Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • August 2021
    M T W T F S S
     1
    2345678
    9101112131415
    16171819202122
    23242526272829
    3031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for August 28th, 2021

ተዓምር በክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ | ሚንስትሩ ወደቁ | የሉሲፈር ጨረር?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 28, 2021

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

አህመድ + ☆ ጂብሪል = ሉሲፈር

የቱርክ ሉሲፈራዊ ባንዲራ + ☆ የቡርኪና ፋሶ ሉሲፈራዊ ባንዲራ = ሉሲፈር

ይህን ከስምንት ዓመታት በፊት የታየ ክስተት ዛሬ በቅዱስ ኡራኤል ዕለት ማየቴ ራሱ ሌላ ትልቅ ተዓምር ነው። ጉግል የራሱ አልጎሪዝም ይኖረዋል፤ የእግዚአብሔር ቅዱሳን ደግሞ የራሳቸው እጅግ በጣም የተራቀቀ አልጎሪዝምአላቸው። ድንቅ ነው!

ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ እና የጋናው ፕሬዚደንት ከሉሲፈራዊው ባራክ ሁሴን ኦባማ ጋር በተገናኙ ማግስት አርፈው ነበር። ቪዲዮው ላይ የሚታዩት የቡርኪና ፋሶው የውጭ ጉዳይ ሚስትር ጂብሪል ባሶሌ ደግሞ ከክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ የወቅቱ የውጭ ጉዳይ ሚንስት አህመድ ዳቩቶግሉ ጋር ጋዜጣዊ መግለጫ ሲሰጡ የቡርኪና ፋሶ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በቱርክ በጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ በሚሰጡበት ወቅት ራሳቸውን ስተው ሲወድቁ ይታያሉ።

የውጭ ጉዳይ ሚንስትሩ ልክ ሲወድቁ ብልጭ ብለው የታዩኝ የቱርክ እና ቡርኪና ፋሶ ባንዲራዎች ላይ ያለው የሉሲፈር ባለ አምስት ፈርጥ ኮከብ ነው። ጂብሪል እና አህመድ በሉሲፈር ኮከብ ታጅበዋል፤ ዋው!!!

ሙስሊሞች ለአምላካቸው ዋቄዮአላህ በሚሠሩት መስጊድ “ሚናራ” በሚባለው የምሰሶውና በሙአዚኑ አዛን ጋኔን መጥሪያው ክፍል ላይ የተገለጸው የፈጣሪያቸውን ሉሲፈርን መልክና ምሳሌ (ሎጎ)ይህን ሙስሊሞች ቅዱስ ጳውሎስን እንዲጠሉ ያደረጋቸውን እውነት ለማሳየነት ላቅርብ። ይህ ትልቅ መንፈሳዊ ምስጢር ነው። የእስልምናው እምነት የተዘጋጀው በስጋ ሕግና ሥርዓት መሆኑን ከግንዛቤ በመውሰድ፤ በቪዲዮው በምናየው የሉሲፈር በባለ አምስቱ ፈርጥ ኮከበ መልክና ምሳሌ በኩል የተገለጠው የፈጣሪያቸው ሉሲፈር ስምና ክብር (የስጋ ማንነትና ምንነት)ነው። ኮከቧ ምሳሌነቷ ለአምስቱ የስጋ የስሜት ሕዋሳት ነውና። ለስጋ ምሳሌ ናት። በድጋሚ፤ ቅዱስ ጳውሎስ በዓረብ ምድር ሕግና ሥርዓት በኩል “ስጋ!” በማለት የገለጸው አንድም የእስልምናውን ሕግና ሥርዓት ነው። የስጋ ሕግና ሥርዓት ደግሞ በመንፈስ ሕግና ሥርዓት ሞት በኩል የሚገለጥ የሞትና የባርነት ማንነትና ምንነት ወይም ስምና ክብር ነው። ይህም አዳም አትብላ የተባለውን ዕፀ በለስ በልቶ ለሕይወትና ለነጻነት የተሰጠውን ኪዳን (ሕግ) በሻረና በመንፈሱ በሞተ ጊዜ የተገለጠው ኃይማኖት ወይም የመንግስት ሕግና ሥርዓት ነው።

በሌላ በኩል ሰማያዊቷ ኢየሩሳሌም የተዘጋጀችበት የምድር አፈር ሕግ ትክክለኛዋ ኃይማኖት ክርስትና ናት። “ሰማያዊ” የተባለችው ኢየሩሳሌም ደግሞ ዛሬ ሉሲፈር በትግራይ በወረወራት ኮከብ አማካኝነት ሊያጠፋት በመታገል ላይ ያለችው የተቀደሰችው ምድር አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ናት። በዚህም መረዳት የተቀደሰችው ምድር ኢትዮጵያ የተዘጋጀችበት የምድር አፈር ሕግ (መንግስት)፤ ከእስላማዊው የዓረቢያው ምድር በተጻራሪ፤ ክርስትና የተባለው። ቅዱስ ጳውሎስ ይህን ይህን የምድር አፈር ሕግ በይስሐቅ ማንነትና ምንነት “መንፈስ” በማለት ይገልጸዋል። በዚህም ክርስትና የመንፈስ ሕግ መሆኑን ይመሰክራል። የስጋ ሕግ ማለት የሞትና ባርነት ሕግ ማለት ነው። የመንፈስ ሕግ ማለት ግን የሕይወትና የነጻነት ሕግ ማለት ነው። ቅዱስ ጳውሎስ፤ “አንዲት ኃይማኖት” በማለት የጠራትም ይህችን የመንፈስ ስምና ክብር ነው። ይህችም ደግሞ ፍቅር የተባለችው የተፈጥሮ ሕግ ናት። የክርስትናው ሕግና ሥርዓት የመንፈስ ሕግ መሆኑን የሚመሰክርልን ደግሞ የእግዚአብሔር መንግስት ምሳሌ የሆነው የዳዊት ኮከብ ይሆናል። የዳዊት ኮከብ ስድስት ፈርጥ ያለው የኮከቡ መልክና ምሳሌ ስለ መንፈስ አካል የሚናገር ሕግ ነበርና።

በኢትዮጵያ ሰንደቅ ላይ ስላረፈው የሉሲፈር ኮከብ ምናልባት ለመጀመሪያ ጊዜ የማንቂያ ደወል በጦማሬ አማካኝነት የደወልኩት እኔ ነበርኩ፤ ዛሬም በተለይ “ዛሬም!” የምኒልክ ብሔር ብሔረሰብ ተረት ተረት ርዕዮተ ዓለም አራማጅ የሆኑት የሕወሓት ክንፍ “የትግራይ ነው” ብሎ የሚጠቀምበትን ባንዲራ ጽዮናውያን እንዲያወግዙት እና እንዲያስወግዱት በምትኩም ለጽዮናዊቷ ትግራይ ኢትዮጵያ እነ አፄ ኢዛና፣ እነ ደቂቅ እስጢፋኖስ፣ እነ አፄ ዮሐንስ የተሰጧትን ቀይ፣ ቢጫ፣ አረንጓዴ ሰንደቅ በኩራት እንዲያውለበልቡ ከማሳወቅ ወደኋላ አልልም። የሉሲፈር አምስት ፈርጥ ኮከብ ያረፈበት ባለ ሁለት ቀለሙ ሰንደቅ የጽዮናውያን፣ የአክሱማውያን ወይም የትራዋይ ኢትዮጵያውያን እንዳልሆነ ፻/100% እርግጠኛ ነኝ። ለመሆኑ፤ “ይህ ሃምሳ ዓመት የማይሞላው ባንዲራ ከየት/ከማን ተገኘ? መልዕክቱስ ምንድን ነው?” በማለት የሚጠይቅ ወግን ለምን ጠፋ? ለትግራይ ሕዝብ ላለፉት ሃምሳ ዓመታት ሰቆቃ እና ስቃይን ከማምጣቱ እና ሉሲፈር ጠላትን ከማስደሰቱ በቀር ምን ያመጣለት ነገር አለ? ምንም! ዛሬ ኤርትራውያን የምንላቸው ጽዮናውያን ገና ሬፈረንደም ሲያካሂዱ ገና ወጣት እያለሁ “ተው!ብትገነጠሉ እንኳን ሰሜን ኢትዮጵያ የሚለውን ስም እና የጽዮንን ባንዲራ ያዙ!” ስላቸው ይሳለቁብኝ እንደነበር፤ እንዲያውም ሬፈረንደም ከማድረጊያው አዳራሽ እንድወጣ (ለዩኒቨርሲቲዬ ረፖርት ለማቅረብ ነበር ተልኬ የገባሁት) አስታውሳለሁ። ዛሬ ወገኖቻችን የያኔውን አሁን ከገጠማቸው ፈተና እና መዘዝ ጋር እያስታወሱ በመጸጸት የሚደውሉልኝ ኤርትራውያን ብዙ ናቸው። የጽዮናውያን ጽናት፣ ጥንካሬ፣ ብርታት እና ድል የእግዚአብሔር ድል ነው፤ በጽዮን ማርያም፣ በቅዱሳኑ እና በጽላተ ሙሴ በኩል ብቻ የተገኘ ድል ነው። ጠላት ይህን በደንብ ስለሚያውቅ ነው የሕይወት ዛፍ የሆነችውን ኢትዮጵያን ለማፈራረስ ሥሯን መንቀል አስፈላጊ እንደሆነ ስላወቁት ላለፉት ፻፴/130 ዓመታት ቆፍረው ቆፍረው አሁን የምናየውን ዓይን ያወጣ የጭፍጨፋ ግፍ በመስራት ላይ ያሉት። የትግራይ ሠራዊት የጽዮን ሠራዊት ነው፤ ስለዚህ አረበኞቹ የጽዮንን ጠላቶች እስከ ሞያሌ ድረስ ሄደው የማሳደድ ግዴታ አለባቸው፤ በዚህም ድጋፌ ፻/100% ነው፤ ጽዮናውያን አዲስ አበባ ድረስ ሄደው ግራኝን እና ጭፍሮቹን የመያዝ ግዴታ አለባቸው፤ እንዲያውም ዘግይተዋል። ግራኝ አብዮት አህመድ አዲስ አበባን ለቅቆ በመውጣትና የትግራይን አየር አቋርጦ ወደ አስመራ እና ቱርክ መብረር እንዳይችል መደረግ ነበረበት፤ የሚበርርም ከሆነ አውሮፕላኑን በትግራይ አየር ላይ መትተው መጣል ነበረባቸው። ለመሆኑ በየትኛው አየር መንገድ ነው ወደ አስመራ እና ቱርክ የበረረው? ከይተስ ተነስቶ? ይህን በጣም ማወቅ እፈልጋለሁ።

💭 ለማንኛውም በትግራይ ላይ ልክ የዘር ማጥፋት ዘመቻው ሲጀምር የሚከተለውን ጽሑፍ በማቅረብ ለማስጠንቀቅ ሞክሬ ነበር፤

👉 ለመሆኑ ይህ ጦርነት ማንን ነው “የሚጠቅመው”?

፩ኛ. የምዕራቡን ኤዶማውያንን እና የምስራቁን እስማኤላውያንን(ካቶሊክ፣ ፕሮቴስታንት፣ እስላም፣ ኢአማኒ፣ ግብረሰዶም)

ምክኒያቱም፦ ሁለቱም ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ዲያብሎሳዊ ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋትና በኢትዮጵያ የሚገኘውን የሕይወት ዛፍም ለሳጥናኤል ስም፣ ክብርና ዝና ሲሉ መውረስ ይሻሉና ነው።

፪ኛ. ዋቀፌታን/ኦሮሙማን

ምክኒያቱ፦ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋት ይሻሉና ነው። የፕሮቴስታንቲዝም አባት ማርቲን ሉተር ወደ ጀርመንኛ በተረጎመው መጽሐፍ ቅዱስ ኢትዮጵያን‘ ‘ኩሽብሎ ነው የጻፋት። ይህ ቀላል ነገር እንዳይመስለን። እ..አ ከ 1837 እስከ 1843 .ም ባለው ጊዜ ፕሮቴስታንቱ ጀርመናዊ ዮኻን ክራፕፍ ኦሮሚያ የተባለውን ግዛት ለመመሥረት የተነሳሳው ክርስትናን ለማስፋፋት ሳይሆን፡ እንደ አንድ ፕሮቴስታንት የኢትዮጵያ ቀጥተኛ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ለመዋጋት ነው። ለዚህም በወራሪነት ባሕርይ ከጀርመኖች ጋር ይስማማሉ በሚል ሃሳብ “ጋላ” ተብለው ሲጠሩ የነበሩትን ጎሳዎች ለማደራጀት በመነሳሳት በ ኢትዮጵያፋንታ ኩሽየሚለው ትርጉም ያለበትን መጽሐፍ ቅዱስ ይዞ ወደ ምስራቅ አፍሪቃ/ኢትዮጵያ ተጓዝ፤ በዚህም የኦሮሙማ እንቅስቃሴን ጀመረው። ተልዕኮው ፀረኢትዮጵያ፣ ፀረተዋሕዶ እና የክርስቶስ ተቃዋሚ ተልዕኮ መሆኑን ዛሬ እያየነው ነው። ዋናው ዲያብሎሳዊ ዓላማቸው፤ ኢትዮጵያን አፍርሰው ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነትንም በተለይ ከአማራና ትግሬ በመንጠቅ “መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሰችው ኩሽ እኛ ነን” የሚለው ነው።

ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም”[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲]

፫ኛ. የአማራ ብሔርተኝነትን

ምክኒያቱ፦ ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ትግሬዎችንና ትግርኛን አጥፍተው ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ግዕዝን፣ ሰንደቁን፣ አክሱም ጽዮንን፣ ቅዱስ ያሬድና አቡነ አረጋዊን ከተቻለም መላው ትግራይንና ኤርትራን ወርሰው ለራሳቸው ብቻ ለማድረግ ይሻሉና ነው። በነገራችን ላይ፤ ኦሮሞዎች በኬኛ ቅዠታቸው ሙጭጭ ያሉበትንና “ፊንፊኔ/ ፊልፊሌ” የሚለውን ስያሜ ለአዲስ አበባ ፍልወሃ ክፍለ ከተማ እቴጌ ጣይቱ እንደሰጡት፤ “አማራ” የተባለውን የአማራ ከንቱ ብሔርተኞች ክልልን መጠሪያ ስም የሰጡት ደግሞትግሬው/ሚ መለስ ዜናዊ ነበሩ። የሕይወት ምፀት!

፬ኛ. የትግሬ ብሔርተኝነትን

ምክኒያቱ፦ ኢአማንያኑ ሻእቢያ እና ህዋሀት ቡድኖች ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ቅዱስ ያሬድን፣ አቡነ አረጋዊን፣አባ ዓቢየ እግዚእን፣ነገሥታቱን ኢዛናን፣ ዮሐንስን፣ ሰንደቁን፣ ግዕዝን፣ አክሱምን አጥፍተው በሃምሳ ዓመታት ውስጥ በተገኘ ጣዖታዊ ማንነት “ኢአማኒ የትግራይ ሶሻሊምዝብልጽግና” ርዕዮተ ዓለምን በመከተልና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን የቻይና ባንዲራም በማውለብለብ ከኤርትራ ጋር ለብቻቸው መኖር ይሻሉና ነው። በትግራይ እየተካሄደ ያለው ጦርነት የግራኝ አብዮት አህመድ እና የስብሃት ነጋ ጦርነት ነው። መንግስቱን ለኦሮሙማዎች እንዳስረከቡት፣ ቤተ ክህነትንም ለእነ ኤሬቻ በላይ በማስረክብ ላይ ያሉ ይመስላሉ። በትግራይ ላይ የተከፈተውን ጦርነት የደገፉበት አንዱ ምክኒያትም ይህ ሊሆን ይችላል፤ ዋናው ፍላጎታቸው ግን የትግርኛ ተናጋሪ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን ልብ በመስበርና ተስፋ በማስቆረጥ፡ ተዋሕዶ ክርስትናን እና ኢትዮጵያን እንዲተው ማድረግ ነው። በነገራችን ላይ፤ ዛሬ የትግራይ ከንቱ “ትግራይ! ትግራይ!” ብሔርተኞች ለሚጮሁለት ክፍለሃገር “ትግራይ” የሚለውን መጠሪያ የሰጡት ድንቁ አማራኢትዮጵያዊ ንጉሥ አፄ አምደ ጽዮን ናቸው። የሕይወት ምፀት!

ሉሲፈራውያኑ እና ቆሻሻው ወኪላቸው አብዮት አህመድ አሊ ትግራይን ከኢትዮጵያ ገንጥለው የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው ጠላቶቿ የምትመራዋን የዛሬዋን ኢትዮጵያን አፈራርሰው ከሞያሌ እስከ መተከልና ጎንደር ያለውን ግዛት ለኦሮሞዎች ለማስረከብ ተግተው በመሥራት ላይ ናቸው። አማራው የስጋ ማንነትና ምንነት ካላቸው ኦሮሞዎቹ ጎን ተሰልፎ የመንፈስ ማንነትና ምንነት ባላቸው ትግሬ ወንድሞቹ ላይ በመቶ ዓመት ውስጥ ለሦስተኛ ጊዜ ጦርነት በማወጁ አብቅቶለታል! አክሱም ጽዮንን ክዷልና የሆነ ተዓምር ካልመጣ በቀር ምንም ተስፋ የለውም፤ በቅርቡ ሃገር አልባ ነው የሚሆነው። እነ ግራኝ እየሠሩ ያሉት ትግርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከአረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ሰንደቃቸው እና ከተዋሕዶ ክርስትናቸው እንዲላቀቁ ብሎም አእምሯቸውን ተቆጣጥረው፣ መንፈሳቸውን አድክመውና ሞራላቸውን ሰብረው ልክ እንደ “ኤርትራውያን” ለአውሮፓውያን አረጋውያን የኩላሊትና መቅኒ መለዋወጫ እንዲሆኑ ማድረግ ነው። ሰሞኑን “አማራ” የተባለው ክልል ባንዲራውን ለመቀየር መወሰኑ ከዚህ ሤራ ጋር የተያያዘ ነው። ከኦሮሞዎቹ ከእነ አብዮት አህመድ ጋር ተናበው በመስራት ላይ ያሉት ሀወሃቶች የዚህ ዲያብሎሳዊ ሤራ አካል ቢሆኑ አይገርመንም። ዋ! ! !

በዓለማችን ያሉ ብዙ ሕዝቦች በተቻለ መጠን በሃይማኖት፣ በቋንቋ፣ በባህልና በመልክ የሚመስሏቸውንና የሚቀርቧቸውን ሕዝቦች እየፈለጉ ማስጠጋትና መውደድ በጀመሩበት በዚህ ዘመን ትንሿ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ብሔሮች ግን ጥላቻን አንግሦ አንዱ ከሌላው የሚለይበትንና የሚረቅበትን፣ አንዱ ሌላውን የሚጠላበትንና የሚያርቅበትን ሰበባ ሰበብ እየፈላለገ እርስበርስ መባላቱንና ውድቀቱን መርጧል። ሞቃዲሾን አልፎ ኪጋሊንና ካምፓላን፣ ቀይ ባሕርን ተሻግሮ ኤደንና ሙስካትን “ የኛ ነበሩ! የኛ ይሆናሉ!” በሚል ወኔ ታላቅነትንና አርቆ አሳቢነትን እንደ ቀደሙት አያቶቹ ይዞ “ኢትዮጵያ እርስቴ” በማለት ፈንታ እራሱን አጥብቦና በጣም አውርዶ በወልቃይትና ራያ ሚጢጢ“እርስቶች” ላንቅው እስኪበጠስ ይነታረካል። ዛሬማ ሰው ከ“አዲስ አበባ የማን ናት?” አሰልቺና አላስፈላጊ ንትርክ ወርዶ ጉልበቱንና ጊዜውን በመስቀል አደባባይና ጃን ሜዳ ላይ ብቻ እንዲያጠፋ ተደርጓል። ጃን ሜዳን እና መስቀል አደባባይን ያረከሱትን ግራኝ አብዮት አህመድን እና ታከል ዑማን አድኖ እንደመድፋት፤ “ጮኸን ጮኸን ጃን ሜዳ ተፈቀደልን!” ይልና ሆያሆየን ጨፍሮ ለቀጣዩ እንቅልፉ ወደ አልጋው ይመለሳል። በከሃዲዎቹ የሉሲፈራውያኑ ባሪያ ልሂቃኖቹ አዕምሮው እስኪጠብብ ድረስ መታጠቡ ከዚህ የበለጠ ማስረጃ የለም።

የሕዝቡን ስነልቦና በልተውታል፤ ስለዚህ “አዲስ አበባ ኬኝ” ይሉና መስቀል አደባባይን እና ጃን ሜዳን በመቆፈር የተዋሕዷውያኑን ሃሳብ በነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ላይ ብቻ እንዲቀር ያስሩታል፣ ወደ ወልቃይት፣ ራያና ሁመራ ልጆቹን እየላከ ትግሬዎች ወገኖቹን እንዲገድል፣ የራሱንም ደም እንዲያፈስ፣ የአክቲቪስቱ ሃሳብም በእነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ብቻ ተወስኖና ታስሮ እንዲቀር፣ የቀረውም እንዲኮላሽና ሰፊዋን ኢትዮጵያን ከጠላቶቿ ነፃ ለማውጣት አቅም እንዳይኖረው፤ ብዙም እንዳይጠይቅ፣ በጥቃቅን ነገሮች ላይ ብቻ ጊዜና ጉልበቱን እያባከነ ለባርነት እንዲዘጋጅ አድርገውታል። ትልቅ ቅሌት! ወዮላችሁ!

👉 አንድን ሀገር/ሕዝብ ለመቆጣጠር ሉሲፊራውያኑ የሚጠቀሙባቸው መሳሪያዎች፦

ተስፋ ማስቆረጥ/ሞራል መስበር

አለመረጋጋትን መፍጠር

አመፅ መቀስቀስ

መደበኛነትን/መረጋጋትን ማምጣት

👉 A Luciferian Plan of Controlling a nation by the tools of

Demoralization

Destabilization

Insurgency

Normalization

💭 A year after Ethiopian PM Meles Zenawi and Patriarch Paulos passed away, on May 9, 2013

👉 Burkina Faso’s Foreign Minister Has Fainted During አ Joint Press Conference in Turkey.

A year later, 29 August 2014, Ahmet resigned as Foreign Minister and became Prime Minster of Turkey.

Djibrill Bassole, the foreign minister of the Colorado-sized West African nation of Burkina Faso, has joined the inauspicious ranks of people to faint on live television.

Bassole was holding a joint press conference in the Turkish capital of Ankara with Turkish Foreign Minister Ahmet Davutoglu when, in the middle of a question from a reporter, it became clear that something was wrong. He grips the platform, grimaces and begins to sway slightly. Bassole, obviously concerned, leans over to Davutoglu and says something.

The Turkish foreign minister looks immediately alarmed but, perhaps wary of embarrassing his official guest, extends an arm without actually grabbing Bassole. Then there’s a whooshing sound in the audio as Bassole, collapsing, brushes against his microphone and takes the podium down with him.

____________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

How The Tigray Crisis is Affecting Families in The U.S.

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 28, 2021

💭 Ethiopia Conflict Leaves Diaspora in US Fearing for Families

As chaos envelops Kabul after Afghanistan’s government collapsed and the Taliban seized control, horrific stories and heartbreaking images also pour out of Ethiopia. Some in the U.S. with a connection to the African country are feeling a call to action.

In Washington, D.C., home to the largest concentration of Ethiopians in the U.S. and the largest Ethiopian population outside Africa, there’s an intense debate over the war and who’s at fault.

“Tigray is part of Ethiopia. Tigrayans are Ethiopians until they decide otherwise. So any war, any suffering in Ethiopia, should be a pain to everybody,” Assefa Fisseha, a man who fled the country 20 years to begin a new life in America, told ABC News.

In Fisseha’s homeland, within the northern region of Tigray, millions are caught in the middle of civil war between Tigrayan defense forces and the Ethiopian government.

Each side has been accused of atrocities throughout the conflict, with systemic rape and starvation used as weapons of war, according to the United Nations, senior U.S. officials and monitoring groups like Amnesty International and Human Rights Watch. Roads, bridges, hospitals and farms have been destroyed, exacerbating the humanitarian catastrophe, according to aid groups.

But information can be hard to come by. Internet outages by the Ethiopian government have disconnected families inside and outside the country for days, weeks or even months at a time, according to Internet monitor NetBlocks.

With over 110 million people, Ethiopia is the second-most populous country in Africa. The conflict has left thousands dead and displaced roughly two million people in Tigray, according to the United Nations refugee agency.

“On the ground, what I’m really seeing is just hungry people there, people are extremely paranoid and protective,” Leoh Hailu-Ghermy, who made a two-day trek to the region to deliver supplies and aid to refugees, told ABC News.

Hailu-Ghermy is one of the voices in the movement to end the war many activists call a modern-day genocide.

Earlier this month, more apparent victims of the atrocities in the brutal, 10-monthlong civil war washed up on a riverbank in neighboring Sudan. Fifty bodies were believed to be Tigrayans from a nearby village, according to The Associated Press.

There have been reports of massacres, ethnic cleansing and widespread sexual assault by Ethiopian government troops, according to Amnesty International.

Secretary of State Antony Blinken has said the U.S. has seen “acts of ethnic cleansing,” but stopped short of calling the atrocities genocide — a specific legal term in international law. The Ethiopian government has fiercely denied such accusations.

“It’s really heartbreaking to see that people’s livelihoods can be stripped away from them in such an unfair way and that the world wouldn’t care because of the geography of that place or because of the race of those people,” Hailu-Ghermy said.

Just last week, the Biden administration called out the Ethiopian government for obstructing humanitarian aid, including convoys, saying aid workers will run out of food this week.

In May, President Joe Biden issued a lengthy statement, calling for a ceasefire, negotiations to halt the conflict and an end to human rights abuses, including the widespread sexual violence.

The Biden administration also tapped a special envoy for the region to push for a diplomatic solution — and fired a warning shot at the Ethiopian government, a critical U.S. partner, by imposing limited sanctions.

MORE: US restricting visas, aid over conflict in Ethiopia’s Tigray region

In May, the State Department said it imposed visa bans on officials from Ethiopia and neighboring Eritrea — whose military crossed the border to fight Tigrayan forces. Because visas are confidential by law, it did not say who was impacted but the U.S. Treasury slapped financial sanctions on Monday on General Filipos Woldeyohannes, the chief of staff of the Eritrean Defense Forces, accusing his forces of massacres, looting, rape, torture and extrajudicial killings of civilians.

Hailu-Ghermy and other advocates say they are looking for more action.

Ethiopian prime minister Abiy Ahmed was once seen as a popular reformer when he came into power in 2018, even winning the Nobel Peace Prize for ending a decades-long war with neighboring Eritrea. His election unseated the Tigray People’s Liberation Front, or TPLF, which dominated Ethiopia politics prior to his administration, and tensions between his federal government and their regional leaders exploded into conflict last November.

“Now that the conflict has been ongoing for several months, it produces its own logic. And so every atrocity, every retaliation begets another retaliation and unfortunately, another atrocity,” Aly Verjee, a senior adviser to the Africa program at the U.S. Institute of Peace, told ABC News.

Tigrayans celebrated when Abiy declared a ceasefire in June, but now their forces are on the offensive and Abiy responded with a call for all capable citizens to take up arms and join the fight to show patriotism.

“Ethiopians at home and abroad, your motherland calls upon you. History has shown that there is no force that can stand in our way when we say no more,” he said in a statement.

Analysts fear the conflict will spiral further out of control, putting hundreds of thousands on the brink of famine and potentially spilling over borders to Ethiopia’s neighbors.

“Let’s not forget that the reason the majority of Ethiopian Americans are in the United States is because, at one time or another, there was conflict in Ethiopia. Let’s not see another generation of Ethiopians feel that they have to leave the country because of conflict,” Verjee said.

Courtesy: abc NEWS

_____________________________________

Posted in Ethiopia, Life, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: