Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • November 2021
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    2930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for November 10th, 2021

The Fascist Oromo Regime’s Crackdown on Ethnic Tigrayans in Addis Ababa

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 10, 2021

💭 UN Demands Answers From Ethiopia Over Aid Blockade As Conflict Fuels Ethnic Divisions

👉 Courtesy: Channel 4 News

😠😠😠 😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ!

አይ አማራ! አይ ኦሮሞ! ኢትዮጵያን እንዲህ የመላዋ ዓለም መሳለቂያ አድርጋችሁ ታዋርዷት!? አይ፤ ሰዶምና ገሞራ አዲስ አበባ፤ የአርመኔው ኦሮሞ ግራኝስ ፍላጎቱ ይህ ነው፤ ግን በዚህ መልክ እሳቱን ከሰማይ እየጠራሽ መሆኑን እንዴት መረዳት አቃታሽ? እንዴት አንድም ዮናስ፣ አንድም ሎጥ ከከተማዋ ይጥፋ? ምናልባት እግዚአብሔር ጽዮናውያንን እንደ ሎጥ ከሰዶም እና ገሞራ አዲስ አበባ ውጡ እያላቸው ሊሆን ይችላል።

💭 ጽዮናውያን ባካችሁ ቪዲዮው ላይ የሚታዩትን የኦሮማራ “አብዮት ጠባቂዎች” ፎቶዎች እናስቀምጣቸው! የፍርድ ቀን ተቃርቧል!

💭 ወደ ኋላህ አትይ

ወደ ኋላህ አትይ” [ዘፍ. ፲፱&፲፯]

ይህንን ቃል የተናገሩት ሎጥን ለማዳን የተላኩት መላእክት ናቸው፡፡ ጻድቁ ከኃጢአተኞች ጋር ቢኖርም ከኃጢአተኞች ጋር ግን አይጠፋም፤ ስለዚህ እግዚአብሔር ሎጥን ለማዳን መላእክቱን ላከ፡፡ ሎጥም መላእክቱን የተቀበለው መላእክት መሆናቸውን አውቆ አይደለም፡፡ መልካምነቱ ለሁሉም ደግሞም እስትንፋሱ እንደ ነበረ እናስተውላለን፡፡ መልካምነት የሚገባቸውና የማይገባቸው፣ የማውቃቸውና የማላውቃቸው አይልም፡፡ መልካምነት ለእግዚአብሔር ክብር እንጂ ለሰዎች ብቃት የሚደረግ አይደለም፡፡ በሰው ላይ የዘራነውን መልካምነት የምናጭደው ከእግዚአብሔር ማሳ ነው፡፡ ዓመፀኞች ሳይቅሙ መዋል እንደሚጨንቃቸው፣ ጻድቃንም ሳይሰጡ መዋል ይጨንቃቸዋል፡፡ የየዕለት መመሪያቸውም፡– “አንድ መልካም ነገር ሳትሠራ የዋልህበትን ቀን እንደኖርህበት አትቊጠረው” የሚል ነው፡፡ መልካም ሰው መልካምነቱን የገለጠባቸውን ሰዎች ፍቅሩን ያስተነፈሰባቸው ሰዎች ናቸውና ውለታ እንደዋለላቸው አያስብም፡፡ እውነተኛ መልካምነት እንዲህ ነው፡፡ ሎጥም ብቻውን መብላት የሚጨንቀው ነበርና መላእክቱ በምሽት ወደ ቤቱ ሲመጡ በታላቅ ደስታ፣ መሬት ላይ ወድቆ በመለመን ተቀበላቸው፡፡ በመልካምነት ከጸናን አንድ ቀን ራሱን እግዚአብሔርን ልንቀበለው እንችላለን፡፡ ሎጥ ለመላእክቱ ካደረገላቸው ያደረጉለት እንደ በለጠ በማግሥቱ በሆነው ነገር እንረዳለን [ዘፍ.፲፱]፡፡ መልካም ነገር ዘር ነው [ገላ. &]፡፡ ዘር ምርቱ የተትረፈረፈ እንደሆነ እንዲሁም ስለ አንዱ መልካምነት ሠላሣ፣ ስድሳ፣ መቶ ፍሬ ይገኛል፡፡

እነ እገሌ ማን ናቸው? ሳይል የሚደረግ መልካምነት በእግዚአብሔር የተወደደ ነው፡፡ እግዚአብሔር መልካምነቱን ብቻ ሳይሆን መልካምነቱ የተሠራበትንም ምክንያትም ያያል፡፡ ሰው ወራጁን፣ እግዚአብሔር ምንጩን ያያል፡፡ እማሆይ ትሬሣ፡– “እግዚአብሔር ምን ያህል እንደ ሠራን ሳይሆን በምን ያህል ፍቅር እንደ ሠራን ይመዝናል” ብለዋል፡፡ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ በአንድ ወቅት ያሳዘናቸው ሰው ይቅርታ ሳይጠይቅ ይህንን ነገር ያድርጉልኝ ብሎ አማላጅ ላከባቸው፡፡ አርሳቸውም ሲወዱት መራቁ እንዳሳዘናቸው ገለጡና፡– “እኔ ላደርግለት የምችለው ነገር ካለ እኔ ጋ የተቀመጠ መብቱ ነውና አደርገዋለሁ” ብለው እንደ ፈጸሙ ይነገራል፡፡ አዎ መልካምነት ውለታ ሳይሆን እኛ ጋ የተቀመጠ የሰዎቹ መብት መሆኑን ማሰብ ያስፈልጋል፡፡ እግዚአብሔር በዕድሜ ዙፋን ላይ የሾመን መልካም እንድንሠራ ነውና፡፡ ሎጥ እንግዶችን በመቀበል የተመሰከረለት ብቻ ሳይሆን ይህንን ተግባሩን ሳያቋርጥ በማድረጉ መላእክትንም የተቀበለ ነው [ዕብ. ፲፫÷፩፡፪]፡፡ ተዘጋጅቶ መኖር ማለት ታጥቦና ታጥኖ መቀመጥ ሳይሆን በበጎ ሥራ ፀንቶ መኖር፣ ጌታው ሲተጉ እንደሚያገኛቸው ሎሌዎች መሆን ማለት ነው፡፡

ሎጥ መልካም ነገር አለኝ ብሎ እስኪለምኑት አልጠበቀም፣ ለምኖ እንግዶቹን አስገባ [ዘፍ. ፲፱፥፩፡፫]፡፡ ግብዣው “እንዳያማህ ጥራው፣ እንዳይበላ ግፋው” እንደሚባለው ማስመሰል አልነበረም፡፡ እርሱ መልካም የመሆን እንጂ መልካም የመባል ጭንቀት አልነበረውም፡፡ የከተማይቱ ዓመፀኞች እንግዶቹን ሊተናኮሉበት በፈለጉ ጊዜ እነርሱን አትንኩብኝ ልጆቼን ልስጣችሁ አለ፡፡ ፍቅሩና መልካምነቱ ዋጋ የሚከፍል ነበር፡፡ መልካምነት የምንለመንበት ሳይሆን የምንለምንበት የሕይወት ትልቅ አጋጣሚ ነው፡፡ በየዕለቱም ቢያንስ አንድ የመልካም ነገር አጋጣሚ ይገኛል፡፡ መልካም ስናደርግ ከሽልማት ይልቅ አጥፊ ሊከበን ይችላል፡፡ በብዙ ተቃዋሚዎች መካከልም በመልካም ሥራ መጽናት ይገባል፡፡ ይህ ከሎጥ ሕይወት የምንማረው ነው [ዘፍ. ፲፱÷፬፡፲፩]፡፡ ዛሬ መልካም የምናደርግላቸው ነገ ይበልጥ የሚጠቅሙን የእግዚአብሔር መልእክተኞች ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ አንድ የቆሎ ተማሪ በአንድ ቤት ደጃፍ ቆሞ ሲለምን እንጀራ እጥፍ አድርገው ሰጡት፡፡ እርሱም መጻሕፍትን የሚያውቅ ብሉይ ሐዲስን ያመሰጠረ ነበርና፡– “እኔም ያለኝን ልስጣችሁ” ብሎ ወንጌለ ክርስቶስን ሰበከላቸው፡፡ እንጀራ በሰጡ የሕይወት ኅብስትን አገኙ፡፡ “ቸር ቢሰጥ አበደረ እንጂ አልሰጠም” እንደሚባለው ሆነ፡፡

የሰዶም ነዋሪዎች በኃጢአት የረከሱ፣ ሐፍረታቸውን የማይሰውሩ ነበሩ፡፡ ወደ ሎጥ ቤት የገቡትን መላእክት እነርሱ ለርኲስ ተግባራቸው ተመኙአቸው፡፡ ሎጥንም ካላወጣሃቸው ብለው ግድ ባሉት ጊዜ ልጆቼን ልስጣችሁ እንጂ ከቤቴ ጣራ በታች የተጠለሉትን ሰዎች አትንኩብኝ በማለት መሥዋዕትነትን ከፈለ፡፡ መላእክቱም ሰዎቹን እንዲታወሩ አደረጓቸው፡፡

እነዚህ መላእክት ወደ ሰዶም የገቡት ለሁለት ዓላማ ነበር፡፡ የመጀመሪያው ሎጥንና ቤተሰቡ ለማዳን ሲሆን ሁለተኛው ምክንያት ደግሞ ዓመፀኛይቱን ከተማ ለመቅጣት ነበር፡፡

ሎጥ ወደዚህች ከተማ የመጣው በምርጫው ነው፡፡ ሎጥ ይህችን ከተማ የመረጣት ለዓይኑ መልካም መስላ ስለታየችው ነው፡፡ ዓይን የለማውን አገር ያያል፣ እምነት ግን የሚለማውን ያያል፡፡ ሎጥ በእምነት ሳይሆን በማየት፣ የሚመጣውን ሳይሆን የአሁኑን በማየት የመረጣት ሰዶም የጥፋት ቀጠሮ ያለባት የኃጢአት ምድር ነበረች [ዘፍ. ፲፫÷፲፡፲፫] ሎጥ እርሱ ያየውን መረጠ፣ አብርሃም ግን እግዚአብሔር ያየለትን ተቀበለ [ዘፍ. ፲፫÷፲፬]፡፡ እኛ ካየነው እግዚአብሔር ያየው እንዴት መልካም ነው!

እምነት የሚያየው የሚመጣውን ልምላሜ ብቻ ሳይሆን የሚመጣውንም ጥፋት ነው፡፡ ሎጥ በጊዜያዊ ምቾት የተደለለን ሰው ይመስላል፡፡ ለአብርሃም ሳይሳሳ መልካሙ ሁሉ ለእኔ ይሁን በማለት ያፈሰው የመሰለው በረከት ሳይሆን መርገም ነበር፡፡ የእግዚአብሔር በረከት ወንድምን በመግፋት አይገኝም፡፡ የእግዚአብሔርን በረከት በመሻማትም የሚገኝ ሳይሆን እግዚአብሔርን በመጠበቅ የሚገኝ ነው፡፡ ለምለም ከተማ በኃጥአን ትቃጠላለች፤ ደረቅ ከተማ በጻድቃን ትለመልማለች፡፡ ሎጥ ግን በሥጋዊ ምርጫው ዮሐንስ አፈወርቅ እንደተናገረው በምትጠፋ ከተማ ቤቱን ሠራ፡፡

ሎጥ ወደ ሰዶም ከሄደ ጊዜ አንሥቶ ዕረፍት አላገኘም፡፡ ሰዶም ልምላሜ እንጂ ሰላም፣ የሕንጻ አቀማመጥ እንጂ የሕይወት ረድፍ አልነበራትም፡፡ ኅብረቷ የፍትወተ ሥጋ እንጂ የመንፈስ ቅዱስ አልነበረም፡፡ ሎጥ በሚሰማውና በሚያየው ርኲሰት ነፍሱ ትጨነቅ ጀመረ [፪ጴጥ. &፯፡፰]፡፡ ሎጥ ኪሣራው በዛ፡

፩ኛ. በጦርነት ተማረከ

ሰዶም ሰላም የሚመስል ነገር እንጂ እውነተኛ ሰላም የለባትም፡፡ ለሸሹባት ጥግ መሆን የማትችል የጦርነት ቀጠና ነበረች፡፡ ሎጥ ወደዚያች ምድር ከሄደ በኋላ በተነሣው ጦርነት ከነቤተሰቡና ከነንብረቱ ተማረከ፡፡ አብርሃምም የሎጥን መማረክ በሰማ ጊዜ ሎሌዎቹን ይዞ ለጦርነት ወጣ፡፡ ከእርሱ ጋር በሰላም መኖር አቅቶት የተለየ፣ ለአብርሃም ሳይል ለራሱ መልካም የመሰለውን በራስ ወዳድነት የመረጠ ቢሆንም አብርሃም ግን አልተቀየመውም፡፡ አብርሃምም ነገሥታቱን ባልሰለጠኑ የቤት ሎሌዎች ድል ነሥቶ ሎጥንና የተማረከበት ሁሉ አስመለሰ [ዘፍ.፲፬&፩፡፲፮]፡፡ ሎጥ የመረጣት ሰዶም የጦርነት ስፍራ ነበረች፡፡

፪ኛ. የሰማይ ቅጣት ወረደባት

ሎጥ ሰዶምን መረጠ፡፡ የኖረው ነፍሱን እያስጨነቀ ነበር፡፡ በመጨረሻም የሰማይ ቅጣት ወረደባት፡፡ ያ ሁሉ ልምላሜዋ በእሳት ተበላ፡፡ ያፈራውን ንብረት ብቻ ሳይሆን የገዛ ሚስቱንም አጥቶ ወጣባት፡፡ ሰዶም ከቃል ኪዳን ወዳጅም የምትለይ የኪሣራ አገር ነበረች [ዘፍ. ፲፱&፳፮]፡፡

፫ኛ. ልጆቹን ከሰረባት

የሎጥ ልጆቹ ከሰዶም በወጡ ጊዜ አባታቸውን አስክረው ከአባታቸው ዘር ለማስቀረት ፈለጉ፡፡ ስካር ከልጅም ጋር ያጋባልና ሎጥ ሌላ ሰው ሆነ፡፡ ከሁለቱ ልጆቹም ሞዓብና አሞን ተወለዱ፡፡ የእነዚህ ዘሮች ሞዓባውያንና አሞናውያን እግዚአብሔርን የማያውቁ፣ ለእግዚአበሔር ሕዝብም ጠላት የሆኑ ነበሩ [ዘፍ. ፲፱፥፴፡፴፰]፡፡ መቼም ኃጢአት ዘርቶ ሰላም ማጨድ አይቻልም፡፡

፬ኛ. ከተማይቱ ተደመሰሰች

የሰዶም ከተማ ከእግዚአብሔር በወረደ ቅጣት ሙሉ በሙሉ ተደመሰሰች፡፡ ያቺ የጥንት ከተማ ዛሬ የሙት ባሕር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ እንደ ነበረች እናውቃለን፡፡ የከተማዋ ፍርስራሽ እንኳ አልተገኘም፡፡ የሙት ባሕር ሕይወት ያለው ፍጡር የሌለበት የጨው ባሕር ነው፡፡ የሰዶም ዝክሯ ለዘላለም ተደመሰሰ፡፡ ሎጥ አገር አልባ ሆኖ፣ በማረፊያ ጊዜው ጐጆ ወጪ የሆነው፣ ከገዛ ልጆቹ ወልዶ ክብሩን ያጣው በምርጫው ነው፡፡ ሎጥ መራራ ሲበዛ ጣፋጭ፣ ጫጫታ ሲበዛ እንደ ፀጥታ ሆኖበት በሰዶም የሚኖር የግድ ነዋሪ ነበር፡፡

የሰዶም ከተማ ከመጥፋቷ በፊት እግዚአብሔር አብርሃምን አስበ፡፡ ሎጥም ምንም በምርጫው ቢሳሳትም ከከተማይቱ ርኲሰት ጋር ግን አልተባበረም ነበርና እግዚአብሔር ስለ አብርሃም ደግሞም ጻድቅ ነፍሱን ስላስጨነቀው ስለ ሎጥ የሚታደጉ መላእክትን ላከለት፡፡ መላእክቱም ከዚያች ከጥፋት ከተማ እንዲያመልጥ ያቻኩሉት ነበር፡፡ “ራስህን አድን፤ ወደ ኋላህ አትይ በዚህም ዙሪያ ሁሉ አትቁም እንዳትጠፋ ወደ ተራራው ሸሽተህ አምልጥ” [ዘፍ. ፲፱፥፲፯]፡፡

ራስህን አድን

መላእክቱ ለሎጥ ከተናገሩት ድንቅና ወሳኝ ቃላት አንዱ “ራስህን አድን” የሚለው የሚጠቀስ ነው፡፡ “ራስህን አድን” የሚለው ቃል ራስ ወዳድ ሁን ማለት አይደለም፡፡ መዳን ከማይፈልጉ ጋር አብረህ እንዳትሞት አስብ ማለት ነው፡፡ ሎጥ ልጆቹን ለሚያገቡት ለአማቾቹ፡– “ተነሡ ከዚህ ስፍራ ውጡ፤ እግዚአብሔር ይህችን ከተማ ያጠፋልና” ሲላቸው የሚያፌዝባቸው መሰላቸው [ዘፍ. ፲፱÷፲፬]፡፡ ሎጥ ከዚህ በኋላ ማድረግ ያለበት ሰዓት ሳያልቅ ማምለጥ ብቻ ነው፡፡ ሎጥ ግን እነርሱን እያሰበ ልቡ ዘገየበት፡፡ ስለዚህ መላእክቱ፡– “ራስህን አድን” አሉት፡፡ አብሮ መኖር መልካም ነው፤ አብሮ መሞት ግን ተገቢ አይደለም፡፡

መክረን ዘክረን አልመለስ ካሉት ሰዎች ጋር ልንመላለስ የሚገባው እንዴት ነው? እነርሱ እኛን ሳይጠብቁ ኃጢአትን እየሠሩ ነው፡፡ እኛ ግን እነርሱን እየጠበቅን ከጽድቅ ልንደናቀፍ አይገባንም፡፡ አምልጠን ማስመለጥ ካልቻልን ቊጣው ሊደርስብን ይችላል፡፡ በእግዚአብሔር መንግሥት በኅብረት መግባት ደስ ቢልም የምንጠየቀው ግን በግል መሆኑንም ማሰብ አለብን፡፡ ሰዎች የሚከተሉን በቆረጥን መጠን ነው፡፡ ቆመን በመለፍለፋችን ሊከተሉን አይችሉም፡፡ ክርስትና እየተጓዙ መጠበቅ እንጂ ቆሞ መጠበቅ አይደለም፡፡ እያንዳንዳችን የየግላችንን መዳን መፈጸም ይገባናል፡፡ ብዙ የዘገዩ ሰዎች ሌሎችን ምክንያት አድርገው ያቀርባሉ፡፡ ቃሉ ግን፡– “ራስህን አድን” ይላቸዋል፡፡

ወደ ኋላህ አትይ

ሎጥን ወደ ኋላ የሚያሳስበው ብዙ ነገሮች አሉ፡፡ ምንም ትሁን የሰዶም ከተማ ደክሞላታልና ለከተማይቱ ባያዝን ለልፋቱ እያዘነ ሊለያት አይፈልግ ይሆናል፡፡ አክባሪ ጎረቤቶቹን፣ ራሳቸውን ቢያረክሱም እርሱን ግን የማይነኩትን የሰዶምን ጎልማሶች እያሰበ፣ ስለ ቀብሩ በሚያስብበት ሰዓት አዲስ ጎጆ ወጪ መሆን እየዘገነነው፣ ውጤታማ ኑሮው ትዝ እያለው ልቡ ወደ ኋላ ሊቀር ይችላል መላእክቱ ግን፡– ‹‹ወደ ኋላህ አትይ›› አሉት፡፡ ከስኬት ይልቅ ነፍስ ትበልጣለች፣ ከዛሬው የሥጋ ምቾትም የነገው ዘላለማዊ ፍርድ አስፈሪ ነው፡፡ ሰው ዓለሙን አትርፎ በነፍሱ ግን የከሰረ ከሆነ ምን ይጠቅመዋል? [ዘፍ. ፲፮&፳፮]፡፡

አትቊም

መቆም ትልቅ አደጋ አለው፤ ስንቆም ጥፋት ይደርስብናል፡፡ አሳዳጅ የበዛበት ዓለም ላይ ነን፡፡ ድህነት፣ ድንቁርና፣ በሽታ፣ የሰላም እጦት፣ ሥጋ፣ ዓለም፣ ሰይጣን… ያባርሩናል፡፡ ሊደርሱብን፣ ሊይዙን ይሹናል፡፡ ከቆምን ይደርሱብናል፡፡ ደም ዝውውሩን ካቆመ ከፍተኛ አደጋ ይመጣል፡፡ መተንፈስ ከቆመ እገሌ ተብሎ በስም መጠራት ይቀርና ሬሣው ተብሎ ይጠራል፡፡ በመንፈሳዊ ሕይወትም መቆም ትልቅ ጥፋትን ያመጣል፡፡ ስለዚህ መላእክቱ ለሎጥ፡– “በዚህም ዙሪያ ሁሉ አትቁም” አሉት [ዘፍ. ፲፱፥፲፯]

ቀጥሎ ቦምብ ከሚፈነዳበት አካባቢ ከአጥማጆቹ ብቻ ሳይሆን ከአካባቢውም ጭምር መሸሽ ይገባል፡፡ ማን እንዳጠመደው ለመመራመር ጊዜው አይደለም፡፡ የጊዜው ተግባር ማምለጥ ብቻ ነው፡፡ አጥፊ ሰዎች ብቻ ሳይሆን አጥፊ አካባቢዎችም አሉ፡፡ ከማይገቡ ስፍራዎች መራቅ አንዱ የቅድስና አካል ነው፡፡ ስንቆም የማይቆመው ርኲሰት ይደርስብናል፡፡ ፈርዖን የእስራኤልን ሕዝብ ከለቀቀ በኋላ አሳደደ፡፡ ዓለምም ከተለየናት በኋላ ትፈልገናለች፡፡ ስለዚህ መላእክቱ ሎጥን፡– “በዚህም ዙሪያ ሁሉ አትቁም” አሉት [ዘፍ. ፲፱፥፲፯]

ሸሽተህ አምልጥ

መላእክቱ ለሎጥ ያስተላለፉት ሌላው የሕይወት መመሪያ፡– “እንዳትጠፋም ወደ ተራራው ሸሽተህ አምልጥ” የሚል ነው[ዘፍ. ፲፱፥፲፯]፡፡ ስለ መሸሽ ብቻ አልነገሩትም፣ ወዴት መሸሽ እንዳለበትም አመልክተውታል፡፡ ወደ ተራራ!!

የተለያዩ የተፈጥሮ አደጋዎች በተለይ የመሬት መንቀጥቀጥ ሊከሰት ሲል ከሰዎች ቀድመው እንስሳት ያውቃሉ፡፡ በሱናሚ አደጋ ወቅት የተፈጸመ አንድ ታሪክ እናስታውስ፡በኢንዶኔዥያ የባሕር ዳርቻ ባለ የመዝናኛ ስፍራ የዝሆኖች ትርኢት በማሳየት የሚተዳደር አንድ ሰው ዝሆኖቹን እንደ ወትሮው ለማዘዝ ቢሞክር ባልተለመደ ሁኔታ እምቢ አሉት፡፡ እንዲያውም ይባስ ብለው እየጮኹ ባቅራቢያው ወደሚገኘው ተራራ መሮጥ ጀመሩ፡፡ በሁኔታው የተደናገጠው ባለቤቱ ተከትሏቸው ወደ ተራራው ይሮጣል፡፡ ልክ ተራራው ላይ እንደ ደረሱ የሱናሚ አደጋ ይከሰታል፡፡ አካባቢውም እንዳልነበረ ሆነ፡፡ ያም ሰው ዝሆኖቹን ይዞ ሲመለስ ሁሉም ነገር ወደ አለመኖር ተቀይሮ ያገኘዋል፡፡ ቤተሰቡን ጨምሮ ብዙ ወገኖቹን አጣ፡፡ ዝሆኖቹን ተከትሎ ወደ ተራራው በማምለጡ የራሱን ሕይወት አተረፈ፡፡ መላእክቱም ሎጥን፡– “እንዳትጠፋም ወደ ተራራው ሸሽተህ አምልጥ” አሉት [ዘፍ. ፲፱፥፲፯]

በተራራው ላይ የመረጣትን ከተማ ጥፋትም ያያል፡፡ ተራራው ከፍ ያለ በመሆኑ ሁሉን ያሳያል፡፡ ሰማያዊቷ ኢየሩሳሌም እንኳ በተራራ ተመስላለች [ዕብ. ፲፪፥፳፪]፡፡ እግዚአብሔር ለእኛም ያዘጋጀልን ተራራ አለ፡፡ እርሱም ቀራንዮ ወይም የክርስቶስ ሞት ነው፡፡ ከክርስቶስ ሞት በቀርም ከዘላለም ጥፋት የምንድንበት ምንም ማምለጫ የለም [የሐዋ. &፲፪፤ ዮሐ. ፲፬&]፡፡

ሎጥ ስለ ደከመ ወደ ተራራው ሳይሆን በቅርብ ወዳለችው ኋላ ዞዓር ወደተባለችው ከተማ ለመሸሽ መላእክቱን ጠየቀ፡፡ ከተማይቱም ለጥፋት የተቀጠረች ብትሆንም ሎጥ ወደ እርስዋ ሸሽቷልና ከጥፋት ዳነች [ዘፍ.፲፱÷፲፰፡፳፪]፡፡ የእግዚአብሔርን ጥሪ ተቀብለን ስንወጣ የምናመልጥባት ስፍራ ጭምር ትድናለች፡፡ የሚጠፉትን የምናድነው በመደባለቅ ሳይሆን ጥሪውን ተቀብለን ለእግዚአብሔር በመለየት ነው፡፡

ሎጥ ሌሊቱን አልተኛም፣ የማምለጫ ሌሊት ሆነለት፡፡ እርሱ ያሰበው እንግዶቹን አብልቶ፣ አጠጥቶ፣ መኝታውን ለቆ ሲያሳርፋቸው ነበር፡፡ ያቺ ሌሊት ግን መልካም የመሥሪያ ሳይሆን የበጎነት ዋጋ የሚከፈልባት ሌሊት ሆነች፡፡ ይህች ሌሊት ለመልካሞቹ ሁሉ የተቀጠረች ሌሊት ናት፡፡ ይህችን ዓለም ትተን ስንወጣ በሰማይ የምንሸለምበት ሌሊት አለች፡፡ ሎጥን በሌሊት ለማውጣት የተደረገው ተልእኮ ዛሬም ጭምር የታገቱትን ለማስመለጥ የሚመረጥ ሰዓት ሆኗል፡፡ ሎጥ ወደ ዞዓር ሲደርስ ፀሐይ ወጣች፡፡ ቃሉ እንዲህ ይላል፡– “እግዚአብሔርም በሰዶምና በገሞራ ላይ ከእግዚአብሔር ዘንድ ከሰማይ እሳትና ዲን አዘነበ፡፡ እነዚያንም ከተሞች በዙሪያቸው ያለውንም ሁሉ ከተሞቹም የሚኖሩትን ሁሉ የምድሩንም ቡቃያ ሁሉ ገለበጠ፡፡ የሎጥም ሚስት ወደ ኋላዋ ተመለከተች፡፡ የጨው ሐውልትም ሆነች” ይላል [ዘፍ. ፲፱÷፳፫፡፳፮]፡፡

የሎጥ ሚስት

የሰዶም ከተማ የጨው ባሕር ሆነች፡፡ የሎጥ ሚስት ደግሞ የጨው ሐውልት ሆነች፡፡ የሰዶም ሰዎች በዓመፃቸውና በርኲሰታቸው፣ የሎጥ ሚስት ደግሞ ወደ ኋላ በመመልከት ተቀጡ፡፡ ወደ ኋላ መመልከት፣ ከዓላማ ዘወር ማለት፣ እግዚአብሔርን በምትጠፋ ከተማ መለወጥ ፍርዱ የከበደ ነው፡፡ ይሁዳ የሐዋርያነት ጥሪ የደረሰው ጥቂት መንገድም የተጓዘ ነው፡፡ ጥሪውን ግን ባለሟሟላቱ ጌታንም በገንዘብ በመለወጡ በምድር በሰማይ የተጣለ ሆነ፡፡

በእውነት ወደ እግዚአብሔር ይሸሻል ወይስ ከእግዚአብሔር ይሸሻል? ወደ ኋላ ለሚሉ አዳኝ አምላክ የላቸውምና የባሰውን ፍርድ ይቀበላሉ፡፡ የሎጥ ሚስት ወደ ኋላ የሚያሳይ ምን ትዝታ አላት? የሰዶም ሰዎች በዚያች ሌሊት እንኳ ደጇን ለመስመር ሲታገሉ ያደሩ የረከሱ ሰዎች ነበሩ፡፡ ሰዶም ለኃጢአት እንቅልፍ ያጡ ሕዝቦች ያሉባት ከተማ ነበረች፡፡ ሰዶም የተማረከችባት፣ በስጋት የኖረችባትና የልጆቿ ሥነ ምግባር የወደቀባት ከተማ ነበረች፡፡ ከሰዶም ስትወጣ ሰዶም መልካም መስላ ታየቻት፡፡ ዛሬም ብዙዎች ዓለም አስመርራቸው ወደ እግዚአብሔር እንዳልመጡ ዳግም ወደ ዓለም ዞር ማለታቸው የመጡበትን ምሬት ረስተውት ይሆን? ወይስ እነርሱ ከወጡ በኋላ ዓለመ የፀባይ ማሻሻያ ያደረገች መስሏቸው ይሆን? ዓለምማ እንደውም ብሶባታል፡፡ ዝሙትዋ፣ ግድያዋ፣ ሌብነቷ … ድንበር የለሽ ሆኗል፡፡ ብዙዎች ከዓለም ወደ ቤተ ክርስቲያን እየመጡ ባለበት ሰዓት በጓሮ በር መውጣት በእውነት ያሳፍራል፡፡ እኛስ ወደ እግዚአብሔር እየሸሸን ነው ወይስ ከእግዚአብሔር እየሸሸን ነው?

❖ “ወደ ኋላህ አትይ” [ዘፍ. ፲፱&፲፯]፡፡

__________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሰኞ፣ መጋቢት ፳፬ ፣ ፪ሺ፲ /24 – 2010 ዓ.ም | አብዮት አህመድ በግብረ-ሰዶማውያኑ ፊት ቃለ መሃላ ሲፈጽም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 10, 2021

የቀድሞው የግብጽ ፕሬዚደንት ሙርሲ + ፕሬዚደንት ባራክ ሁሴን ኦባማ + ሸህ አላሙዲን (አብዮት አህመድ አሊ) ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊን ለመግደል ዝግጅት በሚያደርጉበት ወቅት በሰዶማውያኑ ትዕዛዝ ፍዬሉ መሀመዳዊ ደመቀ መኮንን ሀሰን መጀመሪያ የትምሕርት ሚንስትር ሆኖ ተሾመ፤ ከግድያው ከዓመት በኋላም (..2013)እስከ ዛሬ ድረስ ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር/የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ሆኖ እንዲቆይ አደረጉት። ይህ ውዳቂ እራሱ ግብረ ሰዶማዊ መሆኑ እየተወራበት ነው። ቢሆን አያስደንቅም! ዋይ! ዋይ! ዋይ!😠😠😠 😢😢😢

😈 ንጉሥ አንበሣን በባዕድ ፒኮክ ተክቶ ኢትዮጵያን ለሶዶም እና ግብጽ በመሸጥ ላይ ያለው ባንዳ ግራኝ አብዮት አህመድና የግብረሰዶማዊነት ተልዕኮው

በግብረሰዶማውያን ተመርጦ ስልጣን ላይ የወጣው የአብዮት አህመድ አሊ ተልዕኮ ጸረኢትዮጵያ፣ ጸረተዋሕዶና ጸረክርስቶስ መሆኑ ግልጽ ነውና ዛሬ ሰሜን ኢትዮጵያውያንን ለመጨፍጨፍ ብሎም ታሪካቸውንና ቅርሳቸውን አንድ በአንድ ለማጥፋት የተላከውን “ሰራዊት” የሚደግፍ ሁሉ ፀረኢትዮጵያ፣ ፀረክርስቶስ፣ ፀረጽዮን ማርያም ብሎም የግብረሰዶማውያንን አጀንዳ አራማጅ ነው። ይህ ሰራዊት ስለ ጽዮን ዝም የማይሉትን የተዋሕዶ ልጆችን እንጅ ጠላት ሶማሊያን፣ ጠላት ሱዳንን፣ ጠላት ኦሮሚያን፣ ጠላት አረብን፣ ጠላት ግብጽን፣ ጠላት ቱርክን፣ ባጠቃላይ ጠላት ኤዶማውያንን እና እስማኤላውያንን ያጠቃ ዘንድ የተላከ ሰራዊት አይደለም። ወዮላችሁ!

👉 ፪ሺ፲፩ ዓ.ም ላይ “የተጠለፈ ትግል/ The Hijacked Revolution)የተባለና ብዙ ድብቅ መረጃዎችን የያዘ መጽሐፍ ለገበያ ውሎ ነበር። መጽሐፉን የግራኝ ዐቢይ አህመድ አገዛዝ ከገበያ እንዲነሳና የታተሙት ቅጅዎች ሁሉ ተለቃቅመው እንዲቃጠሉ አድርጓል። በዚህ መጽሐፍ ገጽ ፳/20 ላይ የሚከተለውን መረጃ እናገኛለን፦

ጠቅላይ ሚኔስቴሩ ለጉብኝት ወደ ፈረንሳይ አገር ባመሩበት ጊዜ አንድ የግብረሰዶማውያን ማህበር አባላቶቹ ኢትዮጵያን መጎብኘት እንደሚፈልጉ ገልፆውላቸው እርሳቸውም ፈቅዶላቸው ነበር። ይህን ሚስጥር የሚያውቀው የጠቅላይ ሚኔስቴሩ የቅርብ ወዳጅና አማካሪ የሆነው ዲያቆን ንኤል ክብረት ብቻ ነበር። እርሱም ይህንን ሚስጥር አሳልፎ ለኦርቶዶክስ ሃይማኖት ማህበራት በመስጠቱ ማህበራቱ የግብረሰዶማዊያንን ጉዞ በመቃወም ሊያስቀሯቸው ችለዋል።”

ይህ ክስተት ብዙዎቹን ዛሬም ሊገርማቸው ይችላል። ነገር ግን ሰውዬው በግብረሰዶማውያን የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች የሥልጣኑ ዙፋን ላይ የተቀመጠ መሰሪ ሃገር አጥፊ ነው። አወቁትም አላወቁትም፣ ፈለጉትም አልፈለጉትም ደጋፊዎቹና ወኪሎቹ ነፍሳቸውን ቁራጭ በቁራጭ እየቆረሱ የሚሸጡ አህዛብግብረሰዶማውያን ናቸው።

👉 እናተኩር! ግራኝ ስልጣን ላይ የወጣው እ..አ በ2018 .ም ነው

👉 ሉሲፈራውያኑ በኢትዮጵያ የነገሡት ከአድዋው ድል በኋላ ነው፤ ፒኮኳን እናስታውሳት፤ ልክ እንደ አፄ ምኒሊክ የስጋ ማንነትና ምንነታቸው ያሸነፋቸውና በሆራ የዋቄዮአላህ መንፈስ የተጠመቁት ኦሮሞው ንጉሥ አፄ ኃይለ ሥላሴ የሰዶሟን ፒኮክ ከነነፍሷ ወደ ቤተ መንግስት አስገቧት፤ በመፈጸሚያው ወቅት ደግሞ ኦሮሞው ግራኝ አብዮት አህመድ ሃውልቷን አቆመላት።

[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፬፡፮፥፯]

ዲያብሎስም። ይህ ሥልጣን ሁሉ ክብራቸውም ለእኔ ተሰጥቶአል ለምወደውም ለማንም እሰጠዋለሁና ለአንተ እሰጥሃለሁ፤ ስለዚህ አንተ በእኔ ፊት ብትሰግድ፥ ሁሉ ለአንተ ይሆናል አለው።

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፫፥፬]

ለዘንዶውም ሰገዱለት፥ ለአውሬው ሥልጣንን ሰጥቶታልና፤ ለአውሬውም። አውሬውን ማን ይመስለዋል፥ እርሱንስ ሊዋጋ ማን ይችላል? እያሉ ሰገዱለት።

[፪ኛ ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች ምዕራፍ ፪፡፫፥፬]

ማንም በማናቸውም መንገድ አያስታችሁ፤ ክህደቱ አስቀድሞ ሳይመጣና የዓመፅ ሰው እርሱም የጥፋት ልጅ ሳይገለጥ፥ አይደርስምና። እኔ እግዚአብሔር ነኝ ብሎ አዋጅ እየነገረ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ እስኪቀመጥ ድረስ፥ አምላክ ከተባለው ሁሉ፥ ሰዎችም ከሚያመልኩት ሁሉ በላይ ራሱን ከፍ ከፍ የሚያደርገው ተቃዋሚ እርሱ ነው።

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፫፥፰]

ከዓለምም ፍጥረት ጀምሮ በታረደው በግ ሕይወት መጽሐፍ ስሞቻቸው ያልተጻፉ በምድር የሚኖሩ ሁሉ ይሰግዱለታል።

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፯፥፲፯]

እግዚአብሔር አሳቡን እንዲያደርጉ አንድንም አሳብ እንዲያደርጉ የእግዚአብሔርም ቃል እስኪፈጸም ድረስ መንግሥታቸውን ለአውሬው እንዲሰጡ በልባቸው አግብቶአልና።”

👉 ማንነትህን እወቅ | እያንዳንዱ የግራኝ ዐቢይ አህመድ ደጋፊ ግብረሰዶማዊ ነው

👉 ሰኞ፣ መጋቢት ፳፬ ፣ ፪ሺ፲ /24 – 2010 ዓ.ም ፡ “የሕዝብ ተወካዮች” ምክር ቤት

ልክ ከሁለት ዓመታት በፊት ከየት እንደመጣ የማይታወቀው አብይ አህመድ ጠቅላይ ሚንስትር ሆኖ ሲመረጥ በግብረ-ሰዶማውያኑ ፊት ቃለ መሃላ መፈጸሙን እናውቅ ነብርን? ስንቶቻችን ነን ይህን ቅሌታማ የሆነ የታሪክ ምዕራፍ የታዝበነው? ግብረ-ሰዶማውያኑ ለማ መገርሳን ከብበውት ይታያሉ፤ እነዚህን ግለሰቦች ገና ሳይታወቁ ወደ አሜሪካ አምጥተው ቀብተዋቸዋል ማለት ነው። ልጆቻቸውም አሜሪካ ነበር የሚኖሩት ተብሏል።

ኢትዮጵያን ለመሸጥ ግብረ-ሰዶማውያን ፊት መሃላ የፈጸመ፤ መሀመዳውያኑ ፊት “ወላሂ” በማለት አባይን አሳልፎ ቢሰጥ ሊያስገርመን አይችልም። ክርስቲያን ኢትዮጵያ ሆይ! ጦርነት ታውጆብሻል! በውስጥና በውጭ ግብረ-ሰዶማውያን ጠላቶሽ ዙሪያውን ተከብበሻል። መጀመሪያ የማርያም መቀነትሽን ብለውም የይሑዳ አንበሣሽን፣ ከዚያም ሴቶችሽንና ሕፃናቶችሽን ሊሰርቁብሽ ተግተዋል። ምስጋና ለፒኮክ ይህን እንድናይ/ እንድናውቅ ለረዳችን።

ኢትዮጵያዊ ነኝ የሚል እያንዳንዱ የግራኝ ዐቢይ አህመድ መንግስትና ተባባሪዎቹ ተቃዋሚ ይህን ቃል ማስተጋባት ይኖርበታል። ሴት ልጆችህን በባርነት እየሸጡ፣ እያገቱና እየገደሉ ጀግና እና ቆፍጣና ተባዕታይ ማንንነትህን አለስልሰውታል። ስለዚህ አሁን ማንንነታቸውን በግልጽ አሳይተውሃልና “የአብይ አህመድ ደጋፊ ሁሉ ግብረ-ሰዶማዊ ነው!” በማለት ጠላትህ አታሎ የነጠቀህን ሞራል እና የወኔ ካባ አውልቀህ መመመለስ ግዴታህ ነው። ይህ ቀላሉ የመጀመሪያ ደረጃ የውጊያ ስልት ነው።

👉 ድንቅ እኮ ነው! | ሕፃናት ደፋሪዋ የሰዶሟ ፒኮክ የንጉሥ አንበሣ ምሣ ሆነች

💭 እነዚህ ፲/10 የሲ.አይ.ኤ ምልምሎች “የኢትዮጵያሰዶም እና ገሞራ ፕሮጀክት” አስፈጻሚዎች ናቸው

👉 ከ፪ ዓመት በፊት የቀረበ

😈 የእነዚህ ሰሜን ጠል፣ ፀረኢትዮጵያ፣ ፀረተዋሕዶ ፋሺስቶችና አሸባሪዎች ሙሉ ስም ዝርዝር የሚከተለው ነው፤ የሁሉም መጠረጊያ ጊዜአቸው ተቃርቧልና ስሞቻቸውን በደንብ እንመዘግባቸዋለን!

አብዮት አህመድ አሊ (ሙስሊም መናፍቅ)

ዝናሽ አቴቴ አህመድ አሊ (ኦሮማራመናፍቅ)

ደመቀ መኮንን ሀሰን (ሙስሊም)

ሳሞራ አሞራ ዩኑስ (ሙስሊም)

ሙስጠፌ መሀመድ ዑመር (ሙስሊም)

ብርሃኑ ጂኒ ጁላ (ዋቀፌታ-መናፍቅ)

ዲና ሙፍቲ (ሙስሊም)

መሀመድ ተሰማ (ሙስሊም)

ሀሰን ኢብራሂም (ሙስሊም)

ሬድዋን ሁሴን (ሙሊም)

ሞፈርያት ካሚል (ሙስሊም)

ኬሪያ ኢብራሂም (ሙስሊም ፥ ለስለላ ነበር ወደ መቀሌ ተልካ የነበረችው)

አህመድ ሺዴ (ሙስሊም)

ጃዋር መሀመድ (ሙስሊም)(“የታሰረው” ለስልት ነው)

ፊልሳን አብዱላሂ (ሙስሊም)

ለማ መገርሳ (ዋቀፌታመናፍቅ)

ታከለ ኡማ (ዋቀፌታመናፍቅ)

ሽመልስ አብዲሳ (ዋቀፌታመናፍቅ)

በቀለ ገርባ (ዋቀፌታ-መናፍቅ)

ህዝቄል ገቢሳ (ዋቀፌታ-መናፍቅ)

ዳውድ ኢብሳ (ዋቀፌታ-መናፍቅ)

እባብ ዱላ ገመዳ (ዋቀፌታመናፍቅ)

አምቦ አርጌ (ዋቀፌታመናፍቅ)

ፀጋዬ አራርሳ(ዋቀፌታመናፍቅ)

አደነች አቤቤ (ዋቀፌታ-መናፍቅ)

መአዛ አሸናፊ (ዋቀፌታመናፍቅ)

ሳህለወርቅ ዘውዴ (ኦሮማራመናፍቅ)

ብርቱካን ሚደቅሳ (ዋቀፌታመናፍቅ)

ታዬ ደንደአ (ዋቀፌታ-መናፍቅ)

ሌንጮ ባቲ (ዋቀፌታመናፍቅ)

ዳንኤል ክብረት (ኦሮማራአርዮስ)

ዘመድኩን በቀለ (ኦሮማራአርዮስ)

ኢሬቻ ጂኒ በላይ (ዋቀፌታአርዮስ)

አለማየሁ ገብረ ማርያም (ኦሮማራመናፍቅ)

ብርሀኑ ነጋ (ኦሮጉራጌመናፍቅ)

ገዱ አንዳርጋቸው (ኦሮማራመናፍቅ)

አንዳርጋቸው ፅጌ (ኦሮማራመናፍቅ)

አንዱዓለም አንዳርጌ (ኦሮማራመናፍቅ)

ታማኝ በየነ (ኦሮማራመናፍቅ)

አበበ ገላው (ኦሮማራመናፍቅ)

ወዘተ.

____________________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

This Happened 80 Years ago to The Jews of Germany – It’s happening Now to The Tigrayan Zionist of Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 10, 2021

ዋይ! ዋይ! ዋይ!

😠😠😠 😢😢😢

The November Pogrom, the Holocaust, Ethnic Cleansing and Genocide are all back; this time in one country, in Ethiopia – in the 21st century.

💭 Tigrayans are Driven out of their homes in mass sent by the Oromos to concentration camps in Addis Ababa, Debre Zeit, Nazareth/Adama, Jimma, Nekemte, Negele Borana, Arba Minch and in many other unreported villages and towns – many murdered in the mountains, hills, woods and valleys of the Oromia region.

😈 Enabling fascist Abiy Ahmed to commit barbaric acts against Tigrayans, these are some of the Joseph Goebbels of Ethiopia today:

☆ ESAT

☆ Abebe Belew

☆ Ethio 360

☆ Adebabay Media

☆ Ethio-Beteseb Media

☆ Mehal Meda

☆ Haq & Saq

☆ Menilik TV

☆ Zehabesha

☆ Terara Tube

☆ Tswae

😈 Oromo Bilsigna/ Prosperity Party, (PP) = Nationalsozialistische Deutsche Arbeiterpartei, (NSDAP) = Partito Nazionale Fascista, (PNF)

Tigrayan Organizations, parties and leaders must officially and immediately push to outlaw The entire Oromo Biltsigina/ Prosperity Party (PP) of the genocidal fascist regime of evil Abiy Ahmed Ali.

Tigrayan elites should learn from the experience of Germany. In Germany, the very presence of Neo-Nazis openly marching through a city bearing swastika-emblazoned flags is unthinkable, not to mention the formation of a PP like Nazi party. Germany places strict limits on speech and expression when it comes to Fascism and Nazism. It is illegal to produce, distribute or display symbols of the Nazi era — swastikas, the Hitler salute, along with many symbols. Holocaust denial is also illegal.

The law goes further. There is the legal concept of “Volksverhetzung,” the incitement to hatred: Anybody who denigrates an individual or a group based on their ethnicity or religion, or anybody who tries to rouse hatred or promotes violence against such a group or an individual, could face a sentence of up to five years in prison.

These laws apply to individuals, but they and others are also defenses against extremist political parties. The Constitutional Court, Germany’s highest court, can ban parties it deems intent on impairing or destroying the political order.

Furthermore, Germany’s legal ban comes at a cost. Limits on speech are a blunt instrument. Though it seems a legitimate and necessary act of respect toward Holocaust victims and their descendants to outlaw the denial of the Nazi atrocities.

____________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: