Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • July 2021
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    262728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

የኖቤል የሰላም ተሸላሚው ግራኝ አሕመድ አሊ ጥቁሩ አዶልፍ ሂትለር ነው | የአህዛብ ርኩሰት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 21, 2021

M & M

👉 Hitler’s Book: ‘Mein Kampf/My Struggle’ = Abiy Ahmed’s Book : Medemer/ Synergy

🆚

M & M ☆ = 👉 Mohammad + Martin Luther

👉 Senator Jim Inhofe, Presbyterian Protestant Guardian of Pentecostal-Muslim Protestant Abiy Ahmed Ali

# ትግራይ የዘር ማጥፋት ወንጀል | የኖቤል የሰላም ተሸላሚ ጠ / ሚ አሕመድ ጥቁር አዶልፍ ሂትለር?

&

👉 የሂትለር መጽሐፍ ማይን ካምፍ / ትግሌ” = የአብይ አህመድ መጽሐፍ መደመር

🆚

& ☆ = ሀመድ + ርቲን ሉተር

👉 ፕሬስበቴሪያን ፕሮቴስታንቱ ሴናተር ጂም ኢንሆፌ = የፔንጠቆስጤሙስሊሙ ፕሮቴስታንት አቢይ አህመድ አሊ ጠባቂ

Mohammed Amin al-Husseini / መሀመድ አልሁሴይኒ☆

ሂትለር አይሁዶችን ለማባረር እንጅ ለመግደል አልፈለገም ነበር ፥ ግን ፍልስጤማዊው ሙስሊም፤ ሙፍቲ አልሁሴይኒ ነበር አይሁዶችን እንዲጨፈጭፍ የአሳመነው” ይላሉ የቀድሞው የእስራኤል ጠ/ር ናታንያሁ።

Mufti Mohammed Amin al-Husseini / ሙፍቲ መሀመድ አል-ሁሴይኒ ከናዚው አዶልፍ ሂትለር ጋር☆

የኔዘርላንድሱ ፖለቲከኛ ጌርድ ቪልደርትስ፤

አደገኛው ቁርአን መታገድ አለበት፤ ከሂትለር መጽሐፍ ጋር ተመሳሳይ ነውና”

ይህ የአህዛብ ርኩሰት ያመጣው ጣጣ ነው፤ ለዲያብሎስ ተላልፈው የተሰጡት ሕዝቦች አህዛብ ይባላሉ፤ እነዚህ አህዛብ ናቸው ዛሬ አማራውን፣ ኦሮሞውን፣ ኤርትራዊውን/ቤን አሚር፣ ሶማሌውን ብሎም ከላይ እስከታች የቤተ ክርስቲያን “አገልጋይ” የተባለውን ሁሉ (የዋቄዮ-አላህ-ዲያብሎስ ጭፍሮች) በመንፈስ የተቆጣጠሯቸው።

በትግራይ ላይ የሚካሄደው ጂሃድ አህዛብ የትክክለኛዎቹን ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያን ተፈጥሯዊ ጸጋና በረከት ለመስረቅና የራስ ለማድረግ የሚሰሩ የጥፋትና የሞት አሰራር ይዘው የመጡ የዲያብሎስ ጭፍሮች ናቸው። ምክኒያቱም የዲያብሎስ ልጆች ሁሉ ስምና ክብራቸው የሚሠሩት ተፈጥሯዊ ጸጋና በረከት ያለውን ሌላ አንድ አካል በመግደል፣ በማፍዘዝ፣ በማሰር፣ በማሳበድ፣ በሽተኛ በማድረግ ነውና። ስጋ ተፈጥሯዊ ጸጋና በረከት የለውም፤ የመንፈስን ስምና ክብር ነው የራሱ የሚያደርገው። ስለዚህም ደግሞ ያ መንፈሳዊ አካል ሊሞት የግድ ይሆናል። የስጋ ስምና ክብር አንጻራዊ ስለሆነ የግድ አንድን መንፈሳዊ አካል መስዋዕት አድርጎ ያቀርባል። ገድሎ፣ አጥፍቶ፣ ሠርቆ፣ አጭበርብሮነው ስሙንና ክብሩን የሚሠራው። ስዚህም ነው ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስለ ዲያብሎስ ዓላማ ሲናገር፤ “ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም”[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲] ያለው። አስቀድሞም ራሱ ዲያብሎስ በዚህች ምድር ላይ ገዥና መንግስት የሆነው የራሱ ያልሆነውን የአዳምን(ሰው)ተፈጥሯዊ

ጸጋና በረከት የጥፋትን ዕውቀት፣ ጥበብና ኃይል በመጠቀም ለራሱ ማድረግ በመቻሉ ነበር። ዲያብሎስ በምድርና በውስጧ ባሉት ሁሉ ላይ ገዥ እንዲሆን አልተፈጠረም። እርሱ በዚህች ምድር ላይ ገዥ የሆነውን የሌላን አካል የአዳምን ጸጋና በረከት የርሱ ማድረግ በመቻሉ መሆኑን ማወቅ አለብን። አዳም የሞትን ፍሬ እንዲበላ ማድረግ በመቻሉ ነበር በምድርና በውስጧ ያሉትን ሁሉ እንዲገዛ የተሰጠውን ሥልጣን የነጠቀውና የራሱ ያደረገው። ልጆቹም እንዲሁ ናቸው። ዲያብሎስ በሌላ ሰው ጸጋና በረከት የሚኖርን፣ የሚገለጥና የሚነግስ የምኞት አካል ነው። ይህም ደግሞ ስጋ የምንለው የሞትና የባርነት ማንነትና ምንነት ነው፤ የስጋ ስምና ክብር። የዲያብሎስን ዕውቀት፣ ጥበብና ኃይል ለተፈለገው ዓላማ ለጥቅም ለማዋል ደግሞ እነዚህን የርኩሰትና የጥፋ አሠራሮችን መፈጸም የግድ ይሆናል።

[ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ ፲፪፥፴፩]

እግዚአብሔር የሚጠላውን ርኵሰት ሁሉ እነርሱ ለአማልክቶቻቸው አድርገዋልና፥ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸውን ደግሞ ለአማልክቶቻቸው በእሳት ያቃጥሉአቸዋልና አንተ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር እንዲሁ አታድርግ።”

በዲያብሎስ የሚያምን ለእርሱም የሚገዛ ሁሉ ይህን የርኩሰት አሠራር የመፈጸም ግዴታ አለበት። አህዛብ የዋቄዮ-አላህ-ዲያብሎስ ልጆች በትግራይ ተዋሕዶ ክርስቲያን ሕዝብ ላይ እየፈጸሙት ያሉትም ይህን የርኩሰት አሠራር ነው። የዋቄዮ-አላህ-ዲያብሎስ ልጆች በተለይ ከምኒልክ ፪ኛው መምጣት አንስቶ ላለፉት መቶ ሠላሳ ዓመታት በትግራይ ላይ የሚያካሂዱት ጂሃዳዊ ዘመቻ ዋናው ተልዕኮ፤ እግዚአብሔር ለትግራይ ኢትዮጵያውያን የሰጣቸውንና ከአዳም ዘመን አንስቶ ተከላከሎ ያቆየላቸውን ተፈጥሯዊ ጸጋና በርከት መስረቅና የራሳቸው ማድረግ ነው። አይሳካላቸውም እንጂ!

______________________________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: