Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 6, 2021
✞✞✞ የኦርቶዶክስ አባት በፍሪሜሶን እና በአዲሱ የዓለም ሥርዓት ላይ ማስጠንቀቂያ ✞✞✞
✞✞✞God bless you, Mar Mari Emmanuel!✞✞✞
እግዚአብሔር ይስጥልን አባ አማኑኤል! እግዚአብሔር እንደርስዎ ያሉ በግልጽና በቀጥታ የሚሰብኩና የሚናገሩ አባቶች ይስጠን። ለዚህ ክፉ ጊዜ የተዘጋጀችውማ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ነበረች፤ ግን ምን ይደረግ በከሃዲዎች እጅ ውስጥ ናት፤ አባ አማኑኤል እንዳሉት፤ “በዘመነ ክርስቶስ አንድ ከሃዲ ይሁዳ ነበር፤ ዛሬ ግን ቤተ ክርስቲያንን በገንዘብ የሚለውጡ ብዙ ይሁዳዎች አሉ!”። አባ አማኑኤል ቀጥለውም፤ “እኔ ልጆቼ/ በጎቼ ሲያለቅሱ ዝም አልልም፤ በዳዮቹ ከእኔ ጋር ነው የሚጣሉት፤ እሳት ነው የሚጠብቃቸው፤ ልጆቼን አላስነካም፤ ለእነርሱ እና ለአምላኬ ለጌታዬ ለኢየሱስ ክርስቶስ ስል ሁሌ ሕይወቴን ለመስጠት ዝግጁ ነኝ።” ብለዋል። ክርስቲያናዊ አባት ማለት እንዲህ ነው! ቃለ ሕይወት ያሰማልን!
_______________________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: Aksum, Antichrist, Axum, መንፈሳዊ ውጊያ, መጽሐፍ ቅዱስ, ማር አማኑኤል, ሰማዕታት, ቅዱስ ማርቆስ, ተራሮች, ትግራይ, ነፃ ግንበኞች, አሹር, አክሱም, አዲሱ የዓለም ሥርዓት, ኢትዮጵያ, እምነት, ኦርቶዶክስ, ክርስቲያኖች, ክትባት, ኮሮና ቫይረስ, ኮቪድ19, ጦርነት, ጽዮን, ፈተና, Cornoa, Covid, Ethiopia, Orthodox Church, Psalms, St.Mark, Tigray | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 6, 2021
ከአረመኔዎቹ አምባገነኖች ኢሳያስ አፈቆርኪ እና ጣይብ ኤርዶጋን ጋር በፍቅር መተቃቀፍ የሚወደው ፋሺስቱ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ዛሬ ከስልጣን ወርዶ ከታሠርው የጊኒ አምባገነን ከፕሬዚደንት አልፋ ኮንዴ ጋርም ጥሩ ግኑኝነት ነበረው።
🦃 Birds of a Feather Flock Together 🦃
🦃 የላባ ወፎች አብረው ይጎርፋሉ 🦃
❖ TDF = ELA (ኢነሠ) = ‘የኢትዮጵያ ነፃ አውጪ ሠራዊት‘ ባፋጣኝ ግራኝን መያዝ አለበት፤ ጦርነት አያስፈልግም፤ እንደ ጊኒዎች ልዩ ኮማንዶ ወደ አዲስ አበባ ላኩ!
TDF ከ እንግዲህ ወዲህ የኢትዮጵያ ነፃ አውጪ ሠራዊትELA (ኢነሠ) ተብሎ ይጠራ፤ ብዙ ሕዝብ አስተባብሮ በይበልጥ መጠናከር ይችላልና። ጽዮናውያን እንደ እባብ ብልሕ ሁኑ፤ ጦርነቱንና ሰቆቃውን ሁሉ ባጭሩ ለመግታት አውሬውን መያዝ ወይም መድፋት ግድ ነውና! እስካሁን አንድም የወንጀለኛው ግራኝ ባልደረባ አለመያዙ እና በእሳት አለመጠረጉ በጣም የሚያስገርም ነው፤ እነ ባጫ፣ ጁላ እና የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ፈላጭ ቆራጮች ይህን ሁሉ ግፍ ሠርተው ለአንድም ቀን እንኳን ቢሆን እንዴት አየር መሳብ ተፈቀደላቸው? ያውም እስከ ሃምሳ ሺህ የታጠቁ ጽዮናውያን በሚገኙባት በአዲስ አበባ። ኧረ ባካችሁ፤ አንድ በአንድ ድፏቸው!
የጊኒ እና ኢትዮጵያ ባንዲራዎች ተመሳሳይ ቀለማት አሏቸው።
ከወራት በፊትም የኢትዮጵያን ቀለማት የተዋሰችው ምዕራብ አፍሪቃዋ ማሊም አምባገነን መሪዋን አስወግዳለች።
በመጥፎው አያድርገው እንጂ፤ ምኒሊካዊቷ የዛሬዋ ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ የዚህ ትንቢት መፈጸሚያ እየሆነች አይደለምን?
[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፥፲፮]
“እንዲሁ ኋለኞች ፊተኞች፥ ፊተኞችም ኋለኞች ይሆናሉ፤ የተጠሩ ብዙዎች፥ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸውና።”
👉 የማሊ ጦር ሰራዊት መፈንቅለ መንግሥት አደረገ | የኢትዮጵያ ሰራዊትስ?
💭 በምዕራብ አፍሪቃዋ ማሊ ፀረ-መንግስት ተቃዋሚዎች በሠራዊቱ ድጋ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግስት አካሂደዋል። ጠቅላይ ሚንስትሩና ፕሬዚደንቱ ታሥረዋል። አሁን ማሊያውያን የኢትዮጵያን ቀለማት እያውለበለቡ ወደ አደባባይ በመውጣት ደስታቸውን በመግለጥ ላይ ናቸው።
👉 ዛሬ ፲፪/፲፪/፲፪ ነው – ቅዱስ ሚካኤል + ፍልሰታ ለማርያም
🔥 ቀጣዩ በኢትዮጵያ?
በኢትዮጵያም ተመሳሳይ መፈንቅለ መንግስት በሃገር–ወዳድ የሠራዊቱ አባላት በቅርብ ይካሄዳል የሚል እምነት አለኝ። ሽብርተኛው አብይ በመርበትበት ላይ ነው፤ ሙቀቱ ጨምሯል። ከፖለቲከኞችና ዋጋ–ቢስ ድርጅቶቻቸው ምንም ተስፋ የለም!
_____________________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: Abiy Ahmed, Africa, Aksum, Alpha Conde, Anti-Ethiopia, Axum, መፈንቅለ መንግስት, ማሊ, ሠራዊት, አልፋ ኮንዴ, አረመኔነት, አብይ አህመድ, አክሱም, አፍሪቃ, ኢትዮጵያ, ኤርትራ, ኮናክሪ, ወታደር, ዘር ማጥፋት, ጊኒ, ግራኝ አህመድ, ጠቅላይ ሚንስትር, ጦርነት, ጭካኔ, ጭፍጨፋ, ጽዮን, ፋሺዝም, ፕሬዚደንት, Coup, Crime, Ethiopia, Ethnic Cleansing, Genocide, Guinea, Military Coup, Rape, Tigray, War, War Crime | Leave a Comment »