በእውነት ድንቅ ድንቅ ነው! ባካችሁ በዕለቱ ተመሳሳይ ክስተት የተመለከታችሁ ወገኖች ባካችሁ ውጡና መስክሩ! የ፳፻፲፪ቱን በአዲስ አበባ በእየአድባራቱ የታየችውን የስቅለት ዕለት የማርያም መቀነትስ እናስታውሳለን? አውሬው ግራኝ እና ጭፍሮቹ በኮሮና አሳበው ምዕመናኑን ለስግደት ወደ ዓብያተ ክርስቲያናት እንዳይሄዱ ሲከለክሉ? በወቅቱ ይህን መልዕክት አስተላልፈን ነበር፤
✞✞✞ ባለፈው የጌታችን ስቅለት ዕለት (ይገርማል፤ በማግስቱ ነበር ምቀኛው አውሬ ያኛውን ቻነሌን ያዘጋብኝ፤ ወገን እንዳያውቅና እንዳይድን) በሃገራችን ታይታ የነበረችውን የማርያም መቀነት እናስታውሳታለን? አዎ! በጊዜው የሚከተለውን ጽፌ ነበር፦
❖❖❖
💭 አውሮፓ፤ ቤቴ ፊት ለፊት፤ ‘የሔኖክ ሰማይ ሰሌዳ‘(በኢትዮጵያ አቅጣጫ)
በሥላሴ ማግስት፤ ሰኞ ጥቅምት ፰/8 /፳፻፲፬ ዓ.ም (አባ ኪሮስ)
ርዕዮት ሜዲያን እያዳመጥኩ ነበር፤ ቴዲና ጋሽ ዮሴፍ ይህን ተዓምር ተመልከቱ!
❖❖❖
💭 ከእኔ በ፭ሺ ኪሎሜትር እርቀት ላይ በኢትዮጵያ የሚገኙት
ዲያቆን ቢንያም ፍሬው፤ ማክሰኞ ጥቅምት ፱/9 ፳፻፲፬ ዓ.ም (ጨርቆስ)
❖❖❖[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፩፥፳፭፡፳፰]❖❖❖
“በፀሐይና በጨረቃም በከዋክብትም ምልክት ይሆናል፤ በምድር ላይም አሕዛብ ከባሕሩና ከሞገዱም ድምፅ የተነሣ እያመነቱ ይጨነቃሉ፤ ሰዎችም ከፍርሃትና በዓለም የሚመጣበትን ከመጠበቅ የተነሣ ይደክማሉ፤ የሰማያት ኃይላት ይናወጣሉና። በዚያን ጊዜም የሰው ልጅ በኃይልና በብዙ ክብር በደመና ሲመጣ ያዩታል። ይህም ሊሆን ሲጀምር ቤዛችሁ ቀርቦአልና አሻቅባችሁ ራሳችሁን አንሡ።”
❖❖❖[ትንቢተ ኢዮኤል ምዕራፍ ፪፥፩፡፫]❖❖❖
“የእግዚአብሔር ቀን መጥቶአልና፥ እርሱም ቀርቦአልና በጽዮን መለከትን ንፉ፥ በቅዱሱም ተራራዬ ላይ እሪ በሉ፤ በምድርም የሚኖሩ ሁሉ ይንቀጥቀጡ፤ የእግዚአብሔር ቀን መጥቶአልና፤ የጨለማና የጭጋግ ቀን፥ የደመናና የድቅድቅ ጨለማ ቀን ነው፤ ታላቅና ብርቱ ሕዝብ በተራሮች ላይ እንደ ወገግታ ተዘርግቶአል፤ ከዘላለምም ጀምሮ እንደ እነርሱ ያለ አልነበረም፥ ከእነርሱም በኋላ እስከ ብዙ ትውልድ ድረስ እንደ እነርሱ ያለ ከእንግዲህ ወዲህ አይሆንም። እሳት በፊታቸው ትባላለች፥ በኋላቸውም ነበልባል ታቃጥላለች፤ ምድሪቱ በፊታቸው እንደ ዔድን ገነት፥ በኋላቸውም የምድረ በዳ በረሃ ናት፤ ከእነርሱም የሚያመልጥ የለም።”
💭 ይህን ቪዲዮ በቀረጽኩ በማግስቱ ነበር ዲያቆን ቢንያም ፍሬው ስለ ጨረቃዋ እና የጽዮን ቀለማት መል ዕክቱን ያስተላለፉት። ከዲያቆን ቢኒያም ጋር በጭራሽ ተነጋግሬም ተጻጽፌም አላውቅም፤ ግን ከአሥር ዓመት በላይ ባብዛኛው ግሩም የሆኑ መልዕክቶቻቸውን አዳምጥ ነበር።
የእግዚአብሔር ሥራ እጅግ በጣም ድንቅ እኮ ነው፤ ትናንትና ማታ ላይ፤ “” ልክ ሲሉ መንፈሴን “ጠቅ!” አድርጎ አነቃውና ከቀን በፊት የቀረጽኩትን የቪዲዮ ምስል አስታወስኩ፤
❖ በአምስት ሺህ ኪሎሜትር ተራርቀን እንዴት በአንድ ሰዓት ይህን ድንቅ ክስተት ልንመለከት ቻልን?
❖ የሰማዩ ሁኔታ እና የደመናዎቹ አቀማመጥ በኢትዮጵያ እና በአውሮፓ የተለያዩ ናቸው እኮ!
❖ ዲያቆን ቢንያም የቅድስት እመቤታችንን ይህን ስዕል ለመጀመሪያ ጊዜ ማሳየታቸውን አወሱ
☆ የአረመኔው መሀምድን አጋንንታዊ ምስጢር ከነቃንበት ግለሰቦች መካከል ዲያቆን ቢኒያም እና
እኔ እንገኝበታለን ብል አልዋሸሁም። ከጥልቅ ሃዘን ጋር፤ የሩብ ጨረቃዋ እና የሉሲፈር ኮከብ አምላኪው 😈 የመሀመድ ልደት የሚከበርበት ዕለትም (መውሊድ)ነበር።
☆ በትናንትናው ዕለት፤ ይህን የዲያቆን ቢኒያምን መልዕክት ከመስማቴ በፊት በአንድ የተጋሩ ሜዲያ ላይ የሚከተለውን ጽፌ ነበር፤
“ዛሬ ትክክለኛ ኢትዮጵያውያን ተጋሩ ብቻ ናቸው፤ ግን፤ ዋ! ኢትዮጵያን/ኩሽን፣ ሰንደቋን እና ተዋሕዶ ክርስትናዋን ለአረመኔዎቹ አህዛብ ኦሮሞዎች አሳልፋችሁት ትሰጡና፤ ዋ! ዋ! ዋ!
በኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ የተከፈተው ጦርነት ዋና ዓላማ ጽዮናውያን ኢትዮጵያዊነታቸውን፣ የጽዮን ሰንደቃቸውን እና ተዋሕዶ ክርስትናቸውን ተነጥቀው እንደ ኤርትራውያን ኩላሊታቸውን በሲናይ በርሃ ያስረክቡ ዘንድ ትግራይን ለቀው እንዲሰደዱ ለማድረግ ነው! ለኢትዮጵያ መቅሰፍት ያመጡት ምኒልክ + ጣይቱ + ኃይለ ሥላሴ + መንግስቱ + ግራኝ አብዮት አህመድ ሁሉም የስጋ ማንነትና ምንነት ካለው የኦሮሞ ዘር የተገኙ ናቸው። ሕወሓትም የእነርሱ ወኪል ናት! ተጋሩ የራሳቸው ያልሆነውን፣ ኢ–አማኒያኑ ከቻይና የተዋሱትንና የአምስት ፈርጥ ኮከብ ያረፈበትን የሉሲፈር ባንዲራን ባፋጣኝ ማስወገድ አለባቸው፤ በአክሱም ጽዮን ላይ ትልቅ መቅሰፍት እያመጣ ነው!”
💭 ከዚህ ጋር በተያያዘ ከቀናት በፊት የሚከተሉትን ቪዲዮዎች እና መልዕክት አቅርቢያቸው ነበር፤
❖ “ተዓምረ ጽዮን | በ፭ሺ ኪሎሜትር ተራርቀን ዲ/ን ቢኒያም እና እኔ ሐዋ.ሥራ ፳፥፳፰ን በአንድ ቀን ጠቀስን”
✞✞✞[የሐዋርያት ሥራ ምዕራፍ ፳፥፳፰]✞✞✞
“በገዛ ደሙ የዋጃትን የእግዚአብሔርን ቤተ ክርስቲያን ትጠብቁአት ዘንድ መንፈስ ቅዱስ እናንተን ጳጳሳት አድርጎ ለሾመባት ለመንጋው ሁሉና ለራሳችሁ ተጠንቀቁ።”
እኔ ጎን ለጎን ላክነው። እንግዲህ እኔ እንደ ዲያቆን ቢኒያም እምብዛም የመጽሐፍ ቅዱስ ዕውቀቱ የለኝም፤ መል ዕክቱን እንጂ የምዕራፎቹንም ቍጥሮች እንኳን የማስታወስ ችሎታው የለኝም፤ ግን ወደዚህ ምዕራፍ የገባሁት በተደጋጋሚ እንደሚገጥመኝ በዕድል ነው። ታዲያ አሁን ይህ መገጣጠም በአጋጣሚ ነውን? አይደለም! ግን ምን ሊሆን ይችላል፤ ማን ማወቅ ስላለበት ይሆን ሁለታችንም በአንድ ቀን ስለ እነዚህ ኃይለኛ የቅዱስ ጳውሎስ ቃላት እንድንናገር የተደረግነው? ያውም የቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ አርብ ጥቅምት ፲፪/፪ሺ፲፬ ዓ/ም እንደሚጀምር በተገለጸበት ወቅት። እንጊድህ የቤት ሥራ ተሰጧቸዋል ማለት ነው። ምናልባት እራሳቸውን እንጂ በጎቹን አሰማርተው ከመንከባከብ ለተቆጠቡትና ለምድር አራዊት ሁላ ላስረከቡት የቤተ ክህነት አባቶች የሚተላለፍ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ይሆን? በእረኞቹ ፈንታ ጌታ ራሱ በጎቹን ሊያሰማራቸው እና ሊያስመስጋቸው የጠፋትንም ሊፈልግ፣ የባዘነውንም ሊመልስ፣ የተሰበረውንም ሊጠግን፣ የደከመውንም ሊያጸና፤ የወፈረውንና የበረታውንም ሊያጠፋ፤ በፍርድም ሊጠብቃቸው የተዘጋጀበት ሰዓት ላይ ደርሰናልን? በጣም ይመስላል! የሚከተለውን ድንቅ የእግዚአብሔር ቃል በጥሞና እናንብበው።
✞✞✞[ትንቢተ ሕዝቅኤል ምዕራፍ ፴፬]✞✞✞
፩ የእግዚአብሔርም ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ።
፪ የሰው ልጅ ሆይ፥ ትንቢት ተናገር፥ በእስራኤል እረኞች ላይ ትንቢት ተናገር፥ እረኞችንም እንዲህ በላቸው። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ራሳቸውን ለሚያሰማሩ ለእስራኤል እረኞች ወዮላቸው! እረኞች በጎችን ያሰማሩ ዘንድ አይገባቸውምን?
፫ ጮማውን ትበላላችሁ ጠጕሩንም ትለብሳላችሁ፥ የወፈሩትን ታርዳላችሁ፤ በጎቹን ግን አታሰማሩም።
፬ የደከመውን አላጸናችሁትም የታመመውንም አላከማችሁትም የተሰበረውንም አልጠገናችሁትም የባዘነውንም አልመለሳችሁትም የጠፋውንም አልፈለጋችሁትም በኃይልና በጭቈናም ገዛችኋቸው።
፭ እረኛንም በማጣት ተበተኑ፥ ለምድርም አራዊት ሁሉ መብል ሆኑ፥ ተበተኑም።
፮ በጎቼ በተራሮች ሁሉና በረዘሙ ኮረብቶች ሁሉ ላይ ተቅበዝብዘዋል፥ በጎቼም በምድር ፊት ሁሉ ላይ ተበትነዋል፤ የሚሻም የሚፈልግም አልነበረም።
፯ ስለዚህ፥ እረኞች ሆይ፥ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ፤
፰ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እኔ ሕያው ነኝና እረኛ ስለሌለ እረኞቼም በጎቼን ስላልፈለጉ እረኞችም ራሳቸውን እንጂ በጎቼን ስላላሰማሩ፥ በጎቼ ንጥቂያ ሆነዋልና፥ በጎቼም ለምድር አራዊት ሁሉ መብል ሆነዋልና
፱ ስለዚህ፥ እረኞች ሆይ፥ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ፤
፲ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ በእረኞች ላይ ነኝ፥ በጎቼንም ከእጃቸው እፈልጋለሁ፥ በጎቼንም ከማሰማራት አስተዋቸዋለሁ። ከዚያም ወዲያ እረኞች ራሳቸውን አያሰማሩም፤ በጎቼንም ከአፋቸው አድናለሁ፥ መብልም አይሆኑላቸውም።
፲፩ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና። እነሆ፥ እኔ ራሴ በጎቼን እሻለሁ እፈልግማለሁ።
፲፪ እረኛ በተበተኑት በጎች መካከል ባለ ጊዜ መንጋውን እንደሚፈልግ፥ እንዲሁ በጎቼን እፈልጋለሁ፤ በደመናና በጨለማ ቀን ከተበተኑት ስፍራ ሁሉ አድናቸዋለሁ።
፲፫ ከአሕዛብም ዘንድ አወጣቸዋለሁ ከአገሮችም እሰበስባቸዋለሁ፥ ወደ ገዛ አገራቸውም አመጣቸዋለሁ፤ በእስራኤልም ተራሮች ላይ በፈሳሾችም አጠገብ በምድርም ላይ ሰዎች በሚኖሩበት ስፍራ ሁሉ አሰማራቸዋለሁ።
፲፬ በመልካም ማሰማርያ እሰማራቸዋለሁ ጕረኖአቸውም በረጅሞቹ በእስራኤል ተራሮች ላይ ይሆናል፤ በዚያ በመልካም ጕረኖ ውስጥ ይመሰጋሉ፥ በእስራኤልም ተራሮች ላይ በለመለመ ማሰማርያ ይሰማራሉ።
፲፭ እኔ ራሴ በጎቼን አሰማራለሁ አስመስጋቸውማለሁ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
፲፮ የጠፋውንም እፈልጋለሁ የባዘነውንም እመልሳለሁ የተሰበረውንም እጠግናለሁ የደከመውንም አጸናለሁ፤ የወፈረውንና የበረታውንም አጠፋለሁ፤ በፍርድም እጠብቃቸዋለሁ።
፲፯ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እናንተም መንጋዬ ሆይ፥ እነሆ፥ በበግና በበግ መካከል፥ በአውራ በግና በአውራ ፍየልም መካከል፥ እፈርዳለሁ።
፲፰ የቀረውን ማሰማርያችሁን በእግራችሁ የረገጣችሁት፥ በመልካሙ ማሰማርያ መሰማራታችሁ ባይበቃችሁ ነውን? የቀረውንስ ውኃ በእግራችሁ ያደፈረሳችሁት፥ ጥሩውን ውኃ መጠጣታችሁ ባይበቃችሁ ነውን?
፲፱ በጎቼም በእግራችሁ በረገጣችሁት ይሰማራሉ በእግራችሁም ያደፈረሳችሁትን ይጠጣሉ።
፳ ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላቸዋል። እነሆ፥ እኔ በወፈሩት በጎችና በከሱት በጎች መካከል እፈርዳለሁ።
፳፩ እስክትበትኑአቸው ድረስ በእንቢያና በትከሻ ስለምትገፉአቸው የደከሙትንም ሁሉ በቀንዳችሁ ስለምትወጉአቸው፥
፳፪ ስለዚህ መንጋዬን አድናለሁ፥ ከእንግዲህ ወዲህም ንጥቂያ አይሆኑም፤ በበግና በበግ መካከልም እፈርዳለሁ።
፳፫ በላያቸውም አንድ እረኛ አቆማለሁ እርሱም ያሰማራቸዋል፥ እርሱም ባሪያዬ ዳዊት ነው፤ ያሰማራቸዋል እረኛም ይሆናቸዋል።
፳፬ እኔም እግዚአብሔር አምላክ እሆናቸዋለሁ ባሪያዬም ዳዊት በመካከላቸው አለቃ ይሆናል፤ እኔ እግዚአብሔር ተናግሬአለሁ።
፳፭ የሰላምን ቃል ኪዳን ከእነርሱ ጋር እገባለሁ ክፉዎችንም አራዊት ከምድር አጠፋለሁ፤ ተዘልለውም በምድረ በዳ ይኖራሉ በዱርም ውስጥ ይተኛሉ።
፳፮ እነርሱንና በኮረብታዬ ዙሪያ ያሉትን ስፍራዎች ለበረከት አደርጋቸዋለሁ፥ ዝናቡንም በጊዜው አወርዳለሁ፤ የበረከት ዝናብ ይሆናል።
፳፯ የምድረ በዳም ዛፍ ፍሬውን ይሰጣል ምድርም ቡቃያዋን ትሰጣለች፥ በምድራቸውም ተዘልለው ይኖራሉ የቀንበራቸውንም ማነቆ በሰበርሁ ጊዜ ከሚገዙአቸውም እጅ ባዳንኋቸው ጊዜ፥ እኔ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ያውቃሉ።
፳፰ እንግዲህም ለአሕዛብ ንጥቂያ አይሆኑም የምድርም አራዊት አይበሉአቸውም፤ ተዘልለውም ይቀመጣሉ የሚያስፈራቸውም የለም።
፳፱ የዝናን ተክል አቆምላቸዋለሁ እንግዲህም ከራብ የተነሣ በምድር አያልቁም፤ የአሕዛብንም ስድብ ከእንግዲህ ወዲህ አይሸከሙም።
፴ እኔ እግዚአብሔር አምላካቸው ከእነርሱ ጋር እንዳለሁ፥ እነርሱም የእስራኤል ቤት ሕዝቤ እንደ ሆኑ ያውቃሉ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
፴፩ እናንተም በጎቼ፥ የማሰማርያዬ በጎች፥ ሰዎች ናችሁ እኔም አምላካችሁ ነኝ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
💭 “ጀግናው የኦርቶዶክስ ሊቀ–ጳጳስ ፕሬዚደንታቸውን በሰይጣን አምላኪነት ኮነኑት | እንዲህ ያለ አባት ይስጠን“
የአረመኔው ግራኝ ፋሺስት የኦሮሞ አገዛዝ መቀሌን በተዋጊ ጀቶች ጨፈጨፋት።
💭 TDF ምን እይጠበቃችሁ ነው! 😈 ግራኝን ባፋጣኝ ድፉት እንጂ!
👉 ይህን በደንብ እናስታውስ ፤ ይህ ጭፍጨፋ በአረመኔው የግራኝ የነፍስ አባት በመሀመድ 😈 ልደት ዕለት (መውሊድ) ነው የተፈጸመው። 😠😠😠 😢😢😢
💭 አምና ልክ በዚህ ጊዜ ይህን መረጃ አቅርቤው ነበር፤ በኢትዮጵያ እየተከሰተ ካለው የመሬት መንቀጥቀጥም ጋር አብረን እናገናዝበው…
__________
__________
Like this:
Like Loading...