Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • November 2021
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    2930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for November 29th, 2021

We May Never Know The Full Truth About The Axum Massacre

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 29, 2021

💭 ስለ አክሱም ጭፍጨፋ ሙሉ እውነቱን ላናውቅ እንችላለን

“ከቀን ወደ ቀን፣ ወደ ወንጀለኛ ክስ ሊመሩ የሚችሉ ጥልቅ ምርመራዎችን የማድረግ እድሉ እየቀነሰ ነው።”

💭 የኔ ማስታወሻ፤ ሁሉም አካላት የነዚህን ግፍ መጠን ለመደበቅ እየሞከሩ ነው? ጦርነቱን በመቀጠል እና ወደ ሌሎች የኢትዮጵያ ክልሎች በማስፋፋት? የወጣቶችንና የክርስቲያኑን ህዝብ ቁጥር ከመቀነሱ ጎን ለጎን – ትኩረትን ለማራቅ እና ተጨማሪ ጊዜ ለመግዛት? ለምንድነው ህወሀት ሚስተር ኦባሳንጆ እና የእንግሊዝ ዲፕሎማቶች ያሉ “ልዩ መልእክተኞችን” ወደ መቀሌ እንዲገቡ ሲፈቅድ፤ የአክሱምንና የሌሎች ጭፍጨፋዎችንና ውድመቶችን ይመረምሩ ዘንድ እስካሁን ገለልተኛ ታዛቢ እና መርማሪዎች እንዲገቡ የማይሞክረው? ጽዮናውያን ይህን መጠየቅ አለባቸው!

“Day by day, the chances for in-depth investigations that could lead to criminal prosecutions are receding.”

💭 My Note: Are all parts trying to conceal the magnitude of these atrocities by continuing and spreading the war to other regions of Ethiopia? Alongside reducing the population of the young and Christian – to deflect attention away – and to buy more time? Why are TPLF start permitting “special envoys” like Mr. Obasanjo and British diplomats to enter Mekelle but not independent observers and investigators yet?

💭 What happened on a 24 hour killing spree in Tigray last year remains unclear.

On 28th November 2020 Eritrean soldiers went on the rampage in Axum, a holy city in Ethiopia’s northern Tigray region, whose main church is believed by Ethiopian Orthodox Christians to hold the Ark of Covenant. Over the course of 24 hours, they went door to door summarily shooting unarmed young men and boys.

Some of the victims were as young as 13. The Eritrean soldiers forbade residents from burying slain relatives and neighbours so the bodies lay rotting in the streets for days. Witnesses later described hearing hyenas come at night to feed on the dead.

Eritrean soldiers had shelled and then occupied Axum around a week earlier, having invaded Tigray in early November in support of an offensive by Ethiopia’s federal government against the region’s rebellious leaders. The killings were carried out in apparent retaliation for an attack by local Tigrayan militia and residents on Eritrean soldiers, who had been pillaging the town for days.

Amid a total communications blackout that plunged the region of 6 million into darkness, it took weeks for the news to seep to the outside world. On 9th December 2020, less than two weeks after the massacre, UN Secretary General Antonio Gutteres told a New York press conference that Ethiopia’s prime minister, Abiy Ahmed, had personally assured him that Eritrean soldiers had not even entered Tigray. Abiy, who less than a year before the Axum massacre received the Nobel Peace Prize in Oslo for reconciling with Eritrea, would not admit the presence of Eritrean troops until April.

The contrast to other recent conflicts is stark. When war erupted in Gaza earlier this year, for instance, the internet was quickly flooded with images of bomb damage and explosions. Viewers of Al Jazeera could watch live as the owner of a block housing the Associated Press and other media negotiated over the phone with the Israeli military, who were poised to blow the building up.

“It is incredible that – in this emblematic town – such horror could happen without the international community responding,” said Laetitia Bader, Horn of Africa Director at Human Rights Watch. “The reports only really started coming out three months later. Where else in the world can you have a massacre on this scale that is completely kept in darkness for that long?”

Barred from Ethiopia, researchers from Human Rights Watch and Amnesty International resorted to piecing together what happened in Axum through phone calls and interviews with refugees who had fled over the border to Sudan. Between March and June international journalists were briefly allowed into Tigray, but checkpoints and fighting in the region meant few were able to reach the city.

The fighting also prevented a joint team from the United Nations and the state-appointed Ethiopian Human Rights Commission (EHCR) from travelling there. When they released their much-anticipated report into human rights abuses committed in Tigray earlier this month it contained no testimony gathered in Axum. This was, remember, the site of one of the worst atrocities in a now year-long conflict that has been characterised by reports of summary executions, torture, starvation, gang rapes and rampant looting.

As a result, much of what happened there remains unclear. Human Rights Watch and Amnesty International believe several hundred civilians were massacred, whereas the joint UN-EHRC investigation vaguely concluded that “more than 100” were killed. A senior Ethiopian diplomat dismissed initial reports of the massacre as “very, very crazy” but later the attorney general’s office concluded Eritrean troops had in fact killed civilians in reprisal shootings, giving the figure of 110.

These patterns of contestation run through the whole conflict in Northern Ethiopia. Meanwhile communities caught on both sides of the fighting are living with immense trauma. When I visited the eastern Tigray village of Dengelat in April, residents had buried dozens of loved ones in graves topped with stones and bloodstained pieces of clothing. They had been killed by Eritrean soldiers during a religious festival six months before, but people there had received little outside help, except for some food supplies from aid agencies. Investigators have still not visited the site, and the whole of Tigray has once again been cut off from the outside world.

Unlike Dengelat, researchers from the Ethiopian Human Rights Commission did manage to visit Axum on a “fact-finding mission” in late February and early March, which was separate to the joint report with the UN, but they did not do a full investigation. Laetitia Bader from Human Rights Watch believes the story of what happened there during those 24 hours last year may never be fully uncovered: “Day by day, the chances for in-depth investigations that could lead to criminal prosecutions are receding.

Source

___________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Traitor Haile Gebreselassie: No Choice But to Join Frontline Against Tigrayan Zionists

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 29, 2021

👉ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

😈 A Time of Traitors/ የከዳተኞች ጊዜ😈

Haile Yesterday & Today/ ሃይሌ ትናንትና ዛሬ

👉 The once great Haile mourning the loss of PM Melese Zenawi in the year 2012

💭 Olympic gold medal winner Haile Gebreselassie tells Sky’s John Sparks that he has “no choice” but to join the frontline of the conflict which is spreading through large parts of Ethiopia.

As he prepares to fight the Tigray People’s Liberation Front, Gebreselassie – a national hero in his homeland – says he feel betrayed by foreign governments who have told their citizens to leave the country.

👉 Courtesy: SkyNews (Why is SkyNews the only Western News Outlet which is allowed by the fascist Oromo regime of Abiy Ahmed Ali to report on the genocidal war? What is the secret?

Country boy, Haile Selassie who has a Tigrayan name and who became rich, famous, successful & an officer (Major) when Tigrayans dominated the ruling alliance composed of four ethno-regional parties in Ethiopia is now behaving badly or in an ungrateful way towards Tigrayans who he depended on for two decades. Everyone seems to enjoy biting the hand that feeds them – Just like 😈 Andy Tsege:

“The 66-year-old is an opposition leader who first fled Ethiopia in the 1970s after the country’s old Marxist dictatorship murdered his brother. The UK granted him asylum in 1979„

💭 My Note: Isn’t it mind-bogglingly weird: The Tigrayans fought the Marxist Oromo despot, Mengistu Haile Mariam, and ousted his Dergue Junta which murdered traitor Andy Tsege’s brother. Now, Andy Tsege, who is 66 (6), is inciting genocide against Tigrayans who avenged the murderer of his brother. The world upside down!

❖❖❖[1 John 3:15]❖❖❖

Everyone who hates his brother is a murderer, and you know that no murderer has eternal life abiding in him.„

💭 66 አመቱ አዛውንት በ1970ዎቹ ለመጀመሪያ ጊዜ ከኢትዮጵያ የሸሹ የተቃዋሚ መሪ ናቸው የሀገሪቱ አሮጌው ማርክሲስት አምባገነን መንግስት ወንድማቸውን ከገደለ በኋላ ብሪታኒያበአውሮፓውያኑ1979.ም ላይ ጥገኝነት ሰጠችው።

💭 አይገርምም?ጽዮናውያን ከማርክሲስት ኦሮሞ ፋሺስት መንግስቱ ይለማርያም ጋር ተዋግተው የ ከሃዲውን አንዳርጋቸውጌ ወንድም የገደለውን የደርግ ጁንታውን ከስልጣን አስወገዱለት። አሁን 66(6)ዕድሜ ያለውአንዳርጋቸውጌ ወንድሙን የገደለበትንአረመኔ አገዛዝ በተበቀሉለት የትግራይ ተወላጆች ላይ የዘር ማጥፋት ዘመቻ እንዲካሄድጥሪ ያደርጋልየተገለባበጠባት ዓለም!

❖❖❖[፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፫፥፲፭]❖❖❖

ወንድሙን የሚጠላ ሁሉ ነፍሰ ገዳይ ነው፥ ነፍሰ ገዳይም የሆነ ሁሉ የዘላለም ሕይወት በእርሱ እንዳይኖር ታውቃላችሁ።”

____________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ክርስቲያን ኢትዮጵያዊ ነኝ የሚል እንዴት ከአረብ፣ ከሶማሌ እና ከቤን አሜር አህዛብ ጎን ተሰለፈ? | የአክሱም ምሕላ ከጭፍጨፋው ከ፩ ወር በፊት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 29, 2021

👉ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

❖❖❖[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፯፥፳፩፡፳፫]❖❖❖

በሰማያት ያለውን የአባቴን ፈቃድ የሚያደርግ እንጂ፥ ጌታ ሆይ፥ ጌታ ሆይ፥ የሚለኝ ሁሉ መንግሥተ ሰማያት የሚገባ አይደለም። በዚያ ቀን ብዙዎች። ጌታ ሆይ፥ ጌታ ሆይ፥ በስምህ ትንቢት አልተናገርንምን፥ በስምህስ አጋንንትን አላወጣንምን፥ በስምህስ ብዙ ተአምራትን አላደረግንምን? ይሉኛል። የዚያን ጊዜም። ከቶ አላወቅኋችሁም፤ እናንተ ዓመፀኞች፥ ከእኔ ራቁ ብዬ እመሰክርባቸዋለሁ።”

✞✞✞“የሰማዕታት ደም የቤተ ክርስቲያን [ምርጥ] ዘር ነው”✞✞✞

(ድንቁ አፍሪቃዊ የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ዘጋቢ (አባት) ሊቅ ጠርጠሉስ)

ጠርጠሉስ የተባለውና በ፪/2ኛው መቶ ክፍለ ዘመን (፻፷/160 እስከ፪፻፳/ 220 ከክርስቶስ ልደት በኋላ) የነበረው ታላቅ ፀሐፊና የክርስትና ጠበቃ ስለ ሰማዕታት ደም በተናገረበት ሥፍራ ያስቀመጠው ነው። ተርቱሊያን/ Tertullian ወይም በእኛ አጠራር ‘ጠርጠሉስ’ የሚባለው ሊቅ ከመጀመሪያዎቹ የክርስትና አባቶች ጋር የሚቆጠር እንዲያውም የላቲኖች (በላቲን የምትናገረው፣ የምትጽፈው) ቤተ ክርስቲያን ወይም የምዕራብ ቤተ ክርስቲያን አባት ተብሎ መጠራት እንዳለበት ብዙዎች የሚስማሙበት ሊቅ ነበር። በእኛ በኦርቶዶክሳውያንም ሆነ በካቶሊኮቹ ዘንድ ብዙም ስሙ ሲጠቀስ የማይሰማው ከጻፋቸው ጽሑፎች መካከል ከቤተ ክርስቲያን ትምህርት የወጡ ስላሉበት ነው። ይሁን እንጂ ይህንን ሊቅ በዚህ ሥፍራ መጥቀስ ያስፈለገው አገሩና ምንጩ የሰሜን አፍሪካ (የዛሬዋ ቱኒዚያ) አካል በሆነችው በካርቴጅ የተገኘ በመሆኑና በወቀቱ የአዲስ ኪዳን የመጀመርያው ሰማእት ከሆነው ከሰማእቱ ቅዱስ እስጢፋኖስ ዘመን ጀምሮ የብዙ ክርስቲያን ሰማዕታትን መሰዋዕት የታዘበድንቅ አባት ስለሆነም ጭምር ነው።

ልክ እንደ ዛሬዎቹ አክሱማውያን፤ ክርስቲያኖች እንዴት ዓይነት መከራ ይቀበሉ እንደነበረ፣ እንዴት የሰማዕትነትን አክሊል ይቀዳጁ እንደነበረ፣ ጠርጠሉስ በነገሥታቱ ፊት፥ ቀርቦ ሲመሰክር እንዲህ ብሎ ነበር፦

አውግዙን፣ አሰቃዩን፣ ስቀሉን፥፣ ግደሉን፣ አጥፉን፤ የእናንተ ክፋት ለእኛ እውነተኝነት ምስክርነት ነው!። የእናንተ እንዲህ ክፉ መኾን፣ የእናንተ እንዲህ አረመኔ መኾን፣ የእናንተ እንዲህ ደካማ መኾን፤ የእኛን እውነተኝነት ይመሰክራል። በእናንተ በተሰቃየን ቁጥር፥ እየበዛን እንኼዳለን፤ የሰማዕታት ደም የቤተ ክርስቲያን ዘር ነው። ባሰቃያችሁን ቁጥር እየበዛን እንኼዳለን። የሰማዕታት ደም የክርስትና ዘር ነው። እኛ ሁላችን በሰማዕታት ደም የተዘራን ነን!።”

እናም ይህ አፍሪካዊ ሊቅ ለእኛም እና በቁጥር ጨዋታ ለተጠመዱት (መቶ አስር ሚሊየን ለስድስት ሚሊየን)የዲያብሎስ ጭፍሮች ከሺህ ስምንት መቶ ዓመታት በፊት እንዲህ ብሎናል፦

“ …. የበለጠ በገደላችሁን መጠን የበለጠ እንኖራለን (አለን)። የሰማዕታት ደም የቤተ ክርስቲያን [ምርጥ] ዘር ነውና። … ጭካኔያችሁ የሚያሳየው እኛን ከምትከሱበት ወንጀል ነጻ መሆናችንን ነው። … እናም ዓላማችሁን ከንቱ ታደርጋላችሁ። ምክንያቱም ስንገደል/ ስንሞት የሚመለከቱ ሰዎች ለምን እንደምንገደል ይገረማሉ። እንደ ወንጀለኛ እና እንደ ተናቀ ሰው ሳይሆን እናንተ እንደምታከብሯቸው ሰዎች በክብር እንሞታለንና። [ስንገደል/ ስንሞት የሚመለከቱ ሰዎች] እውነቱን ሲረዱ ደግሞ እኛን ይመስሉናል/ ከእኛ ጋር አንድ ይሆናሉ (ይቀላቀሉናል)።”

ለዚህም ነው እስካሁን ድረስ (ሰማዕታተ ዘአክሱም፤ በሕዳር ወር ፳፻፲፫ ዓ/ም።) ያለማቋረጥ የሰማዕታት ሱታፌ ክርስቲያኖች የሚቋደሱት። በዘመናችን፥ በክርስትና ሃይማኖታቸው ምክንያት ክርስቲያኖች በተለያዩ የዓለም ክፍሎች፦ በኢራቅ፣ በሶርያ፣ በፓኪስታን፣ በግብጽ፣ በናጄሪያ፣ በኬንያ፣ በሊቢያ፣ ዛሬ ደግሞ በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ሃገራችን በብዙ ሥፍራዎች ደማቸው እየፈሰሰ፣ አጥንታቸው እየተከሰከሰ፣ አንገታቸው በሰይፍ እየተቀላ ነው።

በጌታችንና በመድኃኒታችን በክርስቶስ ፍቅር “ኃይልን በሚሰጠን በክርስቶስ ሁሉን እችላለን።” እንዲኹም ደግሞ በአጸደ ሥጋ ኾነ በአጸደ ነፍስ ብንኾን እንኳ፦ “በሕይወት ሆነን ብንኖር ለጌታ እንኖራለንና፥ ብንሞትም ለጌታ እንሞታለን። እንግዲህ በሕይወት ሆነን ብንኖር ወይም ብንሞት የጌታ ነን።”[]፤ ከክርስቶስ ጋር ለመኖር ደግሞ ለእኛ በክርስቶስ ክርስቲያኖች ለተባልን፦ “ልንሄድ ከክርስቶስም ጋር ልንኖር እንናፍቃለን፤ ከሁሉ ይልቅ እጅግ የሚሻል ነውና” []፤ ለክርስቶስ መሞታችን የሕይወት መንገዳችንና፣ አክሊላችን ነውና!። ይኼ ሥም ከድንቆችም በላይ ድንቅ ሥም ነው፣ አጋንንት ሥሙን ሲሰሙት ይረበሻሉ፣ ይንቀጠቀጣሉ፣ ይሸበራሉ፤ እኮ ይኼ ስም ማነው? በነቢያት ትንቢት የተተነበየለት፣ በመዝሙራትና በምሳሌ ስለ እርሱ የተነገረ፣ ስሙንም ድንግል ማርያም አማኑኤል ብላ ትጠራዋለች ተብሎ የተነገረለት፤ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው!!!

ወስብሃት ለእግዚአብሔር

_____________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: