ጴንጤው-ሙስሊም ግራኝ በጰራቅሊጦስ ማግስትና በአቡነ አረጋዊ + ጾመ ሐዋርያት ዕለት ‘ምርጫ’ ያደርጋል
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 20, 2021
👉 በዚህ ‘ምርጫ‘ የሚሳተፉት አህዛብ + መናፍቃን + አማራ + ኦሮሞ ብቻ ናቸው። ምርጫቸው ከዲያብሎስ እና ሳጥናኤል፣ ከዋቄዮ እና አላህ፣ ከባርነትና ሞት እንዲሁም ከኮሌራና ወረርሽኝ መካከል መሆኑ ነው።
💭 A picture tells a thousand words/ አንድ ምስል አንድ ሺህ ቃላትን ይናገራል
👉 ግራኝ ሰኔ ፲፬/14ትን ለ’ምርጫው’የመረጠበት ‘ምስጢር’አቡነ አረጋዊ + ጾመ ሐዋርያት (የሰኔ ጾም)
💭 ዘንድሮም እባቡ ግራኝ እና መንጋው ኢትዮጵያን በብርሃን ፍጥነት እያፈራረሱ በሚያንቀላፋው ሕዝብ ላይ ተመሳሳይ ድራማዎችን በመሥራት ላይ ይገኛሉ። ልክ ከወር በኋላ በኦሮማራ ቃኤላውያኑ ተከታዮቹ “ተመርጫለሁ” የሚሉበትን “የምርጫ ቀን” ሆን ብሎ በማዛወር ሰኔ ፲፬/14 የሰኞ ዕለትን መርጠዋል። አዎ! ተዋሕዶ ክርስቲያኖች ከቤታቸው እና ከቤተ ክርስቲያናቸው የማይርቁበትን የጻድቁ አባታችን የአቡነ አረጋዊ ዕለትን። ጾመ ሐዋርያት (የሰኔ ጾም) የሚገባውም በዚሁ ዕለት ነው።
___________________________________
Leave a Reply