Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • September 2021
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    27282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for September 1st, 2021

Barely out of Afghanistan, Now America is Supposed to Save Tigray From Ethiopia & Eritrea

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 1, 2021

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

⚠️ዋ! ዋ! ዋ!⚠️

ፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ – ኢትዮጵያን እያሳጣን ነው!☆

የዚህ ዘገባ ፀሐፊ የልብ ትርታዬን ያዳመጠ ይመስላል፤ በቃ ከአፍጋኒስታን መውጣቷ ነው ፣ እንደው ግን አሁን አሜሪካ ትግራይን ከኢትዮጵያ እና ከኤርትራ ለማዳን ታስባለችን?” በማለት በአረመኔው የኦሮሞ አገዛዝ በኢትዮጵያ እየተፈጸመ ስላለው ከባድ ወንጀል እና አሜሪካ ልትወስደው ስለሚገባት እርምጃ አግባብ ባለው መልክ ይጠይቃል!

ለማንኛውም ኢትዮጵያን የሚወድ፣ ለሕዝቧ እና ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነቷ የቆመ ሁሉ አረመኔዎቹ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ኢሳያስ አፈወርቂ እንዲወገዱ ብቻ አይደለም መታገል አለበት፤ በወገኑ ላይ የሚደረሰው ስቃይ እንዳይቀጥል የሚሻና፣ አገሩን ማጣት የማይፈልግ ከሆነ፤ ሌላ ምንም አማራጭ የለውም፤ እነዚህ ሁለት ፍጥረታት የኢትዮጵያ እና አምላኳ ዋና ጠላቶች የሚሠሩ ቅጥረኞች ናቸውና ባፋጣኝ በእሳት መጠረግ አለባቸው። ጀግናው የጽዮን ሠራዊት የግድ በብርጌድ የተደራጀውን እና አድካውሚውን ብሎም ብዙ የምስኪኖች ሕይወት ቀጣፊውን ውጊያ ከከተማ ወደከተማ እየዞረ መድከም የለበትም። ከአሥር የማይበልጡ ቀልጣፋ ጦረኞችን የያዙ ኮማንዶዎችን ወደ አዲስ አበባ እና አስመራ በመላክ ግራኝን እና ኢሳያስን በመድፋት ይህን ጦርነት ቶሎ መግታት ይቻላል።

በተለይ አማርኛ እና ኦሮምኛ ተናጋሪ የተዋሕዶ ልጆች ከጽዮን ሠራዊት ጋር በውድም በግድም ከመተባበር ሌላ ምን አማራጭ የላችሁም፤ ያው ለሦስት ዓመታት አየናችሁ እኮ! በኦሮሚያ ሲዖል እርጉዝ ሴቶች በአስቃቂ ሁኔታ በሜንጫ ሲታረዱ፣ ሴት ተማሪዎች ታግተው ሲሰወሩ፣ ካህናትና ቀሳውስት ከእነ ቤተ ክርስቲያናቸው በእሳት ሲጋዩ፣ ባሕር ዳር ገብተው እነ ጄነራል አሳምነውን በመግደል ሬሳዎቻቸውን እንደ ውሻ መንገድ ለመንገድ ሲጎትቱባቸው፤ ኧረ ስንቱ ጉድ ሲፈጸም እንደ ወንድ ተነስታችሁ ግራኝን ለመፋለም ፈቃደኞች አልነበራችሁም። ይባስ ብላችሁ “ሕዝቤ” በምትሉት ላይ ለመሳለቅ ከገዳያቸው ጎን በመሰለፍ ለአሥር ወራት ያው እስከ ዛሬው ዕለት ድረስ በጽዮናውያን ላይ ክተት ታውጃላችሁ። እንግዲህ አሁን ወይ የሕይወትን ጎዳና ትመርጣላችሁ አሊያ ደግሞ ሞት ልክ እንደ ታማኝ በየነ የእያንዳንዳችሁን ቤት ያንኳኳል። ሰዓቱ እየሄደ ነው! መኖርና በሕይወት ጎዳና መራመድ የምትሹ ከሆነ ባፋጣኝ ከጽዮናውያን ጋር ይቅርታ እየጠየቃችሁ ተቀላቀሉ።

ከሃያ ዓመታት በፊት በኢትዮጵያ የአዲስ ዓመት ዕለት ዓለምን የቀየረው የመሀመዳውያኑ የመስከረም ፩ዱ ጥቃት በመጭው መስከረም ፩/ አዲስ ፪ሺ፲፬ ዓ.ም በኢትዮጵያ የሰፈነውን የዋቄዮ-አላህ-ዲያብሎስ አገዛዝ ለመገርሰስ ትልቅ ዕድል አለ።

በነገራችን ላይ፤ ሉሲፈራውያኑ የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች በመጭው መስከረም አንድ በኢትዮጵያ አየር መንገድ በኩል ምን ለመሥራት አቅደው ነበር? 😛

➡ በድጋሚ፤

💭 አፍጋኒስታን እና ኢትዮጵያን እንዲሁም ክትባትን አስመልክቶ ከ፲፪/ 12 ዓመታት በፊት የሚከተለውን ጽሑፍ ጫር ጫር አድርጌ ነበር።

በተለይ አፍጋኒስታን ልክ የኢትዮጵያ ዓይነት ተራራማ የመልክዓምድራዊ ባሕርይ ስላላት ለወታደራዊ ልምምድ አመች ነች፤ የኔቶ ወታደሮችም ለኢትዮጵያ ወረራ የሚረዳቸውን ብዙ ልምድ በ አፍጋኒስታን በመቅመስ ላይ ናቸው።

🔥 Ethiopia Conspiracy

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 14, 2009

💭 “ኢትዮጵያ ተከባለች”

To most Americans the collapse of Afghanistan called into question Washington’s ability to manage the world. After devoting 20 years, thousands of lives, and trillions of dollars to creating a stable, democratic, and liberal Afghanistan, the entire Potemkin structure collapsed in 11 days.

Hundreds of thousands fled as the Taliban successively captured provincial capitals. Tens of thousands thronged the Kabul airport in a desperate effort to escape the newly proclaimed Islamic Emirate of Afghanistan. If only a few of them had joined the security forces that were supposed to sustain their country, instead of leaving the fight to those who decided the regime was not worth defending, perhaps the outcome would have been different.

Many liberal Afghans likely will be trapped in a future that looks more like the past. Perhaps stable though intolerant Islamist rule. Perhaps regime breakdown and renewed civil war. Perhaps domestic conflict spurred by foreign intervention. Whatever the outcome, Washington dramatically demonstrated yet again that militarized social engineering is an art Americans have yet to learn.

However, other crises loom around the globe and, of course, those who demanded that America stay in Afghanistan now insist that Washington take on these new responsibilities, presumably to demonstrate improved levels of competence. Consider the extraordinarily brutal tricorner battle ongoing among Ethiopia, Eritrea, and Tigray.

The complex confrontation returns a peaceful region to its terrible past of war and oppression. Eritrea spent three decades fighting for independence from Ethiopia as the latter moved from monarchy to communist dictatorship to generic authoritarian rule. Eritrea gained its independence in 1993 and created a regime so infamously cruel and repressive that it was known as the North Korea of Africa (according to Freedom House, Eritrea actually is less free than the North, rating just 2 out of 100). Five years later Ethiopia and Eritrea staged a short-lived border war, finally forging a peace treaty in 2018. Last year fighting erupted between the Ethiopian government and local security forces in the Tigray region, which long had dominated the country’s politics. Eritrea joined Ethiopia and the fighting continues. (The relationship between Addis Ababa and Asmara is complicated, but Ethiopia has enabled Eritrea’s atrocious Afwerki regime to escape what had been well-deserved diplomatic isolation.)

The conflict is largely unknown to the American republic. However, it is a true humanitarian horror. Alas, US efforts to halt hostilities have proved unavailing.

The Washington Post recently detailed the many offenses committed by the parties. For instance, Eritrean forces “have committed among the war’s worst atrocities, including civilian massacres and rapes meant to be so violent they render victims infertile. In its sanctions announcement, the Treasury Department said that Eritrean defense forces have gone house-to-house in search of Tigrayan families to evict and men and boys to execute. Those who survive must leave behind dead loved ones or face execution.”

Although Addis Ababa is slightly less repressive – only South Sudan, Syria, and Turkmenistan reach Eritrea’s depths, according to Freedom House – Ethiopia’s “troops have committed many of the crimes for which the United States is sanctioning Eritrea. Amnesty International reports that Ethiopian government forces and allied militias have also weaponized rape. Ethiopian soldiers have forced Tigrayan women into sexual slavery, engaged in gang rapes and targeted Tigrayan women fleeing to neighboring Sudan.”

Lest you decide to toss in your lot with Tigray, however, its forces seem no less cruel. Explained the Post: “civilians fleeing the conflict are accusing Tigrayan forces of committing a range of atrocities, including door-to-door executions, as they have widened the conflict beyond the borders of their own region. Displaced people blame Tigrayan troops for ‘killings, widespread looting and the indiscriminate shelling of civilian areas,’ Agence France-Presse reported.”

This is a terrible conflict and utterly wrong for all concerned. Of course, the combat should end. But what can the US do?

The Biden administration has not been silent. The Atlantic Council’s Cameron Hudson allowed: “In fairness to President Joe Biden’s administration, its efforts have not been half-hearted. The White House has doubled down on diplomatic engagement by appointing veteran diplomat Jeffrey Feltman as the first-ever special envoy to the region, while also dispatching Cabinet secretaries, cajoling a reluctant U.N. Security Council to speak up, and corralling like-minded allies to keep the up the diplomatic pressure.”

However, the result, which should surprise no one, was zilch. If countries and regions are willing to accept the high cost of going to war, why should we expect “diplomatic pressure” to halt the fighting? It’s worth making the effort, but that is likely to have an impact only if all parties are reluctant combatants or fear losing. Neither apparently is the case here. Unsurprisingly, then, Hudson worried that the administration relied too long on diplomacy: “Now, as the death toll continues to mount and more recruits join the fray, its delay in utilizing those measures is beginning to undermine its credibility.”

He suggested applying Magnitsky Act sanctions against human rights abusers. He also urged Washington to “sanction a wider range of individuals and entities. Potential targets could include individuals who are intentionally blocking humanitarian aid shipments; those using social media and other information platforms to incite violence and foment hate; and anyone seeking to undermine diplomatic efforts to achieve a cease-fire and long-term political settlement.”

No doubt, such penalties would inconvenience the guilty. However, they would do little to change government policy. Local elites typically are more committed to the regime than to foreign visas and bank accounts.

Moreover, Hudson advocated a formal ban on arms sales, a sensible step, though sometimes doing so has disproportionate and perverse impacts on combatants. With Ethiopia continuing to purchase weapons from such countries as Iran and Turkey, a unilateral prohibition would have only limited impact, causing him to call for a UN embargo, which would require Chinese and Russian acquiescence, no sure bet.

Avoiding the quagmire of secondary and financial sanctions, by which the US penalizes other nations’ individuals and companies, Hudson advocated targeting local firms involved in the war effort, such as Ethiopian Airlines and the Commercial Bank of Ethiopia. Hudson argued that “stiff sanctions against them could curtail the government’s ability to make war and push the companies’ executives to use their own influence over [Prime Minister] Abiy to pursue peace.” These steps would damage national prestige and marginally weaken Ethiopia’s war-making ability, but businessmen would remain unlikely to challenge their authoritarian political leaders. The war almost certainly would continue.

Indeed, when have economic penalties caused governments to yield what they consider to be vital security or political interests? The Trump administration increased sanctions on a gaggle of states, some serious enough to be termed “maximum pressure.” However, the result was a complete bust. Although China, Cuba, Iran, North Korea, Russia, Syria, and Venezuela all felt varying degrees of pain, none changed their policies as a result.

Even the Washington Post, which ran an editorial urging the Biden administration to Do Something!, acknowledged a sense of futility: “US sanctions against Eritrea probably will not force Eritrean troops out of the conflict. The United Nations sanctioned Eritrea for nine years, in part for refusing to withdraw troops from neighboring Djibouti, and the country did not relent. But they should be a warning shot, signaling to Ethiopia’s government and to Tigrayan forces that the world is watching this horrific war – and that the United States will act. The United States should use whatever leverage it has not only to end human rights abuses but also to force both sides to the bargaining table.”

This is a terribly unserious argument from a supposedly serious publication. Today the world is not watching and certainly is not acting, at least in ways that do much more than irritate Ethiopia and Eritrea. To grandly intone that “the United States will act” commits it to do so. But how? Surely not military action. Financial sanctions, to isolate the two governments from the world economy, would raise hackles across Europe, China, and Russia which have tired of American overreach wherever Washington sought to conscript the world for its political priorities. Anyway, near total sanctions were imposed on Sudan, but did not halt the fighting in Darfur and elsewhere.

Moreover, there is a downside to such measures. Admitted Hudson: “Critics may argue that the punitive measures outlined here would disproportionally harm the Ethiopian government, further imperil bilateral relations, diminish American influence and drive Addis Ababa deeper into the clutches of Tehran, Moscow and Beijing.” Such has been the case in the past; for example, Beijing gained economic influence in Burma and Sudan when both were under sanctions by the West.

Hudson expressed hope to counter the appeal of China and other states: “this is precisely why the use of tough sanctions must be accompanied by a continued commitment to diplomacy and dialogue, as well as an articulation of the conditions necessary for these sanctions to be removed.” However, if Addis Ababa and Asmara are determined to prosecute the war and can receive many of the same economic benefits from other countries, they are unlikely to go with US commitments and articulations.

The ongoing conflict in the Horn of Africa is horrendous. However, the US has little leverage over the contending parties. Long ago President George H.W. Bush proclaimed “that what we say goes,” delusional hubris that wasn’t even true then. It certainly isn’t true today. American policymakers must come to terms with the fact that the US is a hyperpower no longer.

Washington should work with European and African states to press for an end to the battle over Tigray, as well as greater freedom in Ethiopia and especially Eritrea. The US also should look for support in unusual places. Moscow and Beijing might be willing to cooperate to promote stability in the Horn of Africa for economic reasons even if they are less concerned about the ongoing human carnage.

However, Washington is likely to be most effective if it moderates its ambitions. US hubris doesn’t have a good track record of late, even when deployed with the best humanitarian intentions. These days what we say increasingly goes nowhere.

Source

______________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Afghanistan’s Exiled President Ahmadsai Lands In UAE | Ethiopia’s A. Ahmad Dreams of Joining Him There

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 1, 2021

💭 What Makes Cites Like Doha, Dubai The Top Refuge For High Profile Asylum Seekers

የአፍጋኒስታኑ ፕሬዚደንት አሽራፍ ጋኒ አህመድሳይ በጥሬገንዘብ በተሞላ ሄሊኮፕተሩ ውስጥ 169 ሚሊዮን ዶላር ይዞ መሸሹ ታውቋል። መኖሪያ ቪላው ሌባው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ባባ ካሠራው ቪላ አጠገብ መሆኑም ተዘግቧል። ለግራኝ የኤሚራቶች አየር መንገድ የተመደበለትም ለዚሁ ዘረፋ እና ሽሽት ልምምድ ይሆነው ዘንድ ነው።

Afghanistan’s President Ashraf Ghani Ahmadsai has taken refuge in the United Arab Emirates, the Gulf nation says.

The UAE’s foreign ministry said the country had welcomed Mr Ghani and his family on ‘humanitarian grounds’.

It has been reported that Ashraf Ghani Amdadsai had traveled to the UAE with a large amount of money – he fled with $169MILLION in his cash-stuffed helicopter – just like his war criminal brothers-in-arms Abiy Ahmed Ali Baba and his forty thieves who are transferring Ethiopia’s gold and billions of dollars to the UAE.

✞✞✞[Isaiah 1:23]✞✞✞

Your princes are rebels and companions of thieves. Everyone loves a bribe and runs after gifts. They do not bring justice to the fatherless, and the widow’s cause does not come to them.

✞✞✞[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፩፥፳፫]✞✞✞

“አለቆችሽ አመጸኞችና የሌቦች ባልንጀሮች ሆኑ፤ ሁሉ ጉቦ ይወድዳሉ፥ ዋጋም ለማግኘት ይሮጣሉ፤ ለድሀ አደጉ አይፈርዱም፥ የመበለቲቱም ሙግት ወደ እነርሱ አይደርስም።”

💭 On a Related Note:

👉 We read these interesting headlines:

🔥 „President Joe Biden set a deadline of 11 September – the 20-year anniversary of the 9/11 attacks on the US – for American troops to fully withdraw

🔥“Taliban aiming for 9/11 victory

💭 The year 2012 is actually 2021.

👉 09 Years after Benghazi Attack – September 11 2021 – ?

👉 11 years after New York Attack – September 11 2012 – Benghazi Attack

🔥 Now you know the meaning of 9/11 with Afghanistan developments.

🕑A timeline: America’s war in Afghanistan since Sept. 11, 2001🕑

No American war lasted longer than the U.S. engagement in Afghanistan, which began two decades ago after the Sept. 11 terrorist attacks. The final troops left this week, the closing chapter in a chaotic evacuation from Kabul.

About 2,500 service members died in the war. Although U.S. forces ousted the Taliban when they invaded, the fundamentalist group methodically rebuilt itself in the ensuing years before sweeping back into power during the American withdrawal.

💭 Here are some of the major events from the conflict.

👉 Sept. 11, 2001

Terrorists from Al Qaeda, which was granted sanctuary in Afghanistan by the Taliban, fly hijacked airliners into the World Trade Center in New York and the Pentagon in Virginia. A fourth plane crashes in Pennsylvania.

👉 Sept. 18, 2001

President George W. Bush signs a congressional resolution authorizing the use

of force against those responsible for the attacks, a document that provides the foundation for years of military and intelligence operations.

👉 Oct. 7, 2001

U.S. forces begin bombing the Taliban and Al Qaeda in Afghanistan. Special forces and CIA operatives also deploy to support the Northern Alliance, which sweeps toward the capital of Kabul and conquers the city a month later.

👉 December 2001

Osama bin Laden, the leader of Al Qaeda, is believed to have escaped into Pakistan while U.S. forces and allies attack a cave complex in the Tora Bora mountains.

Continue reading…

💭 አፍጋኒስታን እና ኢትዮጵያን እንዲሁም ክትባትን አስመልክቶ ከ፲፪/ 12 ዓመታት በፊት የሚከተለውን ጽሑፍ ጫር ጫር አድርጌ ነበር።

በተለይ አፍጋኒስታን ልክ የኢትዮጵያ ዓይነት ተራራማ የመልክዓምድራዊ ባሕርይ ስላላት ለወታደራዊ ልምምድ አመች ነች፤ የኔቶ ወታደሮችም ለኢትዮጵያ ወረራ የሚረዳቸውን ብዙ ልምድ በ አፍጋኒስታን በመቅመስ ላይ ናቸው።

🔥 Ethiopia Conspiracy

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 14, 2009

💭 “ኢትዮጵያ ተከባለች”

አውሬው ተለቅቋል፡ አውሬው ከግራ ከቅኝ፡ ከላይ ከታች፡ ከውጭ ከውስጥ እያለ ይፈታተነናል። አውሬው በተከታዮቹ አማካይነት ምድረ ሞርያን እና ምድረ ኢትዮጵያን ለመዉረር ዳር ዳር ይላል። የኢትዮጵያ አምላክ ግን እንደተለመደው በኢትዮጵያ ተራሮች ላይ በሠፈረው መንፈሳዊ ሠራዊቱ አማካይነት በዝምታ ይከታተላቸዋል።

ከየመን እስከ ሶማሊያ ከባህረ ገሊላ እስከ ቪክቶሪያ ሃይቅ ድረስ የአውሬው ሠራዊት እየቀበረ ያለውን ወጥመድ የኢትዮጵያ አምላክ ፎቶ በማንሳት ላይ ይገኛል።

የአውሬው አገልጋዮች፡ ሸህ ቢን ላድንን ወደ ሶማሊያ ሃጂ አልሳርካዊንን ደግሞ ወደ ጋዛ ለማሸጋገር ዝግጁ ይመስላሉ፡ እስካሁን ካልተሸጋገሩ።

ሊያውቁትና ሊቀበሉት ያልፈለጉት የእስራኤል አምላክ ቅዱስ መንፈስ በምድረ ኢትዮጵያ እንደሚገኝ ደርሰውበታል። ኢትዮጵያን ሊደፍሩ ይፈልጋሉ፡ ግን እስካሁን አልተቻላቸውም፡ ስለዚህ፡ በአውሬው ዓይን ከኢትዮጵያ ጋር በብዙ ነገሮች ተመሳሳይነትን በምታሳየው፡ ነገር ግን የቅዱሱ መንፈስ ተቃራኒ መንፈስ በተንሰራፋባትና የኢትዮጵያ ጆግራፊያዊ የመስተዋት ግልባጭ በሆነችው በ አፍጋኒስታን አስፈላጊ ያልሆነ ትኩረት በማድረግ ከፍተኛ መስዋእትን በመክፈል ላይ ይገኛሉ።

በአሜሪካ ግዛቶች ብዙ ጥፋት የሚያስከትሉት አውሎ ንፋሶች መነሻ የኢትዮጵያ ተራሮች መሆናቸውን መመልከት የቻለው የጠፈር መርማሪው አሜሪካዊ ድርጅት፡ “NASA” ለኢትዮጵያ መንግስት በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠር ዶላር እንደሚከፍል ይታወቃል። የሚገርመውና ብዙዎቻችንን ምናልባት ሊይስደነግጥ የሚችለው ነገር፡ በመስከረም ፩፩ ፪ ሺ ፩ ዓ.ም. ሽብርተኞች በኒውዮርክ ከተማ ላይ ጥቃት ባደረጉበት በአዲሱ አመታችን መግቢያ እለት፡ “ISS” በመባል የሚታወቀው ዓለም አቀፋዊው የህዋ መመርመሪያ ጣቢያ፡ የኦርቢታዊ ቦታ አቅጣጫው፡ (Orbital Position) ልክ አፍሪቃ ቀንድ ላይ ማረፍ እንደነበረበት፡ ነገር ግን ፕላኑ በጊዜው በስራ ላይ እንዳልዋለ ጭምጭምታዎች መሰማታቸው ነው። ምስጢሩ ምን ይሆን?

ከክትባት እንቆጠብ

እ.አ.አ በ August 1, 1989ዓ.ም. “The Sun” ተብሎ የሚታወቀው ታዋቂ የእንግሊዝ አገር የመንገድ ወሬ አሳዳጅ ጋዜጣ፡ “Big Brother’s Coming!” በሚል ርዕስ፡ በላብራቶሪ ውስጥ የተፈጠረ የአሳማ ጉንፋን ኤፒደሚ ገብቷል ይባልና የክትባት ዘመቻ ይካሄዳል ፣ ክትባቱ የሚያስፈልግበትም ምክኒያት በዚህ ሰበብ ህዝቡን ሁሉ በጸረ–ክርስቶሱ የአውሬው መርዝ ለመንደፍ በማሰብ ነው የሚል ዘገባ አቅርቦ ነበር።

ጋዜጣው ገና ከ 20 ዓመታት በፊት እንዲህ የሚል ነገር በገጾቹ ላይ አስፍሮ ነበር፡

“Coded microchips implanted in every person in the country would tie all of us into a master computer that could track anyone down at any moment, and plans for such a system are already under way whether you like it or not!”

ይቀጥልና…

“The tiny transmitters can be injected painlessly from a tiny gun in humans without them even knowing it through a nationwide vaccination program.”

በመጨረሻም፡

“All the government would have to do is make up something like the swine flu vaccine.”

በማለት ጽፎ ነበር።

እነዚህ የዲያብሎስ አገልጋዮች፡ እንዲህ የመሳሰሉትን ሴራዎች ገና ጥንት ነው ሲጠነስሱ የቆዩት። እግዚአብሔር ይይላቸው፡ እግዚአብሔር ከተንኮላቸው ሁሉ ይጠብቀን።

ባካችሁ እኛ አንተነኳኮል፡ አንድከም፡ በመጨቃጨቅ በመሰዳደብ አውሬውን አንመግብ። እንቀራረብ፡ እንሰባሰብ፡ እንተሳሰብ፡ እንተባበር፡ እንፈቃቀር፡። በኋላ አቅሙም ጊዜውም ስለማይኖረን እንዳይዘገይብን።

💭 “ኢትዮጵያ ተከብባለች – አዎን ከሁሉም አቅጣጫ!”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 23, 2012

የኢትዮጵያ ጠላቶች አገሪቷን ለመቆጣጠር ዳርዳር እያሉ ነው፡ የወረራውም ጊዜ እየተቃረበ ነው፤ አገራችን ከባሕር እንድትነጠል ተደርጋለች፤ በኤርትራ የሚገኙት ልጆቿም እንዲያምጹ፡ ጥላቻ እንዲገዙ ተደርገዋል፤ በዚህም ምክኒያት አደገኛው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በኢትዮጵያ ምድር ሰላም ጠባቂ መስሎ ሰተት ብሎ በመግባት ሥራውን እየሰራ ነው፤ ባካባቢዋ የሚገኙትም አገሮች አንድ ባንድ በጠላቶቻችን እጅ ሥር በመግባት ላይ ናቸው፤ በአየር ላይም መንኮራኩሮቻቸው በተራቀቁ ሌንሶች ታጥቀዋል ወደ አገራችንም ላይ ካነጣጠሩ ውለው አድረዋል።

በተለይ አፍጋኒስታን ልክ የኢትዮጵያ ዓይነት ተራራማ የመልክዓምድራዊ ባሕርይ ስላላት ለወታደራዊ ልምምድ አመች ነች፤ የኔቶ ወታደሮችም ለኢትዮጵያ ወረራ የሚረዳቸውን ብዙ ልምድ በ አፍጋኒስታን በመቅመስ ላይ ናቸው። የአረብ ጸደይ የሚል እንቅስቃሴ እንዲደረግ በመገፋፋት ደግሞ ውጭ የሚገኙ የሰሜን አፍሪቃና የመካከለኛው ምስራቅ ተወላጆች በምን ዓይነት መልክ መንግሥታቱን መገለባበጥ እንደሚችሉ አስፈላጊውን ልምድ በመቅሰም ላይ ናቸው፤ ውጭ የሚገኙ አንዳንድ ኢትዮጵያውያን ለዚህ ዓይነቱ ሉሲፈራዊ ዘመቻ አውቀውም ሆነ ሳያውቁ በመዘጋጀት ላይ ይገኛሉ። እሽ፡ አሁን ሰሜን አፍሪቃ በነርሱ እጅ ገብታለች፣ ጅቡቲና ኬኒያ ሁልጊዜ የነርሱ ናቸው፤ ሱዳን፣ ኡጋንዳ፣ ሶማሊያና የመንም በቅርቡ ሙሉበሙሉ በነርሱ እጅ ይወድቃሉ፤ የዓለም ትኩረት በ አፍጋኒስታን፣ ኢራቅ፣ ሶሪያ፣ ፍልስጤምና ግብጽ ላይ ነው፤ ነገር ግን ትልቁ የሉሲፈር ዓይን ግን በኢትዮጵያ ላይ ነው ያረፈው።

ይህች ብዙ ምስጢር የተደበቃበት አገራችን ምን ያህል ድብቅ ኃብት እንደያዘች ለኛ ለሞኞቹ ነው እንጂ እስካሁን ያልተገለጥልን፣ ሉሲፈርማ ገና ድሮ ከአዳምና ሔዋን ጊዜ አንስቶ ነው ይህን ምስጢር ያውቅ የነበረው። አሁን የቴክኖሎጂ ነገር እጅግ እየተራቀቀ በመጣበት ዘመናችን የሉሲፈር ምርጥ ልጆች የምስጢሩ ተካፋዮች ለመሆን በቅተዋል ፤ በዓይኖቻችን ሊታዩ የማይቻሉትን አንዳንድ ረቂቅ ነገሮችንም ለማየት እየተቻላቸው ነው፤ ታይተው የማይታወቁ፡ እኛ መናፍስት የምንላቸውን ነገሮች ለመከታተል ችሎታውን እያገኙ ነው። ከዚህ ቀደም ይህን ጽሑፍ አቅርቤ ነበር፤ ይህ ቦታ የኢትዮጵያ ምስጢራት ከተደበቁባቸው ቦታዎች አይርቅም፤ እነዚህ ቦታዎች የኢትዮጵያን ብርቅ ገዳማት የሚያጠቃልል ነው። የሉሲፈር ሠራዊት ይህን ቦታ ቃኝቶ ደርሶበታል፣ የነካተሪናን አውሎ ነፋስ የሚቀሰቅሰው የእግዚአብሔር አምላክ እስትንፋሽ፣ ኃያሎቹ ቅዱሳናት ከሚገኙባቸው የኢትዮጵያ ተራራዎችና ገዳማት እንደሚፈልቅ ተገንዝበወታል።

የሉሲፈር ወገኖች ባወጡት ፕላናቸው፤ “የኢትዮጵያ ሕዝብ በረሃብና በሽታዎች እንዲደክምና እንዲዋረድ ይደረጋል፡ በኋላም ማንነቱን ለማወቅ ስለሚሳነው ፣ አገሩን እየለቀቀ መሰደድ ይጀምራል፣ በመጨረሻም አገሩን፣ ወገኑን፣ እራሱንም አሳልፎ እስከመሸጥ ይደርሳል” የሚል ሃሳብ አላቸው። ይህንንም ዕቅዳቸውን አሁን በሥራ ላይ ለማዋል በመታገል ላይ ይገኛሉ። ግማሹ የሕዝባችን ክፍል አውቆም ሆነ ሳያውቅ ለአገሪቷ ጠላቶች በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ይሠራል፤ እነርሱንም በማገልገል ላይ ይገኛል፣ ገንዘብና ቁሳቁስ እንዲያፈቅር ተደርጓል፣ ሰይጣን ለ6ሺህ ዓመታት ያህል የተዋጋለትን ክቡር ነፍሡን ለሰይጣን አርበኞች አሳልፎ በመስጠት አንድ ቀን የማይቆየውን ጊዜአዊ እርካታ በመሸመት ላይ ይገኛል።

“ሰው ዓለምን ሁሉ ቢያተርፍ ነፍሱንም ቢያጐድል ምን ይጠቅመዋል?” – ማር. 8 ፥ 36 –

በመጨረሻ ብዙ ተዓምር እንደምናይ፡ የኢትዮጵያ ጠላቶችም አንድ በአንድ እንደሚቀነጠሱ፡ ዓለምም ለመገረም እንደሚበቃ አንጠራጠር። አንመለስም፤ ንስሐ አንገባም ብለው የከበቡን ኃይሎች ውጊያውን የተያያዙት እጅግ በጣም ግዙፍ ከሆነውና ከማይሸነፈው ኃይል ጋር ነው።

_________________________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በጀርመን የብስክሌት ተላላኪ የሆነው የአፍጋኒስታን ሚኒስትር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 1, 2021

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

በአፍጋኒስታን የቀድሞው የመገናኛ ሚኒስትር የነበሩት ሰይድ ሳዳት ባለፈው ዓመት ወደ አገሪቱ ከተዛወሩ በኋላ አሁን በምስራቅ ጀርመኗ ላይፕዚግ ከተማ ብስክሌት እየጋለቡ ምግብ ያቀርባሉ። የ ፵፱/49 ዓመቱ ፖለቲከኛ ሲናገሩ፤ “ለመንግሥት የሠራሁ ከፍተኛ ባለሥልጣን ስለነበርኩ አገር ቤት ያሉ አንዳንድ ሰዎች ዛሬ ምግብ አመላላሽ መሆኔን ተቃውመው ተችተውኛል። ተራ ሥራ እየሠራሁ ነው፤ እና የጥፋተኝነት ወይም የጸጸት ስሜት እንዲሰማኝ የሚያደርግ ምንም ነገር የለም። በፊት ሚንስትር ሆኜ ሕዝቤን ሳገለግል ነበር፤ አሁንም ምግብ በማቅረብ ሰዎችን እያገለገልኩ ነው።” ብለዋል።

“ከንቱ ኩራትን” ወዲያ አሽቀንጥሮ ወደ ቆሻሻ ቅርጫት የሚጥልና ጥገኛ ላለመሆን የሚጥር ጎበዝ ሰው ማለት እንዲህ ነው! በተቃራኒው ግን በታሊባኖቹ የተባረሩት የአፍጋኒስታን ፕሬዚደንት ግን ልክ እንደ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ሚንስትሮቹ ከሕዝባቸው የሠረቁትን ገንዘብ በጆንያ ተሸክመው በተባበሩት የአረብ ኤሚራቶች ወደገነቡት ወደ ዱባይ ቪላቸው ፈርጥጠዋል።

ትናንትና ንጉሥ ዛሬ ተራ ሰው የመሆን እጣ ፈንታ የሁላችንንም በር ሊያንኳኳ ይችላል።

✞✞✞[፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፪፥፲፮]✞✞✞

የዓይን አምሮት ስለ ገንዘብም መመካት ከዓለም ስለ ሆነ እንጂ ከአባት ስላልሆነ፥ ማንም ዓለምን ቢወድ የአባት ፍቅር በእርሱ ውስጥ የለም።

✞✞✞[ወደ ሮሜ ሰዎች ምዕራፍ ፲፪፥፪]✞✞✞

የእግዚአብሔር ፈቃድ እርሱም በጎና ደስ የሚያሰኝ ፍጹምም የሆነው ነገር ምን እንደ ሆነ ፈትናችሁ ታውቁ ዘንድ በልባችሁ መታደስ ተለወጡ እንጂ ይህን ዓለም አትምሰሉ።

_______________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Life, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: