የዋቄዮ-አላህ ሽብር በካምፓላ ኡጋንዳ | አዲስ አበባ ተዘጋጂ
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 16, 2021
kampala Terror | የካምፓላ ሽብር
💭 በኡጋንዳ ርዕሰ ከተማ በ ካምፓላ በተደረጉ ሁለት የአጥፍቶ ጠፊ ጥቃቶች ቢያንስ ስድስት ሰዎች ሲሞቱ አርባ የሚሆኑ ቆስለዋል።
😈 ዘመነ ሽብር፣ ዘመነ ጥላቻ፣ ዘመነ ግድያ፣ ዘመነ ዋቄዮ-አላህ-ዲያብሎስ😈
አይይ ኦሮሞ! አይይ አማራ! አይ አዲስ አበባ! የፋሺስቱን ኦሮሞ አገዛዝ ተፋልማችሁ ለማስወገድ የሦስት ዓመት ጊዜ ነበራችሁ፤ አሁን እያንዳንዷ የኢትዮጵያ ከተማ እና ገጠር ላለፉት ሦስት ዓመታት፣ በተለይ በዚህ በአንድ ዓመት ውስጥ የትግራይ ጽዮናውያን እያሳለፉት ያሉት ጉድ፣ ግፍ፣ ሰቆቃና ስቃይ ሁሉ መቅመስ አለባቸው። ለሰላማዊ ሰልፍ እንኳን መውጣት ያመነታ መንጋ ሰልፈኛ ቢመጣበት አያስገርምም። ምከረው ምከረው፤ እምቢ ካለ መከራ ይምከረው!
✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፪፥፲፪]✞✞✞
“ስለዚህ፥ ሰማይና በውስጡ የምታድሩ ሆይ፥ ደስ ይበላችሁ፤ ለምድርና ለባሕር ወዮላቸው፥ ዲያብሎስ ጥቂት ዘመን እንዳለው አውቆ በታላቅ ቍጣ ወደ እናንተ ወርዶአልና።”
_______
_______
Like this:
Like Loading...
Related
This entry was posted on November 16, 2021 at 20:56 and is filed under Curiosity, Ethiopia, Infos, News/ዜና, War & Crisis.
Tagged: Abiy Ahmed, Addis Ababa, Aksum, Amhara, Anti-Ethiopia, Axum, ሉሲፈራውያን, ሤራ, ረሃብ, ሽብር, ባፎሜት, ትግራይ, አመፅ, አረመኔነት, አብይ አህመድ, አዲስ አበባ, ኡጋንዳ, ኢሳያስ አፈወርቂ, ኢትዮጵያ, ኦሮሞ, ካምፓላ, ወንጀል, የጦር ወንጀል, ድንበር, ግራኝ አህመድ, ግድያ, ግፍ, ጠላት, ጥላቻ, ጦርነት, ጭካኔ, ጭፍጨፋ, ጽዮናውያን, ፀረ-ኢትዮጵያ, ፍርድ, ፍተሻ, ፍትሕ, Blockade, Concentration Camp, Ethnic Cleansing, Famine, Genocide, HumanRights, Kampala, Oromos, Rape, Starvation, Terror, Tigray, Uganda, War Crimes. You can follow any responses to this entry through the RSS 2.0 feed.
You can leave a response, or trackback from your own site.
Leave a Reply