VIDEO
👉 እንኳንስ ይህን ሁሉ መስዋዕት ከፍለው!
ከሰላሳ ዓመታት በፊት ወደ አዲስ አበባ በማምራት አረመኔውን የፋሺስት ደርግ አገዛዝ ያስወገዱት ታላላቆቹ እነ አብረሃ ወ አጽበሃ፣ አፄ ዮሐንስ እና እራስ አሉላ ቢሆኑ ኖሮ ኢትዮጵያ እነ ኤርትራን + ጂቡቲን + ሶማሊያን + ሱዳንን + ኬኒያን + ሩዋንዳን ጠቅልላ በመያዝ እግዚአብሔር የሚያውቃትና ዛሬ በመላው ዓለም የምትፈራዋንና የምትከበረዋን ታሪካዊቷን፣ ታላቋንና ኃያሏን ኢትዮጵያን ለማየት በቻልን ነበር።
ታዲያ አሁን ዋናው ጥያቄ ሕወሓቶች ይህን ለምን አላደረጉም ? እራሳቸው ማድረግ ሲችሉና ማድረግ ሲኖርባቸው፤ ምንም ዓይነት የኢትዮጵያዊነት ማንነት የሌለውን ኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ለምን “ኢትዮጵያ ! ኢትዮጵያ !” እያለ ሕዝቡን እንዲያታልል ፈቀዱለት ? ማንን ለማስደስት ነበር የትግራይ ሕዝብ ይህን ሁሉ መስዋዕት እንዲከፍል ያስገደዱት ?
በመጭዎቹ ወራት እንደ ከሰላሳ ዓመት በፊቱ ተመሳሳይ ስህተት በድጋሚ እንዳይሠሩ ለማስጠንቀቅ ነው። ለአጭር ጊዜ ጥቅም፣ የእልኸኝነት ስሜት ማቀዝገዣና የርዕዮተ ዓለም ጥማት ማርኪያ ሲባል አዲስ አበባንም ሆነ ሌላ የኢትዮጵያን ግዛት አዞ ለሆነው የኦሮሞ ፍዬል አሳልፋችሁ ትሰጡና ወዮላችሁ ! በቃ ! አርቃችሁ አስቡ !
“ ይግባኝ ሰሚ አዞ በመጨረሻ ይብላኝ ብሎ ተስፋ በማድረግ አዞውን የሚቀልብ ሰው ነው። ” ዊንስተን ቸርችል
“An Appeaser is One Who Feeds a Crocodile, Hoping it Will Eat Him Last” Winston Churchill
“ሕወሓቶች የአማራ፣ ኦሮሚያ እና ሶማሊያ ክልሎችን መፍጠራቸውና ሚጢጢዋን ትግራይን ለትግራይ ሕዝብ ማስቀረታቸው እንዴት የትግራይን ሕዝብ ሊጠቅም ይችላል ብለው ለማሰብ እንደቻሉ በጣም ግራ ያጋባል፤ በእጅጉንም አስገራሚ ነው፤ ትልቅ ታሪካዊ ስሕተት። አሁንስ ተመሳሳይ ስሕተት ይፈጽሙ ይሆን ?”
ሕወሓት ግን ለእራሱ ርዕዮት ዓለም ባሪያ ሆኖ የትግራይን ሕዝብ ሊበሉ የሚሹትን ሦስት የኢትዮጵያ ጠላት ሰው – ሰራሽ ክልሎች / አዞዎች ( አማራ፣ ኦሮሞ፣ ሶማሌ ) ፈጠረ፣ የትግራይን ሕዝብ በማግለል እነዚህን አዞዎች ለሰላሳ ዓመታት ያህል ቀልቦ አሳደጋቸው። ዛሬ አዞዎቹ አፈርጥመው በትግራይ ሕዝብ ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል ፈጸሙ።
አማራ + ኦሮሞ + ሶማሌ የተባሉት ሕገ – ወጥ ክልሎች ባፋጣኝ መፈራረስ አለባቸው። ሚሊዮኖችን ለማዳን፤ በተለይ ጽዮናውያንን ከወደፊቱ አደጋ ለመከላከል ይህ ከሁሉም አስቀድሞ መሠራት ያለበት ሥራ ነው።
የፈለገው ሉሲፈራዊ ኃይል ትዕዛዝ እየሰጠ በፖለቲከኞቻችሁ ላይ ጫና ቢያደርግም፤ ጽላተ ሙሴን የያዙት ጽዮናውያን ግን መብታቸውን ነውና የሚከተሉትን ማድረግ ይኖርባቸዋል፤
🔥 ፩ኛ. አማራ + ኦሮሞ + ሶማሌ የተባሉት ክልሎችን ማስወገድና ሰሜን + ደቡብ + ምስራቅ + ም ዕራብ ኢትዮጵያን መመስረት
🔥 ፪ኛ. እነ ግራኝ አብዮት አህመድን በእሳት መጥረግ፣ ለዋቄዮ – አላህ ልጆች ስልጣን መንፈግ
🔥 ፫ኛ.’ሕወሓት ‘ የሚለው የመጠሪያ ስም እንዲቀየር ማስገደድ
🔥 ፬ኛ. ባለ ሁለት ቀለሙ እና ኮከብ ያረፈበትን የሉሲፈርን ባንዲራ ከትግራይ ማስወገድ
💭 በትግራይ ሕዝብ ላይ ደም አፍሳሹ የዘር ማጥፋት ዘመቻው በጀመረበት ዕለት ይህን ቪዲዮና ጽሑፍ አቅርቤ ነበር፤
“ዓለም ተሳለቀችብን | በአንድ ዓመት ውስጥ ከሰላም ሽልማት እስከ የእርስ በእርስ ጦርነት?
VIDEO
አሁን እውነት ህወሃቶች ከብልጽግና ጋር በንጹሐን ኢትዮጵያውያን ሕይወት ላይ ድራማ እየሰሩ ካልሆነ በአራት ኪሎ ቤተ መንግስት የደፉትን ቆሻሻቸውን ባፋጣኝ መጥረግ ይኖርባቸዋል። ግራኝ አብዮት አህመድን አሊን እና የኦሮሙማ መንጋውን በእሳት ከጠራረጓቸው በኋላ ከሦስት ዓመታት በፊት ማድረግ የነበረባቸውን የሚከተሉትን ነገሮች አድርገው ወደ አክሱም ጽዮን በማምራት ንስሐ በመግባት ከፖለቲካ ሕይወት መሰናበት አለባቸው። ከሉሲፈራውያኑ ፀረ-ኢትዮጵያ አጀንዳ አስፈጻሚ ባርነት ነጻ ሊወጡ የሚችሉት የሚከተሉትን ለማድረግ ፈቃደኞች ሲሆኑ ብቻ ነው፦
👉 ኢትዮጵያዊ የሆነ የሽግግር መንግስት እንዲቋቋም፣
👉 በኢትዮጵያውያን ላይ የጫኑትን ሰይጣናዊ የክልል ሥርዓትና ሕገ አውሬ እንዲፈረካከስ፣
👉 በክቡሩ ሰንደቃችን ላይ የለጠፉትን የባፎሜት ኮከብ እንዲነሳ
ምናልባት ያኔ ይሆናል ምናልባት ኢትዮጵያውያን አቅፈው ይቅር የሚሏችሁ።
ገና ስልጣን ላይ ሲወጣ ለአብዮት አህመድ አሊም ተመሳሳይ ዕድል እንዲህ በማለት ሰጥቼው ነበር፦
👉 “እውነት ሕዝባችንን ለማገልገል የመጣ ሰው ከሆነ እነዚህን ሦስት ነገሮች በፍጥነት መፈጸም ይኖርበታል ” ብዬ ነበር፦
፩ኛ . በቋንቋ የተከፋፈልውን የክልል ሥርዓት እንዲያፈርስ
፪ኛ . ኮከቡን ከባንዲራችን ላይ በአዋጅ እንዲየነሳ
፫ኛ . ከአረብ አገሮች ጋር ያለንን ጥብቅ ግኑኝነት እንዲያላላ
አመት ሆነው፤ ግን ሦስቱንም ጉዳዮች እስካሁን ለማስተካከል ሙከራ አላደረገም፤ እንዲያውም ሁኔታዎችን ወደ ባሰ መንግድ እየመራቸው ነው፤ በዚህም ሉሲፈራውያኑ ምዕራባውያን፣ አረቦችና የተባበሩት መንግስታት ፈላጭ ቆራጮች ታይቶ በማይታወቅ መልክ እያጨበጨቡለት ነው። ይህም በጣም ስላደፋፈረው፡ መጀመሪያ በትግርኛ ተናጋሪዎች ላይ ሤራ መጠንሰስ ጀመረ፤ አሁን ደግሞ ወደ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ዞረ። አቤት ድፍረት !“ ገና ዓመታት በፊት
💭 ከወራት በፊት የቀረበ፤
➡ “Fascist Abiy Ahmed’s Eritrean Mercenaries Commit Atrocities in Tigray”
😠😠😠 😢😢😢
VIDEO
እውነት እንደሚሉን በትግራይ ጦርነት እየተካሄደ ነውን? አይመስለኝም! የሚመስለኝ “ውጊያ አለ” እያሉ በሁሉም በኩል የተቀነባበር ጭፍጨፋ በትግራይ ክርስቲያን አባቶቼ፣ እናቶቼ፣ ወንድሞቼና እኅቶቼ ላይ እየተካሄደ ነው። ይህ ደግሞ የሉሲፈራውያኑ ኤዶማውያንና እስማኤላውያን ጭፍሮች የሆኑት ኦሮሞዎች፣ አማራዎች፣ ፕሮቴስታንቶች፣ መሀመዳውያንና ኢ-አማንያን ሁሉ ምኞትና ፍላጎት መሆኑ የታወቀ ነው። በዓብያተ ክርስቲያናት፣ በገዳማትና ታሪካዊ ቦታዎች አካባቢ፤“ውጊያ እየተካሄደ ነው!” መባሉንና ጭፍጨፋዎቹም በእነዚህ ቦታዎች እየተካሄደ እንደሆነ ልብ እንበል። “እዚህ አለን!” እያሉ በመጥራት በወገኖቻችን ሕይወት ላይ የኩኩሉሉ ድብብቆስ ጨዋታ የሚጫወቱ ይመስላል። 😠😠😠
በእውነት ህወሀቶች ከሠሩት በጣም ግዙፍ ስህተት ተምረው የወገኖቼን ስቃይ እና ሰቆቃ ማቆም ቢፈልጉና ለደቡባውያን የሰጡትን በረከትና ዕድል ወደ ሰሜን የመመለስ ፍላጎት ቢኖራቸው ኖሮ ትግራይ ሆነው ሳይሆን ጥይት መተኮስ የነበረባቸው፤ ወደ አዲስ አበባ ተጉዘው ግራኝን በደፉትና የጦርነቱንም አቅጣጫ ወደ ደቡብ በቀየሩት ነበር። ላለፉት ሦስት ዓመታት ስለፍፍ የነበረው ይህን ነው፤ “ባካችሁ ጡት አጥባትችሁ ያሳደጋችሁትን ሰይጣን ድፉትና ወደ አስኩም ጽዮን መጥታችሁ ንስሐ በመግባት ኢትዮጵያን የመንፈሳዊ ማንነትና ምንነት ላላቸው ትክክለኛዎቹ ኢትዮጵያውያን አስረክባችሁ ታሪክ ሥሩ!” ስል ነበር። እውነት ለመናገር ልክ ጦርነቱ እንደተጀመረ ህወሀቶች በሦስት ቀናት አዲስ አበባ ይገባሉ የሚል እምነት ነበረኝ። እንዴት ነው በወሬ ካልሆነ፤ አንዴም በአግባቡ ሲበቀሉ የማናያቸው?
የሚገርም ነው፤ እንደ ጋዛ ገላጣማ ከሆኑና እስራኤል 24/7 ዓይኖቿን ከምትተክለበት ትንሽ ቦታ ፍልስጤማውያኑ አሸባሪዎች ለዓመታት ሮኬቶችን ወደ እስራኤል መተኮስ ችለው ያው ከእስራኤል ጋር የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ለመድረስ በቅተዋል። በሌላ በኩል እነ ሳውዲና ኤሚራቶች እንዲሁ 24/7 ክትትል ከሚያደርጉባት ከገላጣማዋ የመንም የአሥር ዓመት ዕድሜ እንኳን የማይሞላቸው ‘ሁቲ’ ነፃ አውጪዎች እስከ ጂዳና ሪያድ ድረስ የሚደርሱ ሮኬቶችንና ድሮኖችን በመላክ የበቀል እርምጃዎችን በመውሰድ ላይ ናቸው።
ታዲያ የኔ ጥያቄ፤ ለሃያ ሰባት ዓመታት ኢትዮጵያን ሲያስተዳድሩ የነበሩት ህወሀቶች ተመሳሳይ ተግባር ለመፈጸም እንዴት ተሳናቸው? ምንም ዓይነት የወታደራዊ ዕውቀት የሌለን እኛ ታዛቢዎች እንኳን የተባበሩት አረብ ኤሚራቶች በአሰብ ቤዛቸው ተዋጊ አውሮፕላኖችንና ድሮኖችን ለክርስቲያን ኢትዮጵያ ጭፍጭፍጨፋ እያሰፈሩ መሆናቸውን ከሁለት ዓመት በፊት ከሩቅ ሆነን ስንጠቁም ነበር። እውነት የህወሀት ጄነራሎች ይህ መረጃ ሳይኖራቸው ቀርቶ ነውን? ዛሬም ኤሚራቶች የየመንን ደሴት ለዚሁ ተግባር በማዘጋጀት ላይ ናቸው፣ ግራኝ ከቱርክ ድሮኖችን ሊሸምት ነው ወዘተ” እያልን ነው፤ ነገር ግን የትግራይም ሆኑ የኢትዮጵያ ሜዲያዎች ለዚህ ትልቅ ጉዳይ ተገቢውን ትኩረት ሲሰጡት አይታዩም።
ለመሆኑ ለምን ይሆን በትግራይ ህፃናት ላይ የኬሚካል ቦምቦችን ሲጥል የነብረውን ምርኮኛ ኦሮሞ ፓይለትን ለቅቀውት ወደ ደብረ ዘይት እንዲመለስ ያደረጉት? የትግራይ ቀሳውስትና ካህናት በሰበባሰቡ እየተገደሉ ነው፤ እያለቁ ያሉት ክርስቲያኖች ናቸው፤ ታዲያ ምናልባት ዛሬም የስጋ ማንነትና ምንነት ላላቸው ደቡባውያን እየሠሩ ስለሆኑ ይሆን፤ “ሕዝቤ” የሚሉትን ሕዝብ ሊከላከሉት ያልቻሉት/ያልፈለጉት? የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው “ብሔር በሔረሰቦች” በጋራ ተናብበው በትግራይ ሕዝብ ላይ ጭፍጨፋ እያካሄዱ ግፍ እየሠሩ ታዲያ ህወሃቶች ዛሬም “የብሔር-ብሔረሰቦች እኩለነት” የሚለውን የተሰወረና የተሸፈነ ንድፈ ሀሳብ ተጠቅመው ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት በሃገረ ኢትዮጵያ የነገሰውን የስጋን ማንነትና ምንነት ማለትም የስጋን አካል እንደ መንግስት አካል (ህግ) ፣ የሞትና ባርነትን ሥርዓት ለማስቀጠል ይሻሉን?
ዛሬ በደንብ ግልጽ የሆነልን የህወሀት/ኢሀዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/አብን/ኢዜማ የተዘጋጁበት መልክና ምሳሌ ይህ መሆኑን ነው። የኢትዮጵያ ባንዲራ ላይ እና የመንፈስ ማንነትና ምንነት ካለው የትግራይ ሕዝብ ታሪክ ጋር ምንም ዓይነት ግኑኝነት በሌለው “የትግራይ ባንዲራ” ላይ ያረፈው ባለ አምስት ፈርጥ ኮከብ በሕዝባችን ላይ ያስከተለብንን ስቃይና ሰቆቃ ካየን በኋላ ዛሬም ሲውለበለብ ማየታችን እውነትም እነዚህን ቡድኖች ሉሲፈር ለስሙና ለክብሩ ፈጥሯቸዋል፣ ምኞቱንም እያሟሉለት ነው ማለት ነው። እንድምናየውም አራተኛ ትውልድ የተባለው የምኒልክ መንግስት መጨረሻ ወይም ፍጻሜ የህወሀት/ኢሀዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/አብን/ኢዜማ አገዛዝ ነው። እነዚህን ቡድኖች የፀነሳቸው የምኒልክ የስጋ ምኞት ነበርና። ዛሬ ያለው አገዛዝ/መንግስት የምኒልክ መንግስት ነው።
በትግራይ ሕዝብ ላይ ከዚህ በፊት ታይቶና ተሰምቶ የማይታወቅ ግፍና በደል እየደረሰበትና በደል ፈጻሚዎቹም አረመኔዎቹ እነ ግራኝ አብዮት አህመድ መሆናቸው በግልጽ እየታወቀ፤ እንዴት ነው ህወሀቶች የበቀል እርምጃ የመውሰድ ከበቂ በላይ ብዙ ምክኒያቶች ኖሯቸው በግራኝ አገዛዝ አባላት ላይ እስካሁን አንድም የጥቃት እርምጃ መውሰድ ያልቻለው/ያልፈለገው? ዲያ ህወሃት እና ኦነግ/ብልጽግና/ብአዴን/አብን በእነ ሳሙራ ዩኑስ፣ ኬሪያ ኢብራሂም እና አረከበ እቁባይ በኩል አብረው ተናብበው እየሠሩ ይሆንን?
💭 ይህ ጥርጣሬየ ከንቱ ሊሆን የሚችለው የሚከተለውን ካየን ብቻ ነው፦
👉 ፩ኛ. እነ ግራኝ አብዮት በእሳት ሲጠረጉ
👉 ፪ኛ.’ህወሀት’ የሚለው የመጠሪያ ስም ሲቀየር
👉 ፫ኛ. ባለ ሁለት ቀለሙ እና ኮከብ ያረፈበት የሉሲፈር ባንዲራ ከትግራይ ሲወገድ
ቤተ እስራኤል በኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ እስራኤል ፥ ቤተ ኢትዮጵያ በእግር ወደ ሱዳን
VIDEO
👉 ኢትዮጵያ ሀገሬ ሞኝ ነሽ ተላላ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ
☆ ኢትዮጵያን የከዱት በኢትዮጵያ አየር መንገድ ዘና ብለው ወደ እስራኤል ይበርራሉ
☆ ኢትዮጵያውያን ግን ከአየር መንገዱ በትግሬነታቸው ይባረራሉ፤ ሴቶች በየጫካው እይወለዱ በበርሃ በእግራቸው ሄደው ወደ ሱዳን ይሰደዳሉ
እነዚህ ሁለት ሁኔታዎች ከ፴፭/35 ዓመታት በኋላ በአንድ ወቅት እንደገና መደገማቸው በአጋጣሚ? እስራኤል፤ “ለልጆቼ ቆሚያለሁ” ፥ “ኢትዮጵያ ግን ለልጆቿ ደንታ የላትም!” የሚለውን መልዕክት ለማስተላለፍ የተሞከረ ይመስለኛል።
በቪዲዮው፦
👉 የቤተ እስራኤል ስደተኞች ከ፴፭/35 ዓመታት በፊት ከሱዳን ወደ እስራኤል
👉 የቤተ እስራኤል ስደተኞች ዛሬ ከ፴፭/35 ዓመታት በኋላ ከአዲስ አበባ ወደ እስራኤል በኢትዮጵያ አየር መንገድ በረሩ
👉 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በሱዳን ከ፴፭/35 ዓመታት በፊት፤ የጋላ/ጋላማራ የደርግ መንገስት በጥይትና ምግብን/ ረሀብን እንደ ጦር መሣሪያ በመጠቀም በሚሊየን የሚቆጠሩትን ትግሬ ኢትዮጵያውያንን ቀጠፋቸው፤ የተረፉት ወደ ሱዳን ተሰደዱ፤ ዓለም “የልደት በዓል መሆኑን ያውቃሉን?” Do they know it’s Christmas? ብላ ዘፈነችልን።
👉 ከ፴፭/35 ዓመታት በፊት ወደ ሱዳን ተሰደው ከነበሩት መካከል፤ አቶ እስክንድር ነጋሽ
👉 ዛሬ ከ፴፭/35 ዓመታት በኋላ፤ በልደት በዓል ዋዜማ፤ ኢትዮጵያውያን እግዚአብሔር በሰጣቸው ምድር እየተበደሉ፣ እየተንገላቱ፣ እየተጨፈጨፉ እና እንደገና ያኔ ወደነበሩበት የሱዳን ስደተኞች ካምፕ ተመልሰው በእግራቸው ሄደው እንዲሰደዱ እየተደረጉ ነው።
ታዲያ ዛሬ ዓለም “የልደት በዓል መሆኑን ያውቃሉን?” Do they know it’s Christmas? ብላ በድጋሚ ትዘፍንልን ይሆንን?
ህወሃቶች የሰሩት ትልቅ ወንጀል ሃገረ ኢትዮጵያን ለጠላቶቿ ጋሎች ማስረከባቸውና ዛሬ ቅድስት የኢትዮጵያ ምድር የሆነችውን ትግራይን የጦርነት ቀጠና ለማድረግ መወሰናቸው ነው። እንደው ጦርነት መካሄድ ካለበት እንኳን ህገ – ወጥ በሆኑት ሶማሊያ እና ኦሮሚያ በተባሉት ክልሎች መሆን ነበረበት። ምክኒያቱም የኢትዮጵያ ቀንደኛ ጠላቶች የሚገኙት በእነዚህ ሁለት ክልሎች ነውና። ጀግናው አፄ ዮሐንስ ኢትዮጵያን በድጋሚ ታላቅ ለማድረግ መጀመሪያ ከእነዚህ ሁለት ክልሎች ነበር ፀረ – ኢትዮጵያውያኑን ጠራርገው የሚያስወጧቸው።
ህወሃቶች ሁሉም ነገር በእጃቸው ነበር፤ ሰራዊቱ፣ መሳሪያው፣ ተቋማቱ ወዘተ በቁጥጥራቸው ስር ነበር። እንደው ቆሻሻው ግራኝ አብዮት አህመድ ጠላታቸው ቢሆን ኖሮ በአንድ ሰዓት ውስጥ ሊደፉት በቻሉ ነበር፤ ነገር ግን ይህን አይፈልጉም፤ ምክኒያቱም የግራኝ ብልጽግና እና ህወሃት ኢትዮጵያን ለማፈራረስና በትግራይ የሚኖሩትን ጥንታውያኑን ኢትዮጵያውያንን በጥይት፣ በስደት፣ በበሽታ እና በረሃብ ፈጅተው ለመጨረስ ተናብበው እየሰሩ ነውና ነው። ሁሉም ይህን ዲያብሎሳዊ ተልዕኮ ለማስፈጸም ከሰላሳ ዓመታት በፊት በደማቸው ፈርመዋልና ነው።
ከአደዋው ድል በኋላ ከአፄ ምኒሊክ ስጋዊ ማንነት የመነጨውን የብሔር ብሔረሰብ ርዕዮት ዓለም የተረከቡት የስጋ ማንነት ያላቸው ህወሃት(ራያ) እና ኦነግ ህገ-መንግስት ተብየውን ከሉሲፈራውያኑ ሲቀበሉና ክልሎችን ሲመሰርቱ “እናንተ ለሃያ ሰባት ዓመት ትገዙና ወደ መቀሌ ትሄዳላችሁ፤ ከዚያም በእናንተ ላይ ጦርነት እናውጅና ተዋሕዶ ትግሬ ኢትዮጵያውያንን እናናውጣቸዋለን፣ እያዋረድን እና ሞራላቸውንም እየሰበርን እናዳክማቸዋለን፣ እናጠፋቸዋለን፤” በሚል ስውር ስምምነት ነበር።
ዛሬ እኮ የምናየው ልክ ይህን ነው፤ እስኪ ተመልከቱ፤ ከሰላሳ ዓመታት በፊት ኦነግ ከህወሃት ጋር ሆን መንግስት መሰረተ፣ ቀጥሎ ጊዜውን ጠብቆ ከመንግስት በስልት እንዲገለል ተደረግ፣ ከዚያም አስመራ ገባ፣ አሁን ጊዜው ሲደርስ ወደ አዲስ አበባ ተመለሰ ብልጽግና የሚባል ፓርቲ መሰረተ በመጨረሻም በትግራይ ላይ ጦርነት አወጀ።
አስገራሚ ነው፤ ከሁሉም “ሰሜናዊ” ከሆኑ ወገኖች ጋር ተናብቦ እየሰራ ያለ ብቸኛው ቡድን ኦነግ ነው። ኦነግ ከኢሳያስ አፈቆርኪ ጋር፣ ከደብረጽዮን ጋር፣ ከአብዮት አህመድ ጋር፣ ከሙስጠፌ ጋር፣ ከአዴፓ ጋር፣ ከአብን ጋር፣ ከሲዳማ እና ወላይታ እንቅስቃሴዎች ጋር፣ ከግብጽ ጋር፣ ከሳውዲ እና ኤሚራቶች ጋር፣ ከአውሮፓውያን እና አሜሪካውያን ጋር አብሮ ይሰራል። ግራኝ አብዮት አህመድ እኮ እንዲህ ብሎናል፤ “ኦሮሞ እስኪነቃ ነው እንጂ፣ እስኪነሳ ነው እንጂ ሲነሳ ሚዳቋ አትበላንም፤ እኛ ዝሆን ነን፤ እንሰብራለን፤ እንበላለን፤ እንገዛለን፣ ሃሳብ አለን፤ ድርጅት አለን፤ ከአለም ጋር ግንኙነት አለን።”
የስጋ ማንነት ያለው አጋሩ ራያው ጌታቸው ረዳ ደግሞ ሰሞኑን “በአልሞት ባይ ተጋዳይነት”፡ እንዲህ ብሎናል፤ “ጦርነቱ የሚያበቃው ሁሉም የትግራይ ሕዝብ ሲያልቅ ነው”
አዎ! እንደምናየው የትግራይን ሕዝብ ሊያስጨርሱት የወሰኑ ይመስላሉ፤ ዛሬ ሳሰላስል የመጣልኝ ጥያቄ፡ “ላለፉት ሁለት ዓመታት ሀወሃት የጦር ሠራዊቱን ጡንቻ ለማሳየት ብዙ ልምምዶችን ሲያካሂድ ነበር፤ ይህን ልምምድ በተለይ የትግራይ ሕዝብ ነው እንዲያየው የተደረገው፤ ይህን የልምምድ ትዕይንት የተከተለው ባለፈው በትግራይ ተካሂዶ የነበረው ምርጫ ነበር፤ ታዲያ ልምምዱ “እኔ ነኝ አለኝታችሁ፤ እኔን ከመረጣችሁ እከላከላችኋለሁ፤ ካልመረጣችሁ ለጠላት አሳልፌ እሰጣችኋለሁ” የሚል መልዕክት ኖሮት ይሆን? ምናልባት ህወሃት እንደጠበቁት በትግራይ ነዋሪዎች ዘንድ ባለመመረጣቸው፤ አሁን ሕዝቡን እየተበቀሉት ይሆን? እንግዲህ እንኳን ትግራይን መላው ምስራቅ አፍሪቃን የመከላከል ብቃቱ እንዳላቸው ለሰላሳ ዓመታት ያህል አሳይተዋል፤ ታዲያ ዛሬ ያሰለጠኑትን ልፍስፍስ የግራኝን ሠራዊት እንዴት ሰተት ብሎ ወደ ትግራይ እንዲገባ ፈቀዱለት? ጦርነት መምጣቱስ ላልቀረ ገና አዲስ አበባ አራት ኪሎ እያሉ መዋጋት ይችሉ አልነበረምን? ለምን ወደ ትግራይ ሄደው መሸጉ? ሆን ብለው ይህን ጦርነት ወደ ትግራይ ለማምጣት አይደለምን?
ጽዮናውያን ባፋጣኝ ወደ አዲስ አበባ አምርተው ከሰላሳ ዓመታት በፊት የሠሩትን ትልቅ ስህተት ለማረም በተለይ ኦሮሞ + አማራ + ሶማሊያ የተባሉትን ህገ-ወጥ ክልሎች ማፈራረስ አለባቸው! አለዚያ ሉሲፈራውያኑን ያስደስቱ ዘንድ ሁሉም ያልቃታል!
_____________ __________ ____________
Like this: Like Loading...