Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • November 2021
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    2930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for November 15th, 2021

ቁሱቋም ማርያም | በፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ የተገደሉት የወላይታ ብሔር ወጣቶች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 15, 2021

💭 ያው የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ገና የሥልጣኑን ወንበር እንደተረከበ ነበር ኦሮሞ ያልሆኑትን ኢትዮጵያውያን አንድ በአንድ መጨፍጨፍ የጀመረው። እኛ በወቅቱ፤ “የግራኝን እባባዊ ዓይን ተመልከቱ! በጣም አደገኛ ሰው ነው ወዘተ” በማለት ቻነሎቻችን እስኪዘጉ ድረስ በተደጋጋሚ ስናስጠነቅቅ ነበር። ጭፍጨፋውን ከአንድ ኦሮሞ ካልሆነ ብሔር ወደሌላው ብሔር በሂደትና በማታለያ ስልት እየተሸጋገረ እየፈጸመ ዛሬ ወደ ትግራይ እና አማራ ክልሎች የተሸጋገረው።

አውሬው የበሻሻ ዲቃላ የግራኝ አብዮት አህመድ አሊ የባሌ ንግግር እንደ አንድ ትልቅ የዘርማጥፋት ጥሪ ተደርጎ በማስረጃነት መቅረብ ይኖርበታል። ከ እነ ለማ መገርሳ፣ ጃዋር እና ሽመልስ አብዲስ “ነፍጠኛን ሰባበረነዋል፣ የክርስቲያኑን አንገት በሜንጫ ነው የምንቆርጠው ወዘተ” ንግግር የከፋውና ዛሬ በደንብ ሲተገበር እያየነው ያለነው ይህን ነው፤፦

ኦሮሞ እስኪነቃ ነው እንጂ፣ እስኪነሳ ነው እንጂ ሲነሳ ሚዳቋ አትበላንም፤ እኛ ዝሆን ነን፤ እንሰብራለን፤ እንበላለን፤ እንገዛለን።” ሃሳብ አለን፤ ድርጅት አለን፤ ከአለም ጋር ግንኙነት አለን፤ ህዝባችን በስራ ያውቀናል፤ እኛም ህዝባችንን እናውቃለን፤ ሽማግሌዎቻችንን እናውቃለን፤ ተያይዘን መላውን አፍሪካን ለመለወጥ፣ ይሄ ዘመን የእኛ ስለሆነ፣ ይህን ዘመን የሰጠን አላህ በመሆኑ አሳልፈን ሰጥተን ዳግም ወደ ባርነት ለመመለስ አንፈልግም፤ ያ ደግሞ ተመልሶ አይመጣም። እጃችሁ የገባውን ነገር ጠብቁ፤ ቆጥቡ፤ አጠንክሩ፤ ጉድለት (ስህተት) ካለ ምከሩ። ያለበለዚያ ይህን ከጅ ካወጣን አጥር ውስጥ ተቀምጠው እንደሚያለቅሱት ዓይነት ለቅሶ ስለሚሆን፣ ከዚህ በኋላ ለኦሮሞ ለቅሶ የማይሆንለት ስለሆነ፣ ያገኘነውን ይዘን፣ የቀረውን ሞልተን፣ ወደ ፊት መሄድ እንድንችል”

በግልጽ ብሎናል።

💭 አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ወደ ስልጣን መምጣቱን ተከትሎ በፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ የተካሄዱ ጭፍጨፋዎች፣ ግድያዎች፣ እገታቸው፣ ማፈናቀሎች፣ ቃጠሎዎችና ዝርፊያዎች፦

. ቡራዮ ላይ አራት መቶ የጋሞና የሌሎች ብሔር ተወላጆች ተጨፈጨፉ

. በዶዶላ የሰው ልጅ አካል ተቆራረጠ

. በአርባ ጉጉና በብኖ በደሌ የሰው ሬሳ ተጎተተ

. በሶማሌ ክልል ክርስቲያኖች ታረዱ

. በሲዳማ ዞን የሀይማኖት አባቶች ቤንዚን ተርከፍክፎ ተቃጠሉ

. በለገጣፎ በሰበታና በሰንዳፋ የንጹሃን ቤት በላያቸው ላይ ፈረሰ

. ፵፩/41 ዓብያተ ክርስቲያናት በኦሮሚያ ተቃጠሉ

. በርካታ መስጂድ ተቃጠለ

. ወለጋ ላይ 22 ባንክ ተዘረፈ

. ኦነግ በአጣዬ በካራ ቆሬና በኬሚሴ ንጹሃንን ጨፈጨፈ

፲፩. የአፋር አርሶ አደሮች በኡጋንዳ ታጣቂዎች ተረሸኑ

፲፪. /1 ሚሊዮን የጌድዮ ህዝብ ተፈናቀለ

፲፫. የአማራና የትግራይ ተወላጆች ከመስርያ ቤት እየተለቀሙተ ተባረሩ።

፲፬፣ ኢንጂነር ስመኘው በቀለ ተገደለየአብን, የአማራ ወጣት እና የአማራ ተማሪ ማህበር አባላትና አመራሮች በግፍ በጅምላ ታሰሩ

፲፭. በአዲስ አበባ የወላይታ ተወላጆች በኦሮሞ ፖሊስ ተረሸኑ

፲፮. በቤንሻንጉል ክልል ንጹሃን በቀስት ተገደሉ

፲፯. ጎንደር ላይ ህጻናት ታግተው ተረሸኑ

፲፰. ፵፭/45 ሺህ የአማራ ተማሪዎች ከዩኒቨርሲቲ ተባረሩ

፲፱. አሳምነው ጽጌና ሰዓረ መኮንን ጨምሮ በርካታ የአማራና የትግራይ መሪዎች በኦነጉ አብይ ተረሸኑ

. በሐረርጌ የ ሁለት ወር አራስ ታረደች

፳፩. ወለጋ ላይ ፭/5 ተዋሕዶ ክርስቲያኖች በኦሮሞዎች ተገድለው ሬሳቸው ተቃጠለ

፳፪. ፹፮/86 ንጹሃን በአንድ ቀን ተጨፈጨፉ

፳፫. ፲፯ ሴት ተማሪዎች ከደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ታግተው እስከ አሁን ቁጥሩን እርግጠኛ መሆን ባይቻልም በርካታ ተማሪዎች በአሰቃቂ ሁኔታ መገደላቸው ተሰምቷል

፪፬. ሻሸመኔ ላይ ሰው ተዘቅዝቆ ተሰቀለ

፳፭. የኦሮምያ ፖሊስ አዲስ አበባ ገብቶ ቤተክርስትያን በማፍረስ ሁለት ወጣቶች ገድሎ ፲፭/15 ወጣቶችን አቁስሏል

ይሄ ሁሉ የሆነው ራሱን ብልጽግና ብሎ በሚጠራው የኦሮሞው አውሬ ስብስብ ፓርቲ ነው። ይህ ከብዙ ግፎች በጥቂቱ ተጨፍልቆ የተጠቀሰ ነው።

ልብ በሉ ይህ ሁሉ ግፍና መከራ ተፈጽሞ አንድም ወንጀለኛ አልተያዘም፣ ለአንዱም ወንጀል ይቅርታ አልተጠየቀም፣ የሃዘን ቀን አልታወጀም። አረመኔው አብዮት አህመድ አሊ ኢትዮጵያን ያጠፋላቸውና እስላማዊቷን ኦሮሞ ኤሚራትን ይመስርትላቸው ዘንድ የተቀጠረ ጸረ-ጽዮን፣ ጸረ ኢትዮጵያና ጸረ ኦሮቶዶክስ አውሬ ነው።

👉 ይህ ከሦስት ዓመታት በፊት ልክ በዚህ ወቅት የቀረበ መረጃ ነው፤

✞✞✞አዲስ አበባ መስከረም ፱፡ ፪ሺ፲፩ ዓ.ም✞✞✞

የቁስቋም ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን አውደ ምህረት፤ ጸሎተ ፍትሃት በፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ ለተሰውት የወላይታ ብሔረሰብ ወንድሞቻችን።

በመስከረም ወር ላይ የኦሮሞ ሙስሊሞችን እንቅስቃሴ ለመቃወም በሰላማዊ መልክ በአደባባይ ወጥተው ከነበሩት ብዙ ወገኖቻችን መካከል ሁለት ወጣቶች መገደላቸው የሚታወስ ነው። ከዚህ ጋር በተያያዘ በ መስከረም ፱፡ ፪ሺ፲፩ ዓ.ም በታሪካዊው ቁስቋም ማርያም ቤተክርስቲያን አውደ ምህረት ላይ የወጣቶቹን ጸሎተ ፍትሀት እና ጸሎት በማከናወን አስፈላጊ የሆነውን ክብርም ተሰጥቷቸው ነበር።

የኀዘን ሥርዓቱ ላይም ብዙዎች ነጭ ለብሰው ይታያሉ።

በቁስቋም ማርያም ውሎዬ ይህን መሰሉ ታሪካዊ ነገር ይገጥመኛል ብዬ አላስብኩም ነበር፤ ቀደም ሲል ስለ ቀብር ሥርዓቱ ምንም የማውቀው ነገር አልነበረምና። ይህን እታዘብ ዘንድ መንፈስ ቅዱስ ነው ወደዚህች ቅድስት ቦታ የመራኝ። ከቤተ ክርስቲያኗ ስወጣ፤ አንድ የኦሮምኛ ቋንቋ ተናጋሪ የሆነ ሰው ወደ እኔ መጥቶ፤ “ለምንድን ነው ቪዲዮ ስትቀርጽ የነበረው?” ብሎ ሲጠይቀኝ፤ “እርስዎ ማን ነዎት?!” በማለት ሰውዬውን ዝም አሰኝቼው እንደነበር አስታውሳለሁ።

የሰማዕታቱ በረከታቸው ይደርብን!❖

_____________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

IRAN + UAE That Have Used Drones to Exterminate Christians of Ethiopia, Now Hit by M6.5 Earthquake

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 15, 2021

የኢትዮጵያን ክርስቲያኖች ለማጥፋት የሞከሩት ኢራን + የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ አሁን M6.5 የመሬት መንቀጥቀጥ ተመቱ።

💭 የጊዜ ጉዳይ ነው፤ በባቢሎን ዱባይ የሚገኘው የዓለማችን ረጅሙ ሰማይ ጠቀስ ሕንጻ፤ “ቡርጅ ኻሊፋ” እንደ ቀዳማዊቷ ባቢሎን ግምብ + እንደ ኢሽታር በር ሲደረማመስ የምናይበት ጊዜ ሩቅ አይደለም።

🎺 ሰባተኛው መለከት

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፩]❖❖❖

፲፭ ሰባተኛው መልአክ ነፋ፤ በሰማይም። የዓለም መንግሥት ለጌታችንና ለእርሱ ለክርስቶስ ሆነች፥ ለዘላለምም እስከ ዘላለም ይነግሣል

፲፮ የሚሉ ታላላቅ ድምፆች ሆኑ። በእግዚአብሔርም ፊት በዙፋኖቻቸው የተቀመጡ ሀያ አራቱ ሽማግሌዎች በግምባራቸው ተደፍተው

፲፯ ለእግዚአብሔር እየሰገዱ እንዲህ አሉ። ያለህና የነበርህ ሁሉን የምትገዛ ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ ትልቁን ኃይልህን ስለ ያዝህ ስለ ነገሥህም እናመሰግንሃለን፤

፲፰ አሕዛብም ተቈጡ፥ ቍጣህም መጣ፥ በሙታንም ትፈርድ ዘንድ ዘመን መጣ፥ ለባሪያዎችህም ለነቢያትና ለቅዱሳን ስምህንም ለሚፈሩት ለታናናሾችና ለታላላቆችም ዋጋቸውን ትሰጥ ዘንድ፥ ምድርንም የሚያጠፉትን ታጠፋ ዘንድ ዘመን መጣ።

፲፱ በሰማይም ያለው የእግዚአብሔር መቅደስ ተከፈተ፥ የኪዳኑም ታቦት በመቅደሱ ታየ፥ መብረቅና ድምፅም ነጐድጓድም የምድርም መናወጥ ታላቅም በረዶ ሆነ።

💭 I believe this earthquake is The Almighty God-Egziabher’s wrath announcement-sign! The Ark of The Covenant is doing Its JOB! It’s just the beginning.

❖❖❖ [Revelation 11:15–19]❖❖❖

🎺 The Seventh Trumpet

“Then the seventh angel blew his trumpet, and there were loud voices in heaven, saying, “The kingdom of the world has become the kingdom of our Lord and of his Christ, and she shall reign forever and ever.” And the twenty-four elders who sit on their thrones before God fell on their faces and worshiped God, saying, We give thanks to you, Lord God Almighty, who is and who was, for you have taken your great power and begun to reign. The nations raged, but your wrath came, and the time for the dead to be judged, and for rewarding your servants, the prophets and saints, and those who fear your name, both small and great, and for destroying the destroyers of the earth.” Then God’s temple in heaven was opened, and the ark of his covenant was seen within his temple. There were flashes of lightning, rumblings, peals of thunder, an earthquake, and heavy hail.”

💭 Five million civilians are in need of food aid as a result of the conflict, and yet the fascist Oromo regime of Ethiopia is still shopping for drones and other arms. Very evil, very wicked! There are no historical parallels to what has happened in Tigray.

🔥 The weapons airlift to criminal fascist Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali

The war that Prime Minister Abiy Ahmed and President Isaias Afwerki have been waging against Tigray for over a year has been fuelled by drones provided by Turkey, China and Iran. Arming by these states has been openly discussed – but not the airlift of the weapons themselves.

☆ China has been reportedly provided Wing Loong drone to Addis.

☆ Turkey has supplied drones to Ethiopia after a visit to Ankara on 18 August 2021 by Prime Minister Abiy Ahmed Ali.

☆ In August 2021 it was reported that “Ethiopia has managed to secure a hasty contract with Iran for the delivery of a number of Mohajer-6 unmanned combat aerial vehicles (UCAVs).”

☆ Israel is apparently one of the outside powers that has refused to provide military drones to Ethiopia.

__________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: