Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • October 2021
    M T W T F S S
     123
    45678910
    11121314151617
    18192021222324
    25262728293031
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for October 22nd, 2021

ድል አድራጊው ቅዱስ ሚካኤል ሆይ፤ በጽዮናውያን ላይ የዘመቱትን የዋቄዮ-አላህ-ዲያብሎስ ጭፍሮችን ከገጸ ምድር በታትነህ አጥፋቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 22, 2021

✞✞✞

እያንዳንዱ ክርስቲያን በእግዚአብሔር ፊት የሚቆሙ ቅዱሳን መላእክት አሉት

ፈጣኑ መልአክ ቅዱስ ሚካኤል ሆይ አስቀድሞ፤ የተጣላህን በቀል ባለመርሳት ጋሻህን አንሣ፤ ነበልባላዊ ሰይፍህን በጠላታችን በዲያብሎስ ላይ መዘህ ተነሣሣበት።

ድል አድራጊው ቅዱስ ሚካኤል ሆይ፤ በጽዮናውያን ላይ የዘመቱትን የዋቄዮአላህዲያብሎስ ጭፍሮችን ከገጸ ምድር በታትነህ አጥፋቸው

ኃያሉ መልአክ ቅዱስ ሚካኤል ሆይ፤ ኃይልህን የስው ኃይል ሊተካከለው አይችልምና የክርስቶስን ልጆች ጽዮናውያንን፤ “እንግደላቸው፣ ከምድረ ገጽ እናጥፋቸው ብለው በአባቶቼና እናቶቼ ላይ፣ በወንድሞቼና እኅቶቼ እና ልጆቻቸው ሁሉ ላይ የዘመቱትን የዋቄዮ-አላህ-ዲያብሎስ ጭፍሮች ጠላቶቻችንን ጭጋን በቀላቀለ ዓውሎ ነፋስ በታትነህ ከገጸ ምድር አጥፋቸው። ድል አድራጊው መልአክ ሆይ፤ ያ የቀድሞ አመፀኛው አውሬ ዲያብሎስ የጥንት ተንኰሉ ሊተው አልቻለምና የጦር መሣሪያህን ታጥቀህ፣ መጥተህ ከእነ እባብ ገንዳ ጭፍሮቹ ድምጥማጡን አጥፋቸው።

__________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: