Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • August 2021
    M T W T F S S
     1
    2345678
    9101112131415
    16171819202122
    23242526272829
    3031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for August 16th, 2021

Chaotic Scenes at Kabul Airport | ዋ! ሰዶም እና ገሞራ አዲስ አበባ እጅሽን ቶሎ ስጭ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 16, 2021

☆ እግዚኦ! ሰዎች ከC17 አውሮፕላን ሲወድቁ! People falling off a C-17 plane

በቅርቡ በትግራይ ተመትቶ የወደቀውን C-130 አውሮፕላን እናስታውሳለን!?

☆ Coming to Addis Ababa Soon ☆ በቅርቡ ወደ አዲስ አበባ ይመጣል

💭 እጅግ ብዙ አፍጋኒስታናውያን በካቡል ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ታርካውን አቋርጠው ፣ ምናልባትም እንደ ታክሲ በሚያገለግለው የአሜሪካ አየር ኃይል የትራንስፖርት አውሮፕላን ላይ ለመሳፈር እየሞከሩ ነው።

ሌሎች አስገራሚ ፊልሞች ቀደም ሲል የተጨናነቀውን እና የተጨናነቁትን የአየር ማረፊያዎችን መጨናነቅን ጨምሮ በማሽኮብከቢያው አውራ ጎዳና ላይ ከፍተኛ ትርምስ አሳይተዋል። የአፍጋኒስታን መንግስት ከወደቀ ከአንድ ቀን በኋላ አርፈው በሚገኙ የመንገደኞች አውሮፕላን ተሳፍሮ ከዋና ከተማዋ ከካቡል ለማምለጥ ሲታገሉ ታይተዋል።

Large crowds of Afghans crossing the tarmac of Kabul International Airport, apparently trying to board a taxiing U.S. Air Force transport plane.

Other dramatic footage showed scenes of utter chaos on the runway, including civilians frantically clambering up an already overcrowded and buckling set of airstairs. It was a desperate bid to board a parked passenger plane and escape the city a day after the government’s collapse.

በታሊባን ወረራ ምክንያት ሰዎች ከሀገራቸው ለመሸሽ ወደዚህ የተስፋ መቁረጥ ደረጃ መወሰዳቸው በጣም አሳፋሪ ነው። የግራኝ የገንዘብ ሚንስትሩ አህመድ ሸዴ ከሳምንታት በፊት ስምንት ልጆቹን በዚህ መልክ ለማስወጣት እንደሞከረ ሆኖ ነው የታየኝ።

ይህን መሰል ጉድ በአዲስ አበባው ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ እንዳይከሰተ፤ አዲስ አበቤዎች እጃቸውን ለጽዮን ልጆች እጃቸውን በመስጠት የአረመኔውን ኦሮሞ አገዛዝ ፈላጭ ቆራጮችን እጅ ቶሎ ማሰር ይኖርባቸዋል። እነ ግራኝ የኢትዮጵያውያንን ደም ለዋቄዮ-አላህ በበቂ አስገብረውና የኢትዮጵያን ኃብትም ሙሉ በሙሉ ዘርፈው ካሸሹ በኋላ የአረብ ኤሚራቶች ባቀረቡላቸው አውሮፕላኖች ከእነ ድኽነታችሁና ሃዘናችሁ ትተዋችሁ ለማምለጥ ሽርጉድ በማለት ላይ ናቸው። እንደለመዱት ጊዜ ለመግዛት ሞኙን ኢትዮጵያዊ በማጭበርበር ላይ ናቸው። እንደ አፍጋኒስታን ከአውሮፕላን ላይ እየወደቁ ከመሞት ብሎም ለሜዲተራንያን እና ቀይ ባሕር አሣ ነባሪዎች ቀለብ መሆን የማትሹ ከሆናችሁ እነ ግራኝን ቶሎ ያዟቸው! ፍጠኑ! ፍጠኑ! ፍጠኑ!

__________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos, Life, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Genocidal Legacy of Evil A. Ahmed in Ethiopia: Rape, Terror-Famine & Hate Speech

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 16, 2021

😠😠😠 😢😢😢

💭 የጽዮን ልጆች፤ በተለይ ወንዶቹ፤ በእናቶቻችንና እኅቶቻችንን ላይ ለተፈጸመው ለዚህ ዓለምን ‘ጉድ!’ ላሰኘ ጭካኔና ግፍ ካልተበቀልን ወንዶች አይደለንም። ሌላው ሁሉ ይቅር! በስጋ የገደሏቸውንም ‘ገድለዋቸዋል’ ማለት እንችል ይሆናል፤ ይህን ጉዳይ ግን በቸልተኝነት፣ በዝምታና በይቅርታ የምናልፈው ጉዳይ በጭራሽ አይደለም! ለትውልድ የምናስተላልፈውን፤ ይህን የዱር አራዊቶች እንኳን በፍጹም የማይፈጽሙትን አረመኔያዊ ተግባር ሁሌ እያስታወሰን ጠላቶቻችንን ለሰባት ትውልድ ያህል እናሳድዳቸዋለን። እግዚአብሔር አምላክ ከእነ ዘርማንዘራቸው ወደ ገሃነም እሳት ያውርዳቸው! አሜን!

The severity and scale of the sexual crimes committed are particularly shocking, amounting to war crimes and possible crimes against humanity.”

All of these forces from the very beginning, everywhere, and for a long period of time felt it was perfectly OK with them to perpetrate these crimes because they clearly felt they could do so with impunity, …. it is intended to humiliate both the women and their Tigrayan ethnic group but described the violence as some of the worst she had ever seen.

Hundreds of women and girls have been gang-raped, subjected to genital mutilation and weeks of sexual slavery by Ethiopian soldiers, Amnesty International has revealed.

Drawing from interviews with 63 survivors, the report sheds new light on a scourge already being investigated by Ethiopian law enforcement officials, with at least three soldiers convicted and 25 others charged.

Some survivors said they had been gang-raped while held captive for weeks on end. Others described being raped in front of their family members.

And some reported having objects including nails and gravel inserted into their vaginas, ‘causing lasting and possibly irreparable damage’, Amnesty said.

‘It’s clear that rape and sexual violence have been used as a weapon of war to inflict lasting physical and psychological damage on women and girls in Tigray,’ said Amnesty’s secretary general Agnes Callamard.

‘Hundreds have been subjected to brutal treatment aimed at degrading and dehumanizing them.

‘The severity and scale of the sexual crimes committed are particularly shocking, amounting to war crimes and possible crimes against humanity.’

______________________________________

Posted in Ethiopia, Health, Life, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Fires, Floods, Mucilage: What’s Happening in Anti-Christ Turkey? | እሳት + ጎርፍ በክርስቶስ ተቃዋሚዋ ቱርክ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 16, 2021

☆ ድሮን ለግራኝ? ቱርክ እጅሽን ከጽዮን ላይ አንሽ!

Let’s remember; last year the government of turkey just made the Historical Orthodox Church, Hagia Sophia into a mosque. Let us remember the martyrs that were beheaded when the Muslims conquered Constantinople and brought abomination into the church by making it into a mosque.

💭 “ወፈፌው የቱርክ ፕሬዚደንት | በመስቀልና በግማሽ ጨረቃ መካከል ጦርነት ይነሳል”

መስጊዶቻችን ስለተዘጉ በክርስቲያኖች እና ሙስሊሞች መካከል ጦርነት መቀስቀስ አለበት”

ከጥቂት ቀናት በፊት አውስትሪያ በአገሯ የሚገኙትን መስጊዶች ለመግዝጋት ብሎም ኢማሞችን ለማባረር በመወሰኗ ነው፤ መሀመዳዊው የቱርክ ፕሬዚደንት ኤርዶጋን ይህን የተናገረው።

የክርስቲያኖች አገር፣ የቅዱሳኑ ሐዋርያቶቻቸን ምድር፣ ራዕይ ዮሐንስ ላይ የተጠቀሱት ሰባት ዓብያተክርስቲያናት መቀመጫ የነበረችው ቱርክ በመሀመዳውያን ከተያዘችበት ዕለት ጀምሮ ብዙ የክርስቶስ ተከታዮች መስዋዕት ሆነውባታል። የቀሩት ጥቂት ክርስቲያኖች ዛሬም እየተበደሉ ነው፤ እንኳን አዲስ ዓብያተክርስቲያናት መሥራት፣ የቆዩት የቤተክርስቲያን ሕንጻዎች ሲፈርሱ እንኳን ማደስ አይፈቀድላቸውም።

ወፈፌው ፕሬዚደንት ኤርዶጋን ከጥቂት ዓመታት በፊት አዲስ አበባን ሲጎበኝ፤ ኢትዮጵያውያኑ የግራኝ አህመድ ተከታዮች ሆን ብለው በጣም ቆሻሻ የሆነውንና ሙስሊሞች የተሰባሰቡበትን አንድ የመርካቶ አካባቢ አሳዩት። ኤርዶጋን ቆሻሻውን ሲያይ ምን ብሎ ተናግሮ ነበር፦ “የሰው ልጅ ሆኜ በመፈጠሬ አፍራለሁ!”

ለነገሩማ፣ ቆሻሻዎቹ እነርሱ ነበሩ፤ ከውስጥም ከውጭም። አብዛኛው የቱርክ ክፍል የተራቆተ፣ መንፈስ የሚያውክና ቆሻሻ ነው፤ አሁን ምዕራባውያኑ እሹሩሩ እያሉ ስለሚደጉሟቸውና የጦር መሣሪያውንም ስለሚያቀብሏቸው እንደ እንቁራሪቷ በዕብሪት ተወጣጠሩ።

💭 Elder Paisios’ Amazing Prophecies About Turkey | ግሪካዊው በረኸኛ ጻድቅ አባ ፓይስዮስ፤

አብዛኛዎቹ ቱርኮች ይጠፋሉ፤ ያለ እግዚአብሔር በረከት የተገነባ ሕዝብ ስለሆኑ ይደመሰሳሉ

💭 የመሬት መንቀጥቀጡ በዮሐንስ ራዕይ ላይ በተጠቀሱት ሰባቱ የእስያ አብያተ ክርስቲያናት | ድንቅ ነው!”

💭 ትንቢተኛው የግሪኩ ‘አባ ዘወንጌል’ | ቱርክ የምትባል አገር አትኖርም፤ በቅርቡ ትፈራርሳለች

“ኦርቶዶክስ በመሆናችን እግዚአብሔር ይረዳናል”

በረኸኛው ቅዱስ ኣባታችን ኣባ ፓይሲዮስ (..1924-1994)ቅድስናቸው በሁሉም ግሪኮች ዘንድ የታወቀው፤ ፖለቲከኞች ፣ አገልጋዮች ፣ ዓለማውያን ፣ መነኮሳት ፣ ካህናት ፣ ጳጳሳት በኤጂያን ባሕር ዙሪያ ስለሚሆነው ነገር ሁሉ ከእያንዳንዱ ሰው ጋር ተነጋግረዋል።

የወደፊቷን ግሪክ እጣ ፈንታ ለማየት እስኪበቁ ድረስ አባታችን ቀናትን እና ሌሊቶችን በጸሎት ያሳለፉ ነበር።

ለግሪክ ፣ ለግሪካዊነትና ለኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ትልቅ፣ ልባዊና ጥልቅ ጭንቀት እንዳላቸው ለሚቀርቧቸው ሁሉ ያወሱ ነበር።

በቪዲዮው ከተካተቱት የአባታችን ትንቢታዊ መልዕክቶች መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል፦

ቅዱስ ኮስማ እንደተነበዩት ሩሲያውያን ከላይ ጣልቃ ይገባሉ፤ ግሪኮች ቁስጥንጥንያን/ኢስታምቡልን በአምላክ ፈቃድ ያስመልሳሉ።

ቱርክ በአጋሮቿ ትፈራርሳለች፤ ቱርኮች የተቀቀለውን ስንዴ በወገባቸው ዙሪያ አኑረዋል፤ የግሪክ ሠራዊት ወደ ቁስጥንጥንያ/ኢስታምቡል ያመራል

ቱርክ በ፮/6 ማይሎች ርቀቶች(የግሪክን የክልል ውሃ)መቃረቧን በዜና ሲሰሙ ከዚያ ጦርነት ይከተላል፤

መርከቦቿም ይደመሰሳሉ።

ይህ የእግዚአብሔር ፈቃድ ነው ፡፡ የቱርክ መጨረሻ መጀመሪያ ይሆናል።

ቁስጥንጥንያ/ኢስታምቡል ለግሪክ ትመለሳለች፤ በሩሲያ እና በቱርክ መካከል ጦርነት ይከሰታል፤ በመጀመሪያ ቱርኮች ያሸንፉ ይመስላቸዋል ነገር ግን ይህ የእነሱ መጥፊያቸው ይሆናል።

ቱርኮች ይጠፋሉ ፡፡ እነሱ ያለ እግዚአብሔር በረከት የተገነባ ህዝብ ስለሆኑ ይደመሰሳሉ።

አንድ ሦስተኛው ቱርኮች ወደ መጡበት የቱርክ ጥልቀት ይመለሳሉ፡፡ አንድ ሦስተኛ የሚሆኑት ክርስቲያን ስለሚሆኑ ይድናሉ ፣ ሦስተኛው ደግሞ በዚህ ጦርነት ይገደላሉ፡፡ ግሪኮች፣ አርመኖችና ኩርዶች ቱርክን ይከፋፈሏታል።

የቀደመው የቱርክ ትውልድ በአዲስ የፖለቲከኞች ትውልድ ይተካል። በእግዚአብሔር ላይ እምነት እና ተስፋ እስካለ ድረስ ብዙ ሰዎች ይደሰታሉ። በእነዚህ ሁሉ ዓመታት ውስጥ የሚሆነው ሁሉ ይህ ነው፡፡ ጊዜው ደርሷል፡፡

እንግሊዞች እና አሜሪካውያን ለራሳቸው ጥቅም ሲሉ ቁስጥንጥንያን ለግሪክ ይሰጧታል፡፡ ቱርኮች ግሪክን ይተናኮላሉ፤ ማዕቀብ ይከተለላል፤ ዘመነ ረሃብ ይመጣል። ግሪኮች ይራባሉ።

ከቱርክ ትንኮሳ በኋላ ሩሲያውያን ወደ ቢስፎረስ ባሕር ይወርዳሉ፣ እኛን ለመርዳት ሳይሆን፣ ሌሎች ፍላጎቶች ስላሏቸው እንጂ።

በሩሲያውያን እና በአውሮፓውያን መካከል ታላቅ ጦርነት ስለሚኖር ብዙ ደም ይፈስሳል፡፡ ግሪክ በዚያ ጦርነት ውስጥ የመሪነት ሚና አለመጫወቷ ትልቅ በረከት ነው። ምክኒያቱም በአውሮፓውያን መካከል በሚደረግ ጦርነት የሚሳተፍ ሁሉ ይጣፋልና ነው።

ቱርኮች ይመቱናል ግን ግሪክ ከፍተኛ ጉዳት አይደርስባትም፤ ቱርኮች በአገራችን ላይ ከፈፀሙት ጥቃቶች ብዙም ሳይቆይ ሩሲያውያን ቱርኮችን ይመቱና ያፈርሷቸዋል፤ ልክ አንድ ወረቀት ተቀዳደደው ይፈራርሳሉ፡፡

ሩሲያ ቱርክ ከወደመች በኋላ እስከ ፋርስ ባሕረ ሰላጤ ድረስ ጦርነቱን ትቀጥላለች፣ ወታደሮቿም ከኢየሩሳሌም ውጭ ይቆማሉ።

ከዚያ የምዕራባውያኑ ኃይሎች ሩሲያውያን ወታደሮቻቸውን ከእነዚህ ቦታዎች እንዲያስወጡ ማሳሰቢያ ይሰጣሉ።

ግን ሩሲያ ኃይሏን አታወጣም ፣ ከዚያ የምእራባዊያን ኃይሎች እነሱን ለማጥቃት ወታደሮችን መሰብሰብ ይጀምራሉ።

የሚፈነዳው ጦርነት ዓለም አቀፋዊ ይሆናል እናም የሩሲያውያንን ኪሳራ ያስከትላል፤ ግዙፍ መተራረድ ይኖራል ፣ ከተሞቹ የፈራረሱ መንደሮች ይሆናሉ።

ግሪክ በዚያ ጦርነት ውስጥ አትሳተፍም፤ የቁስጥንጥንያው ገዢ በእኛ በኩል ፖለቲካዊ እና ወታደራዊ ይሆናል።

የቱርክ መጥፋት ለግሪኮች ትልቅ እርካታ ይሆናል፤ ቁስጥንጥንያ ለግሪኮች ትመለሳለች።

የፀሎት እና ቅዳሴ ሥነ ስርዓት በቅድስት/ሃጊያ ሶፊያ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ እንደገና ይጀምራል።

ልክ እንደ ዛሬዎቹ ኢትዮጵያውያንአርሜኒያውያንም ከ፻ ዓመታት በፊት ከሚበላቸው አውሬ ጎን ተሰልፈው ነበር

በአርሜኒያውያን የባሪያ ጉልበት የተገነባው የምድር ባቡር የእራሳቸው የአርሜኒያኑን ጭፍጨፋ አፋጥኖት ነበር።

ይህ ጥናት እና ትምህርት የቀረበው የጀርመን የታሪክ ተመራራማሪዎች ባቀረቡት መረጃ ላይ ተሞርኩዞ ነው።

መረጃው ከጥቂት ዓመታት በፊት በጀርመን ፓርላማ (ቡንደስታግ)ውስጥ ቀርቦ የፓርላማውን አባላት በሀዘን ካስዋጠና እምባ በእምባ ካደረገ በኋላ ቱርክ በአርሜኒያውያን ወገኖቻችን ላይ የፈጸመችው ጭፍጨፋ የዘር ማጥፋት/ጀነሳይድ እንደሆነ በይፋ አጽድቀውት ነበር።

መረጃው እንደሚያሳየው እ.አ.አ 1871 ዓ.ም ላይ በተለያዩ ግዛቶች እንደ ዘመነ መሳፍንት ይገዙ የነበሩት ጀርመንኛ ተናጋሪ ሕዝቦች ጀርመን የምትባለዋን የዛሬዋን ጀርመን አንድ በማድረግ ቆረቆሯት። በዚህ ጊዘ የነበሩት ገዥዎች፣ መጀመሪያ ‘ኦቶ ፎን ቢስማርክ’ የመጀመሪያው የጀርመን መሪ/ካንዝለር ጀርመን ልክ እንደ እነ ብሪታኒያ፣ ፈረንሳይ፣ ሩሲያና ቤልጂም ኃያል ለመሆንና በመላው ዓለም ንጉሠ ነገሥታዊ/ኢምፔሪያላዊ ህልሟን ለማሟላት ስትል ወደ ቱርክ ወርዳ ለቱርኮች እርዳታ ታደርግላቸው ነበር። ዛሬም እንደዚሁ። በዚህ ወቅት ነበር ወስላታው የጀርመን ንጉሥ ነገሥት/ ካይዘር ‘ቪልሄልም ፪ኛው’ ለቱርኮች ድጋፍ እየሰጠ አርሜኒያውያንን ለከባድ ጭፍጨፋ ያበቃቸው። (በጣም ይገርማል በሃገራችንም ልክ ኢትዮጵያውያን በጣልያኖችን ላይ በአደዋው ጦርነት ድል እንዳደረጉ ‘ቪልሄልም ፪ኛው’ ወደ ኢትዮጵያ በመውረድ ከአፄ ምኒሊክ ጋር ጥብቅ ግኑኝነት ማድረግ ጀመረ። ልብ በል፤ በዚህ ጊዜ ነበር ፕሮቴስታንቱ የጀርመን ሚሲዮናዊ ዮሃን ክራፕፍ “ኦሮሚያ” የሚባለውን ስም ለወራሪዎቹ ጋሎች በመስጠት ፀረ-ኢትዮጵያ/ፀረ-ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ዘመቻ ማካሄድ እንዲጀምሩ የተደረገው። ወደዚህ ጉዳይ ሌላ ጊዜ እመለሳለሁ!)

_________________________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: