ድንቅ ድንቅ ነው፤ ገና ዛሬ ማዬቴ ነው። እንደው እራሴን ደግሜ ደጋግሜ የምጠይቀው እነዚህን ትሁታን ወንድሞች እና እኅቶች ለመጨፍጨፍ እና እንዲህ የመሳሰሉትን ድንቃ ድንቅ የክርስትና፣ የኢትዮጵያ፣ የአፍሪቃ እና የዓለም ቅርሶች ለማውደም ነው “ተዋሕዶ እና ኢትዮጵያውያን ነን” የሚሉት ወገኖች በትግራይ ላይ የዘመቱት? እንግዲህ ከ አስቀያሚው ባህሪያቸውና ከብልሹው ስነ ምግባራቸው በመነሳት አህዛብ እንጅ የክርስቶስ ሕዝብ ሊሆኑ አይችሉም።
Copy and paste this URL into your WordPress site to embed
Copy and paste this code into your site to embed