እግዚአብሔር አብ ፥ የአጽናፈ ዓለሙ ፈጣሪ እና ገዥ ተዓምሩን በቅርቡ ያሳየናል
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 22, 2021
💭 በአስደናቂ ልዩ ጥበብ የተሠራውና “አዲሱ ገበያ” ተብሎ በሚጠራው ሠፈር የሚገኘው ውቡ የእግዚአብሔር አብ ቤ/ክርስቲያን ሕንፃ፤ አዲስ አበባ ፳፻፲ ወ ፩ ዓ.ም።
💭 እንዲሁም ፳፯/ 27 ጥንታውያን የኢትዮጵያ ነገዶችን ጨፍጭፈው ከምድረ ገጽ ያጠፏቸው ወራሪዎቹ የዋቄዮ-አላህ አርበኞች የሆኑ ኦሮሞዎች/ ጋሎች ወደ አብርሃ ወአጽበሐ እና ንጉሥ ዳዊት ከተማ ወደ አዲስ አበባ መጥተው ከመስፈራቸውና “ፊንፊኔ ኬኛ” የሚለውን የእባብ ገንዳ መዝሙራቸውን ከመጻፋቸው ከሺህ ዓመታት በፊት የታነጸው ታሪካዊው የካ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን / ዋሻ
❖ ዛሬ የእግዚአብሔር አብ ዕለት ነው፣ ወደ ጸሎት በምንገባበት ወቅት የወገኖቻችንን ሰቆቃና ለቅሶ በይበልጥ እየሰማን ነው፤ የአቤል ደም እየጮኸ ነው፤ የጽዮን ጠላቶች እየተርበተበቱ ነው፤ ግን የትም አያመልጧትም፤ ለዓመታት ስናስጠነቅቅ ቆይተናል፤ አሁን አንድ በአንድ በመለኮታዊ ሰይፍ የሚጠረጉበት ጊዜ ተቃርቧል፤ ቀጣዮቹን ቀናት በጥሞና እንከታተላቸው፤ የጽዮናውያን ድልና የዋቄዮ-አላህ አህዛብ ሽንፈት ወቅት በጣም እየተቃረበ ነው!
ቅድስት በኾነች በጽርሐ ጽዮን በሐዋርያት ላይ የወረደው የእግዚአብሔር አብ ጸጋ፣ የእግዚአብሔር ወልድ ፍቅር፣ የእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ አንድነት በዅላችን ላይ ይደር፤ እጽፍ ድርብም ይኹን።
___________________
Leave a Reply