Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • October 2021
    M T W T F S S
     123
    45678910
    11121314151617
    18192021222324
    25262728293031
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for October 27th, 2021

የቀድሞው የትግራይ ጊዜአዊ ከፍተኛ አመራር የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ በጽዮናውያን ላይ ስለፈጸመው አሰቃቂ ግፍ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 27, 2021

😠😠😠 😢😢😢

💭 ስለዚህ እጅግ በጣምአሰቃቂ ስለሆነ ግፍ ስሰማ፤ “በሕልሜ ወይስ በዕውኔ?” በማለት እራሴን እየጠየቅኩ እንደገና እንደ አዲስ በእጅጉ ያንገሸግሸኛል፣ ያስቆጣኛል፣ ደሜን ያፈላዋል። እያንዳንዱ ሰብዓዊ ፍጡር፣ ክርስቲያን እና ኢትዮጵያዊ የሆነ ሁሉ ደግሞ ደጋግሞ ሊያዳምጠው የሚገባው ምስክርነት ነው።

😈 የዚህ ፋሺስት ኦሮሞ አገዛዝ አባላት በሙሉ ወደ እሳት ሐይቅ ይጣላሉ! አብቅቶላቸዋል! እግዚአብሔር ይበቀላቸዋል። ወንድም ገብረ መስቀል ብዙ መረጃ ነው ያካፈለን፣ እናመሰግናለን! አይዞህ በርታ፤ ካለፈው አደገኛና ተረተረታዊ የብሔር ብሔረሰብ ርዕዮተ ዓለም ነጻ ወጥተህና ከስህተትህም ተምረህ በንስሐ ተመልሰህ ትድናለህ የሚል ተስፋ አለኝ። ቴዲም እናመሰግናለን!የደረሰውን የውቂያኖስ ያህል ግፍ እንደ አይሁዶች ለመቶ ዓመታት ያህል እናወሳው ዘንድ ተመሳሳይ እንግዶችን ጋብዝልን።

👉 ምስጋና ለ፤ “ርዕዮት ሜዲያ / Reyot Media„

_______________________

Posted in Ethiopia, Life, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The US: Conflict and Abuses Must End in Ethiopia | በኢትዮጵያ ግጭትና በደል መቆም አለበት | አሜሪካ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 27, 2021

😭 የመቀሌ ጭፍጨፋ ጭስ የፊት ምስሎችን ያሳዩናል፤ የነማን?😭

The US Remains gravely concerned for the whole year?!”

💭 አዎ! ነገር ግን ሙቀቱ ወደ አራት ኪሎ ጠጋ እያለ ሲመጣ፤ አሜሪካ ከአረመኔው ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር ጡት አጥብታ ያሳደገችውን ሌላውን አረመኔ ወኪሏን ግራኝ አብዮት አህመድን ለማዳን እየተዘጋጀች ነውን?

❖❖❖[ወደ ኤፌሶን ሰዎች ምዕራፍ ፮፥፲፪]❖❖❖

መጋደላችን ከደምና ከሥጋ ጋር አይደለምና፥ ከአለቆችና ከሥልጣናት ጋር ከዚህም ከጨለማ ዓለም ገዦች ጋር በሰማያዊም ስፍራ ካለ ከክፋት መንፈሳውያን ሠራዊት ጋር ነው እንጂ።”

[Ephesians 6:12]

“For we do not wrestle against flesh and blood, but against the rulers, against the authorities, against the cosmic powers over this present darkness, against the spiritual forces of evil in the heavenly places.”

❖❖❖[፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፬፥፬]❖❖❖

ልጆች ሆይ፥ እናንተ ከእግዚአብሔር ናችሁ አሸንፋችኋቸውማል፥ በዓለም ካለው ይልቅ በእናንተ ያለው ታላቅ ነውና።”

[1 John 4:4]

“Little children, you are from God and have overcome them, for he who is in you is greater than he who is in the world.”

❖❖❖[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፶፬፥፲፯]❖❖❖

በአንቺ ላይ የተሠራ መሣሪያ ሁሉ አይከናወንም፤ በፍርድም በሚነሣብሽ ምላስ ሁሉ ትፈርጂበታለሽ። የእግዚአብሔር ባሪያዎች ርስት ይህ ነው፥ ጽድቃቸውም ከእኔ ዘንድ ነው፥ ይላል እግዚአብሔር።”

[Isaiah 54:17]

“No weapon that is fashioned against you shall succeed, and you shall confute every tongue that rises against you in judgment. This is the heritage of the servants of the Lord and their vindication from me, declares the Lord.”

❖❖❖[ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ ፳፥፬]❖❖❖

ከእናንተ ጋር የሚሄድ፥ ያድናችሁም ዘንድ ጠላቶቻችሁን ስለ እናንተ የሚወጋ አምላካችሁ እግዚአብሔር ነውና።”

[Deuteronomy 20:4]

“For the Lord your God is he who goes with you to fight for you against your enemies, to give you the victory.’”

💭 The United States remains gravely concerned about the ongoing conflict in northern Ethiopia. Reports of an airstrike against the Tigrayan capital of Mekele and continued human rights abuses and atrocities by the Ethiopian National Defense Forces, the Eritrean Defense Forces, Amhara regional and irregular militia forces, the Tigrayan People’s Liberation Front and other armed groups are deeply disturbing.

“We condemn all such abuses against civilians in the strongest possible terms and call on all parties to the conflict to respect human rights and comply with their obligations under international humanitarian law,” said State Department spokesperson Ned Price.

He added, “We agree with the UN Secretary-General and African Union leaders: There is no military solution to the conflict in northern Ethiopia, and a durable political solution must be found. We urge the Ethiopian government and the Tigrayan People’s Liberation Front to enter at once into negotiations without preconditions toward a sustainable ceasefire.”

The mounting reports of human rights abuses underscore the urgency of independent, transparent and credible international investigations. It is essential that all parties to the conflict allow and facilitate the access necessary for such investigations. We call on the Government of Ethiopia in particular to allow and facilitate such access for all government bodies.

Spokesperson Price said, “We look forward to an update from the UN High Commissioner for Human Rights. . .on the human rights situation in Tigray and to the release of the joint investigation report of the Ethiopian Human Rights Commission and the Office of the UN High Commissioner for Human Rights at the earliest possible opportunity. We also urge full cooperation with the Commission of Inquiry of the [African Union] Commission on Human and People’s Rights.”

Establishing transparent, independent mechanisms to hold those responsible for human rights abuses to account is critical for reconciliation and peace in Ethiopia.

Source

_______________________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በጽዮናውያን ላይ የተከፈተው ጦርነት አካል | ኮሮማውያኑ ጣልያኖች የጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ መዥገሮች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 27, 2021

💭 እነዚህን ከዓመት ተኩል በፊት ያቀረብኳቸውን ጽሑፍ እና ቪዲዮ በድጋሚ እንዳቀርባቸው (እግዚአብሔር ይመስገን!) ያስገደደኝ የቀድሞው ቻነሌ በመዘጋቱ ብቻ ሳይሆን፤ የሚከተለው ልዩና አስደንጋጭ ዜና በዛሬው ዕለት በመሰማቱ ነው፤ በጽዮናውያን ላይ የተከፈተው የዘር ማጥፋት ዘመቻም ከዚሁ ጋር እንደሚያያዝ ነጥብጣቦቹን እናገናኛቸው…በቀጣዩ ቪዲዮም የምናየው ነው…

አውሬው ቀንዱን አሳየን | ጣልያን ኮሮማውያን ኢትዮጵያን አንለቅም ብለዋል

የአሜሪካ የተወካዮች ምክር ቤት ኢንተለጀንስ ኮሚቴ ዶክተር አንቶኒ ፋውቺበቁጥጥር ሥር እንዲውል እና ለፍርድም እንዲቀርብ ጥሪ አቅርቧል

☆ “House Intelligence Committee calls for the ARREST and PROSECUTION of Dr. Anthony Fauci

The ranking member of the House Intelligence Committee, US Representative Devin Nunes (R-CA), is calling for the prosecution of Dr. Anthony Fauci. Devin Nunes joins a growing list of Congressmen and women who are calling for the arrest of Tony Fauci. The National Institutes of Health (NIH) has finally admitted to funding controversial gain-of-function virus research in Wuhan, China. This research was formerly banned in the United States, but was later off-shored by Dr. Fauci through Dr. Peter Daszak of EcoHealth Alliance and expounded upon by Dr. Ralph Baric.

Fauci’s arrest and prosecution nears

Fauci has repeatedly denied his involvement in gain-of-function virology research, lying to Congress multiple times during sworn testimony. When Fauci went before the U.S. Senate, Senator Rand Paul provided detailed evidence about Fauci’s dangerous gamut of gain-of-function virology research. Dr. Paul questioned Dr. Fauci on the controversial research, holding him to account. Fauci repeatedly denied the allegations, as he tried to cover up his leading role in the bioweapons research. Fauci committed perjury, while denying the very essence of the research he authored.

Fauci’s crimes against humanity are plainly visible

Senator Rand Paul has been calling for Fauci’s resignation for months. He is now joined by Tennessee Senator Bill Hagerty and California Rep Doug LaMalfa, who are now calling out Fauci’s unlawful actions. LaMalfa said, “We have incontrovertible proof that he [Fauci] has been intentionally lying to Congress.” “Dr. Fauci must resign and should face prosecution for perjury,” he said.

As a longstanding director at the NIH, Fauci oversaw multiple gain-of-function studies, and even approved research that attached baby scalps to rodents to study immune responses. Fauci is culpable for inhumane human experimentation and is responsible for the development of bioweapons and chimeric viruses that are designed to exploit human immune systems. Under the watch of the Chinese Communist Party, this research can be used for even more nefarious ends.

One of the stated goals of this research is to develop new vaccine technology that transcribes properties of the bioweapon into human cells, interfering with how the cells read their own genetic instructions. This forceful genetic experimentation is currently being carried out on populations that have been locked down and restricted, civil liberties threatened, and freedoms stolen. Fauci has been at the forefront of this global terror experiment, issuing decrees of medical tyranny that are delegated by governments for the complete subjugation of people’s minds and bodies

💥 የኤድስ ቫይረስን ፈጠረ የሚባለው ጣልያንአሜሪካዊ ነው ፤ ኮሮናንስ ይህ ሰው ሊሆን ይችላልን?

😈 ሮማውያኑ ጣልያኖች አልለቀቁንም/ አይለቁንም

መስኮት ላይ ሆኜ የምወደውን ንጹሑን እጣን ሳጤስ ያየችው ጣልያናዊት ጎረቤቴ፤ አሁንም እጣን?” ብላ ስታስቀኝ ነበር። ገና አሁን ነው ያሰብኩት አንድ አራት አምስት ጣልያናውያን ጎረቤቶች አሉኝ፤ ጥሩዎች ናቸው፡ ሰላማዊ ግኑኝነትም አለንግን? ግን?

በጣም ነው የሚያሳዝነው፤ ላለፉት አራት ቀናት ብቻ ሦስት ሺህ ጣልያናውያን በኮሮና ተመትተው ሕይወታቸው አልፋለች። ግን ለምን ጣልያን? እንዴት ጣልያን በተጠቂዎች ቁጥር ቻይናን ልትበልጣት ቻለች? አንዳንዶች እንደሚሉት ቻይና ለጣልያን የፈሽን ኢንዱስትሪ የጨርቃጨርቅ ምርቶችን ስለምታቀርብ ብዙ ቻይናውያን በጣልያን ሠፍረዋል ይላሉ። ነገር ግን ይህ በቂ ምክኒያት አይመስለኝም።

👉 ጣልያንአሜሪካዊ ቁ.

ዶ/ር አንቶኒ ፋውቺ

ከኮሮና ጋር በተያያዘ ሰሞኑን ተደጋግሞ እንዲታየን የተደረገ ሰው ነው።

ኢትዮጵያ ልክ የአደዋን ድል መታሰቢያ ባከበረችበት ሰሞን የኮሮና ቫይረስን አስመልክቶ የአሜሪካው ፕሬዚደንት ትራምፕ መግለጫ ሲሰጡ አንድ አይቼው የማላውቀው ሰው አብሮ መግለጫ ሲሰጥ አየሁት። በሰውየው ላይ ወዲያው የታየኝ አውሬውነበር። የሰውየውን ማንንተ ስመረምር /ር አንቶኒ ፋውቺእንደሚባልና በአሜሪካ የጤናው ክፍል የ ብሔራዊ አለርጂና ተላላፊ በሽታዎች ኃላፌ እንደሆነ ደረስኩበት። ታሪኩንም ሳገላብጥ ጣልያን አሜሪካዊ እንደሆነና በኤድስ፣ ኢቦላ፣ ሳርስ፣ ሜርስ እና የአሳማ ጉንፋን በመሳሰሉ ቫይረሶች ላይ ወዲያ ወዲህ ብሎ ብዙ እንደሠራና በጣም ብዙ ሽልማቶችንና ክብሮችን እንዳገኘ ተረዳሁ።

/ር ፋውቺ፡ ከትናንትና ወዲያ ለኮሮና ቫይረስ በመድሃኒት ይጠቅማል ተብሎ የታመነበትን ክሎሮኪን/ Chloroquineየተባለ የወባ በሽታ መድሃኒት አይሆንም፣ አያድንም!” በማለት ውድቅ አደረገው። በዚህም ፕሬዚደንት ትራምፕን ተጻረረ።

👉 /ር ፋውቺ ዶ/ር ቴዎድሮስን ወቀሱ

ቀደም ሲል ዶ/ር ፋውቺ የዓለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተርን ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖምን በመጻረር

ከቻይና ወደ አሜሪካ የሚደረገውን ጉዞ ቀደም ብለን ማቋረጣችን ትክክል ነበር። ጣልያን ግን ይህን አላደረገችም። ድንበር አትዝጉ ያለው ዶ/ር ቴዎድሮስ የሚመሩት WHO ተሳስቷል። ሃቁ ግን ኢትዮጵያ እንጅ ጣልያን ልክ እንደ ሊሎቹ አውሮፓውያን ሃገራት ድንበሯን ለቻይና በጊዜው ዘግታ ነበር።

ግን እንደገባኝ መልዕክቱ የተላለፈው ለዶ/ር ቴዎድሮስና ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ነው። ዶ/ር ፋውቺ “ማን ወደ ቻይና ብረሩ አላችሁ?” ለማለት የፈለገ ይመስላል። “ዶ/ር አድሃኖም ገና እንደተመረጡ /ር ቴዎድሮስ አድሃኖምን የአለም ጤና ድርጅት ሃላፊ አርገው መሾማቸው በተለይ በኢትዮጵያውያን ላይ ያዘጋጁት ተንኮል ስላለ ነው።” ያልኮት ለዚህ ነው።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ አሁንም ወደ ቻይና ይበራል። (/ር ቴዎድሮስ + የኢትዮጵያ አየር መንገድ)

👉 ጣልያንአሜሪካዊ ቁ.

/ር ሮበርት ጋሎ (ጋላ?) የኤድስ ቫይረስ አባት

የኤድስ ቫይረስን የፈጠረው ይህ እርኩስ ሰው እ..አ በ2014 .ም በተከሰከሰው የማሌዢያ አውሮፕላን ውስጥ የነበሩትን 100 የሚሆኑ ቁልፍ የ የኤድስ ቫይረስ ተመራማሪዎችን አስገድሏቸዋል የሚል ጥርጣሬ አለኝ። በግዜው እንደተለመደው ሩሲያን ነበር ቶሎ ብለው ለአውሮፕላኑ መውደቅ የወቀሱት።

👉 ጣልያንአሜሪካዊ ቁ.

የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር

ማይክ ፖምፔዮ

የቀድሞው የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ሬክስ ቴለርሰን ሃገሪቷን ለ27 ዓመታት በክከቡ ሲመሯት የቆዩትን ህዋሀትን “በቃችሁ፣ አሁን ደግሞ መልክ እንቀይር ፣ በቃችሁ እናንተ ክላሻችሁን ይዛችሁ ወደ መቀሌ ግቡ። አሁን የመረጥናቸው ባሪያዎቻችን ኦሮሞዎች ስልጣን ላይ ይውጡ” ብለው ትዕዛዝ ከሰጡ በኋላ ከስልጣንቸው ተወገዱ።

👉 ሰ፪ሺ፲፩ / 2011 .ም የብልጽግና አፍሪካ” ስልት ምስረታ

የአሜሪካ ብሔራዊ ደህንነት አማካሪ ጆን ቦልተን “አዲሱን የአፍሪካ ስትራቴጂ” አቀረቡ። ይህንም ስልት “ብልጽግና አፍሪካ” የሚል ስያሜ ሰጥተውት ነበር።

ጆን ቦልተን አሜሪካ ለአፍሪካ አዲስ አጋርነት ስልት እንዳዘጋጀች ጠቅሰው የዚህ ስልት ከፊሉ የቻይናና ሩሲያን ተጽዕኖ በተለይ በኢትዮጵያ ላይ መቀነስ ያለመ ነው ብለው ነበር።

ይህን ስልት በሥራ ላይ ለማዋልም ጥንታዊቷን ኢትዮጵያን በቅድሚያ መቆጣጠር አለብን ብለው ስለሚያምኑ ጆን ቦልተን አብዮት አህመድ ኢሃዴግን ፐውዞ ሙሉ በሙሉ ለአውሬውና ለሉሲፈራውያኑ ታዛዥ የሆነውን የብልጽግና ፓርቲን እንዲመሠረት ትዕዛዝ ሰጡት። ይህን ባደረጉ ማግስት፤ ልክ በኢትዮጵያ አዲስ ዓመት መስከረም ፩ / ፪ሺ ፲፪ ዓ.ም ከስልጣናቸው እንዲወገዱ ተደረጉ (ልክ እንደ ቴለርሰን)

👉 ኅዳር ፪ሺ፲፪ ዓ.ም ላይ በአሜሪካ ሲ.አይ.ኤ ግፊት በከሃዲ ቅጥረኛ አባላት የተሞላው አውሬያዊ/እስላማዊው የብልጽግና ፓርቲ ተመሠረተ።

👉 የካቲት ፲ / ፪ሺ፲፪ ዓ.ም ላይ የቀድሞው የሲ.አይ.(CIA) ዲሬክተር የአሁኑ የውጪ ጉዳይ ሚንስትር ማይክ ፖምፔዮ አባይን ለግብጽ ለመስጠት ወደ አዲስ አበባ አመሩየጣልያን ዝርያ ያላቸው ማይክ ፖምፔዮ ወደ አዲስ በመጓዝ ኢትዮጵያ አባይን ለግብጽ እንድትሰጥ፣ አብዮት ደግሞ እስረኞችን እንዲፈታ ትዕዛዝ ሰጥተው ለኮሮና ዝግጅት ወደ ሳውዲ አመሩ።

ቀደም ሲል በብሔር ብሔረሰብ ስም ኢትዮጵያዊውን አታለው ኮከቡን ሰንደቃችን ላይ ላሳረፉት ህዋሃትና ኦነግ ድጋፍ ይሰጡ እንደነበሩት አሁን ደግሞ ለብልጽግና ፓርቲ “ብልጽግናዊ” ድጋፉ እንዲቀጥል ኮከቡን ቀንድ ያወጣው አውሬ ላይ እንዲያሳርፉ አዘዟቸው። “አሁን ሰው ተለማምዶታል፣ ምንም የሚያመጣው ነገር የለም፣ ግድየለም ልዑላችንን እናሳያቸው” ብለው ባዘዟቸው ማግስት የግራኝ አህመድ ብልጽግና ልዑሉን ፍየል በግረበሰዶማውያን ቀለማት አሸብርቀው ለቀቁት።

ምድራዊ ብልጽግናን ገና ያልጠገቡት ባለጌዎቹ ያው ወደ ጥልቁ እየወረዱ ነው። ከኮከቡ ቀጥሎ ደግሞ ቀንድ ያወጣውን አውሬውን አሳዩን።

👉 የዶ/ር አንቶኒ ፋውቺ ቅድመ ዓያት ስም ጆቫኒ አቢስ /Giovanni Abys ይባላሉ።

Abyss = ጥልቁ ጉድጓድ

አቢይ / Abyssiniaአቢሲኒያ

ታዲያ ኢትዮጵያን አስመልክቶ የጣልያን እና የጣልያን ዝርያ ያላቸው ሰዎች ሚና ምን ሊሆን ይችላል?

እንግዲህ በሙሶሊኒ ወረራ ጊዜ ፋሺስት ኢጣሊያ በሰው ልጅ ታሪክ ለመጀመሪያ መርዛማ የሰናፍጭ ጋዝ በአባቶቻንና እናቶቻችን ላይ ረጭታ ጭፍጨፋ አካሂዳ ነበር። በዚያ ወቅት የተረጨው መርዝ እስክ አሁን ድረስ የአንዳንድ አካባዊዎችን አፈር እንደበከለው ነው።

ከጦርነቱ በኋላስ ኢትዮጵያን በተመለከተ ጣልያን ምን ዓይነት ሚና ተጫውታ ይሆን? ኢትዮጵያን የወረረችው ሶማሊያና ፕሬዚደንቷ ሲያድ ባሬ ብዙ ድጋፍ ሲያገኙ የነበሩት ከጣልያን በኩል ነበር። ጣልያናዊው ዶ/ር ጋሎ የፈጠረው ኤድስ የብዙ ሚሊየን ኢትዮጵያውያን ሕይወት ቀጠፈ፣ ጣልያናዊው ዶ/ር ፋውቺስ ኮሮናን ከፈጠሩት አውሬዎች መካከል አንዱ ይሆን? ኢትዮጵያውያን አሰቃቂውን የሳሃራ በረሃ ጉዞ በመጓዝ ወደ ሜዲተራንያን ባሕር እየሳበቻቸው ያለችውም ጣልያን ናት። ደጋግሜ የምለው ነገር ነው ፤ ታላቁን የኢትዮጵያ የኅዳሴ ግድብ ኮንትራት ወስዶ የሚገነባው “ሳሊኒ” የተባለው ጣሊያናዊ ኩባንያ እንዲሆን መደረጉ ትልቅ ስህተት ነው። ይህ የጣልያን ኩባንያ አሁን በዘመነ ግራኝ እባባዊ የሆነ ሚና በመጫወት ላይ ነው። በአረቦችና ግብጾች ተገዝቶ ይሆን? እንደ እኔ ከሆነ፡ አዎን!

በ አባይ ወንዝ ምክኒያት የእግዚአብሔር ማስጠንቀቂያ? | የጣልያን ድልድይ፡ በነርሱ ፍልሰታ ዋዜማ፡ በመብረቅ ተመቶ ፈራረሰ

ጣልያን አትለቂንም? እንግዲያውስ የኢትዮጵያ አምላክ እግዚአብሔር አይለቅሽም!

_____________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: