Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • July 2021
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    262728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

ጥንታዊው ገዳም ሚካኤል እምባ ደብረሲና/ አፅቢ ወምበርታ | ድንቅ ነው፤ አገራችንን አናውቃትም እኮ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 18, 2021

❖❖❖ገዳም ሚካኤል እምባ ደብረሲና/ አፅቢ ወምበርታ ትግራይ❖❖❖

በአራተኛው መቶ ክፍለዘመን በ፫፻፴፰/ 338 ዓ.ም ላይ ቅዳሴ የተጀመረበት ታሪካዊ ገዳም ነው።

💭 ገዳም ሚካኤል እምባ በምስራቅ ትግራይ ወረዳ አፅቢ ወምበርታ ሚካኤል እምባ ቀበሌ የሚገኝ ታሪካዊ ግዙፍ ውቅር ቤተክርስቲያን ገዳም ነው።

ከኣፅቢ ከተማ በ ፲፮/16 ኪሎሜትር አቅራቢያ የሚገኘው ይህ ታሪካዊ ገዳም የተሠራበት ዕለት በትክክል ባይታወቅም፤ በአራተኛው መቶ ክፍለ ዘመን በ፫፻፴፰/338 ዓ.ም ላይ ቅዳሴ የተጀመረበት ገዳም ነው።

❖ በ፫፻፴፰/338 ዓ.ም ላይ ቅዳሴ ተጀመረበት

❖ በዘመነ ነገሥታት አብርሃ ወአፅብሃ እንደተሠራ ይነገራል

❖ ፲፪/12 ጥልቅ ከአለት ተፈልፍለው የተሰሩ የውሃ ጎዳጉዶች አሉ ፣ ሰባቱ ሰውን እንዳይጎዳ ተብሎ ተደፍነዋል ፡ ፭/5የውሃ ጠበሎች አሉ

፵፬/ 44 ምሶሶዎች ኣሉት

❖ የቅዱስ ሚካኤል በረከት በያልንበት ይድረሰን! እንደ እነ አብርሃ ወአፅብሃ ለእግዚአብሔር አምላክ የሚገዙና የሚታዘዙ ፍትሃዊ መሪዎችን ይስጠን! አሜን! አሜን! አሜን!

✞✞✞[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፲፮፥፲፪]✞✞✞

“ግፍን መሥራት በንጉሥ ዘንድ ጸያፍ ነገር ነው፥ ዙፋን በጽድቅ ይጸናልና።”

✞✞✞[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፳፥፰]✞✞✞

“በፍርድ ወንበር የተቀመጠ ንጉሥ ክፉውን ሁሉ በዓይኖቹ ይበትናል።”

✞✞✞[መጽሐፈ ሳሙኤል ካልዕ ምዕራፍ ፰፥፲፭]✞✞✞

“ዳዊትም በእስራኤል ሁሉ ላይ ነገሠ፤ ዳዊትም ለሕዝቡ ሁሉ ፍርድንና ጽድቅን አደረገላቸው።”

__________________________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: