋሕዶ ክርስትና፣ ፀረኢትዮጵያ፣ ፀረትግሬ ነው። ወዮለት!

ለመሆኑ “አባ ገዳ” የተባሉት የዲያብሎስ የግብር ልጆች ምን አባታቸው ሊሠሩ ነው ወደ ትግራይ የተላኩት? የትግራይን ሕዝብ ላለፉት መቶ ዓመታት በማስጨፍጨፍ ያሉትና የሞትና ባርነት ማንነትና ምንነት ያላቸው እነዚህ አውሬዎች የትግራይን ምድር መርገጥ የለባቸውም እርግማንና የአቴቴን መንፍስ ይዘው ነው የሚመጡት።

🔥 የጋራ የኤርትራ እና የኢትዮጵያ ፋሺስት ሃይሎች ከኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እጅግ ጥንታዊ ከሆኑት (/6 ኛው ክፍለዘመን) አንዱ የሆነውን የአባታችን አቡነ አረጋዊን ደብረ ዳሞ ገዳምን በከፍተኛ የጦር መሳሪያዎች ድብደባ እንደሚያደርጉ አዳዲስ ዘገባዎች እይወጡ ነው። በደርዘን የሚቆጠሩ ምዕመናን በዋናነት ደግሞ መነኮሳት የጥቃቱ ሰለባ እንደሆኑ እየተዘገበ ነው።

ቅዱስ አቡነ አረጋዌ (ሚካኤል አረጋዊ ) የስድስተኛው ክፍለ ዘመን መነኩሴ የነበሩ ሲሆን በወቅቱ የአክሱም ንጉሠ ነገሥት ገብረ መስቀል ተልእኮ ተሰጥቷቸው የደብረ ዳሞን ገዳም በትግሬይ መስረተዋል።

ደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ የተሰወሩበትና ቅዱሱ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ተክልዬ ከ፲፪/12 ዓመታት የቆዩበት ታሪካዊ ገዳም ነው። ዛሬ አስደበደባችሁት!

🔥 Genocide Alert: Attacks on Ethiopia’s oldest Churches and Monastries.

There are new reports that the joint Eritrean & Ethiopian fascists forces are bombarding Debre Damo, one of THE OLDEST MONASTRIES of the Orthodox Church(6th century), with heavy artilleries. Dozens of civilian casualties, mainly monks, also reported

Saint Abune Aregawi (also called Za-Mika’el ‘Aragawi) was a sixth-century monk, whom tradition holds founded the

Debre Damo in Tigray, Ethiopia – said to have been commissioned by Emperor Gebre Mesqel of Axum.

👉 የሚከተለው ከሁለት ዓመታት በፊት የቀረበ ጽሑፍ ነው፦

“ግራኝ ዐቢይ ከሜንጫ ወደ ሚሳኤል ተሸጋገረ | ሰሜን ኢትዮጵያን ለመደብደብ ተዋጊ አውሮፕላኖችን ሊሸምት ነው”

ርኩሱ ግራኝ ዐቢይ አህመድ ድኻውን ህዝባችንን ማስራብ፣ ማፈናቀል፣ ማቃጠልና ማረድ አልበቃውም። ይህ ሰይጣን በዓለም ታይቶ የማይታወቅ በጣም እርኩስ የሆነ ፋሺስታዊ ምኞትና ዕቅድ እንዳለው ሆኖ ነው የሚሰማኝ። በኢትዮጵያና ተዋሕዶ ላይ ያለው ጥላቻ በጣም ከፍተኛ ነው፤ ይህ ስሜቱ ከዚህ በፊት ያልተሠራ ታሪክ ለመስራት ከፍተኛ ጉጉት እንዲኖረው ይገፋፈዋል። እኔ በእርሱ ቦታ ብሆን የሚሰማኝ፤ “ሌላ ማንም ኃያል ጠላት ያቃተውን እኔ አደርገዋለሁ፤ ከሁሉ እበልጣለሁ! ይህች አጋጣሚ አትገኝም፣ ታሪክ ከእኔ ጋር ናት፣ ጀብደኛ አቋም መያዝ አለብኝ” ብሎ እንደሚያስብ ነው።

ህወሃቶች ከአጠራቀሙት አሮጌ የጦር መሳሪያ ጋር በትግራይ ተኝተዋል። ሳይተኩሱ እንደሸሹ ሳይተኩሱ ይሞታሉ። በሚቀጥሉት ዓመታት ጦርነት ቢቀሰቀስ እንኳን በቂ ጥይትና መለዋወጫ የማያገኙበት በርና መስኮት ሁሉ ዝግ ስለሆነ መሳሪያ ሁሉ ዝጎ ይወድቃል። በዙሪያቸው ሁሉም አዋሻኝ ድንበር ዝግ ስለሆነም አዳዲስ መሳሪያዎችን ለማግኘት አይችሉም። ገንዘቡስ ከየት ይገኛል? በሌላ በኩል ግን ያው እየቀለቡ ያሳደጉት አዞ፡ ዐቢይ አህመድ ለሕዳሴው ግድብ መዋል ከሚገባውና ከድኻው አፍ ተነጥቆ በተገኘው፤ እንዲሁም አረብ ሞግዚቶቹ ባጎረሱት ገንዘብ ዘመናዊ የጦር መሣሪዎችን ከግብረ-ሰዶማዊው ፍቅረኛው ማክሮን ለመግዛት በመዘጋጀት ላይ ነው። ምክኒያት ፈጥሮና ተዋጊ አውሮፕላን አብራሪዎችን ከግብጽ በማስመጣት ሰሜን ኢትዮጵያውያንን በአየር ለመጨፍጨፍ እየተዘጋጀ ነው፤ አዎ! እየመጣላችሁ ነው። የኖቤል ሽልማቱ የጭፍጨፋ ዋስትናው ነው!

ጂቡቲን የሰረቀችን አልበቃትም፡ ዛሬ ደግሞ ፈረንሳይ የሰሜኑን ሕዝበ ለማስጨፍጨፍ ተዋጊ አውሮፕላኖችንና ሚሳየሎችን ታቀብላለች። የራሱን ሃገር ታሪካዊ ካቴድራል ለማቃጠል የደፈረው የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ማክሮን ያለምኪኒያት ወደ ላሊበላ አልተጓዘም።

ሆኖም ዕቅዳቸው ሁሉ ይከሽፋል፤ ዐቢይ፣ ለማ፣ ጃዋር፣ ሽመልስ,ታከለ፣ ማክሮን እና መሀመድ ሁሉም በኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ይቀቀላሉ።

😇 አባ ዘ-ወንጌል ይህን ነግረውናል፦

“በአራቱም አቅጣጫ ኢትዮጵያ ትወረራለች። ሰላም በማስከበር በሚል ሰበብም በ2 ሃያላን ሀገራት የሚመሩ ሰባት የሙስሊም ሀገራት በኢትዮጵያ ምድር ላይ እሳት ያዘንባሉ። በአሰብ ወደብ ላይ በልዩ ሁኔታ የተከማቸው የጦር መሣሪያ በኢትዮጵያ ምድር ላይ እንደበረዶ ይዘንባል። ብዙ ፍጅትም ይሆናል። ኦርቶዶክሳውያን በያሉበት፣ በየተገኙበት እንደከብት ይታረዳሉ። የኢትዮጵያ ምድር በደም ትጨቀያለች። የደም ጎርፍ፣ የደም አበላ በምድሪቱ ላይ ይፈሳል።”

ዒላማዎች፦

👉 አክሱም

👉 ላሊበላ

👉 ጎንደር

👉 ባሕር ዳር / ጣና ገዳማት

👉 ዋልድባ

👉 ደብረ ዳሞ

👉 አስመራ

👉 መቀሌ

👉 ግሸን ማርያም

👉 ሕዳሴ ግድብ

__________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: