Somali Terrorists in The #AxumMassacre | It’s Jihad against Christian Ethiopia
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 9, 2021
💭 የሶማሊያ አሸባሪዎች በአክሱም ጭፍጨፋ | በክርስቲያን ኢትዮጵያ ላይ/በአክሱም ጽዮን ላይ የታወጀ ጅሃድ ነው
👉 The handwriting is there on the wall for anyone who will see it.
It happened 500 years ago with the 1st Jihad campaign of Ahmed (Gragn) ibn Ibrahim al-Ghazi and Ottoman Turkey, it’s happening now courtesy of Abiy Ahmed (Gragn) Ali. We won’t be surprised if the whole the massacre was planned and carried out with the help of Mohammed ‘Farmajo’ (Somali) + Mustafa Mohammed Omar (President of the Somali Regional State in Ethiopia, who is a wolf in sheep’s clothing and brother-in-Jihad to evil Abiy Ahmed) + Minnesotan Somali Jihadi Ilhan Omar who went to see cruel Isaias Afewerki in Eritrea, two years ago. She even visited the St. Mary Church of Asmara. Wow!

❖ It’s Jihad against Ethiopia’s Holy of the Hollies St. Mary of Zion Church:
😈 Ahmed ibn Ibrahim al-Ghazi = Somali Jihadist
😈 Abiy Ahmed Ali = Oromo Jihadist
❖ ለኢትዮጵያ የቅድስት ቅድስት በሆነችው ጽዮን ማርያም ቤተክርስቲያን ላይ የተካሄደ ጂሃድ ነው፤
😈 ግራኝ አህመድ ፩ኛ = ሶማሌ ሙስሊም ነበር
😈 ግራኝ አህመድ ፪ኛ = ኦሮሞ ሙስሊም/መናፍቅ ነው
ከ፭መቶው ዓመት የግራኝ አህመድ ቀዳማዊ የአክሱም ጭፍጨፋ በኋላ በታሪካችን ለሁለተኛ ጊዜ በአክሱም ጽዮን ላይ ግራኝ አህመድ ዳግማዊ ጭፍጨፋውን አካሄደ። በጽንፈኛውና አረመኔው የኦሮሞ አገዛዝ አቀነባባሪነትና መሪነት ለአክሱም ጽዮን ጭፍጨፋ ተባባሪ ይሆኑ ዘንድ ተጋብዘው በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ የተሳተፉት፤
☆ ፩ኛ. ኦሮሞዎች
☆ ፪ኛ. አማራዎች
☆ ፫ኛ. የኤርትራ ቤን አሜሮች
☆ ፬ኛ. ሶማሌዎች
☆ ፬ኛ. አፋሮች
☆ ፭ኛ. የደቡብ ብሔረሰቦችና ነገዶች
☆ ፮ኛ. ኤሚራቶች
☆ ፯ኛ. የአሜሪካ የሳተላይት ስለላ ተቋማት
👉 በዚህ አረመኔያዊ ድርጊታቸው “ክርስቲያን ነኝ የሚለውን አማራን” ጨምሮ ሁሉም አህዛብነታቸውን ፻/100% አረጋግጠዋል።
👉 በዚህ አረመኔያዊ ድርጊታቸው “ነፃነት አግኝተው ነበር” ሲባልላቸው የነበሩት የኦሮሞ እና ደቡብ ብሔሮች ፀረ–ኢትዮጵያና የክርስቶስ ተቃዋሚ መንፈስ እንዳላቸው አረጋግጠዋል።
👉 “ክርስቲያን ነኝ!” የሚለው አማራ አርቆ አሳቢነት ጎድሎት ከዚህ አረመኔያዊ ድርጊት ጋር በመተባበሩ ከአክሱም ጽዮን መነጠሉን አረጋግጧል። አማራው በዚህ ተባባሪነቱ የአማራ ልሂቃን “ኢትዮጵያ” በሚል ካባቸው “የሳጥናኤል ጎል” አማራ + ተዋሕዶ፤ “አማራን እና ተዋሕዶን ለማጥፋት ነው” እንደሚሉን ሳይሆን የጥቃት ዒላማዎቹ ትግራዋይ/አክሱም/ኢትዮጵያ + ተዋሕዶ መሆናቸውን በሚገባ አረጋግጦልናል። አጥቂ + ከአጥቂዎች ጋር ተባባሪና ተጠቂ በአንድ ጊዜ መሆን ፈጽሞ አይቻለውም። የሌሎቹስ የሚጠበቅ ነበር፤ ግን አማራዎች ከሶማሌ፣ ቤን አሚር እና አረብ መሀመዳውያን ጋር ተባብራችሁ አክሱም ጽዮንን ስላስጠቃችኋት አብቅቶላችኋል፤ አሁን ወይ አረብኛ መማር ጀምራችሁ ለጨረቃ አላህ መስገዱን መለማመድ አለባችሁ፤ የበግ ለምድ ለብሰ እየመጣ በድጋሚ ሊያታልላችሁና ሊጨፈጭፋችሁ ለተዘጋጀው የግራኝ እና ሙስጠፌ ሰይጣናዊ/ሰዶማዊ ጥምረት ተንበርክካችሁ ትገዛላችሁ፣ አሊያ ደግሞ አንገታችሁን ለአህዛብ ሰይፍ ትሰጡ ዘንድ ግድ ይሆና! እጅግ በጣም አዝናለሁ! እኔ እንኳን በአቅሜ ይህ እንዳይመጣ ላለፉት ሃያ ዓመታት ደክሜ ነበር። ግን የአማራ ልሂቃን ይባስ ብለው ጦማሬን እና ዩቲውብ ቻኔሎቼን እንዲዘጉ እያደረጉ በከንቱ ይፈታተኑኛል። ለምሳሌ “ዘማሪ ሉልሰገድን (ሉሌ ቋንቋዬ) እና “ሰማያት” ( ሸህ አቡ ፋና a.k.a አቡነ ፋኑኤል) የተሰኙትን ቻነሎች በመጠቀም የእኔን የቀድሞውን “ኢትዮጵያዊ እና ፀረ-ግራኝ” የሆነውን ዩቲውብ ቻነሌን ያዘጋብኝ ወስላታው ዘመድኩን በቀለ እንደሆነ ደርሼበታለሁ። ይህኛውን ቻነሌን ደግሞ በ “ቤተሰብ ሜዲያ” በኩል ውክልና የተሰጠውና ዛሬ የቻኔሉን ስም “ምንያህል በንቲ/ minyahil benti film production“ በሚል ቀይሮ የመጣው የ “ተሃድሶ” ቻኔል ሊያዘጋብኝ ሞክሮ ነበር። እንደሚታወቀው ቤተሰብ ሜዲያ + አደባባይ ሜዲያ + ጽዋዕ ቲውብ + ምኒልክ ቲውብ + ኢትዮ360 + አዲስ ታይምስ + ዘ-ሃበሻ + ዘመድኩን በቀለ እና ብዙ ሌሎች የአማራና ኦሮሞ ሜዲያዎች ሁሉ ከሰባት ወራት በፊት በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተውን የዘር ማጽዳት ጭፍጨፋ በጋራ እየተናበቡ በግልጽ ደግፈውት ነበር። ጦርነቱ እንደተጀመረም ሆነ ከመጀመሩ በፊት የሠሯቸውን ዝግጅቶች ገብተን እንመለክት።
👉 በዚህ አረመኔያዊ ድርጊታቸው ፤ “የብሔር ብሔረሰብ ‘እኩልነት‘” የተባለው የፈጠራ ንድፈ ሀሳብ በውስጡ የጥፋት ዓላማን ማንገሱን በግልጽ ለማየት እንችል ዘንድ ረድቶናል። ይህ በአክሱም ጽዮን ላይ የሚካሄደው የጭፍጨፋ ጦርነት፤“እኩልነት” የተባለውና ዲያብሎስ የፈጠረው ይህ ንድፈ ሃሳብ በአንዱ ወገን ሞትና ጥፋት በኩል ተሰውሮ፣ ተደብቆ፣ ተመስጥሮ የሚሰራ የሉሲፈር መንግስት አካል መሆኑን አሳይቶናል። “እኩልነትና ዲሞክራሲ” በሚል ካባ ተሰውሮ ዲያብሎስ እንደሚነገስ በሚገባ አሳውቆናል። የእግዚአብሔር ቃል “የተኩላ ለምድ” ያለው አንዱ “እኩልነት” የተባለው የፈጠራ ቃል (ህግ)/ የሀሰት(ፈጠራ) ስም መንፈስን ለመግደልና ስጋን ለማንገስ የሚሠራ የተሰወረ፣ የተደበቀ፣ የተሸፋፈነ የፈጥራ ንድፈ ሀሳብ መሆኑ ዛሬ በገሃድ ተገልጦ ለሁላችንም ይታያል። እንደ ኦሮሞዎች፣ ሶማሌዎች፣ የደቡብ ነገዶች ባጠቃላይ የዋቄዮ–አላህ አህዛብ የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው ሕዝቦች ስለሆኑ “መብታችን ይጠበቅ! እኩል እንሁን! ይህም ኬኛ ያም ኬኛ” በማለት ሲጮኹና ሌት ተቀን ሲለፍፉ ስንሰማ መንፈስን በመጨፍለቅ የስጋን የበላይነት ለማንገስ ስለሚመኙ ነው። ተፈጥሯቸው ነውና!
የኢትዮጵያ የጥፋትና የውድቀት ምስጢር የተገለጠበት የእግዚአብሔር ቃል በሁላችንም ፊት ምስከር በሆነበት በዚህ በእኛ ዘመን የእግዚአብሔር የመጨረሻው ፍርድ በዚህ የጥፋት ዙፋን ላይ ይሆናል ማለት ነው። በሌላም አገላለጽ የሞትና ባርነት አምልኮ የአራት ትውልድ ዕድሜ ያህል በተቀደሰችው ምድር ላይ ቆይቷል ማለትም ይሆናል። ይህም ማለት አሁን ያለውን የእኛን ትውልድ ፩/1 ብለን ወደኋላ ፪/2፣ ፫/3 እና ፬/4 ትውልድ ስንቆጥር ባለው ጊዜ ውስጥ ይህ የጥፋት አምልኮ ወደ ምድሪቱ ገብቷል ማለት ነው። ከሶስትና አራት ትውልዶች በፊት ነው የሉሲፈር ዙፋን በኢትዮጵያ የቆመው። አሁን ያለንበትን ትውልድ አንድ ብለን ተነስተን ወደኋላ ሶስትና አራት ትውልዶች ስንቆጥር ይህ የዲያብሎስ አምልኮ በኢትዮጵያ ምድር የተተከለበትንና ይህ ርኩሰት ወደ ምድሪቱ የገባበትን ጊዜ/ዘመን እንደርስበታለን። እዚህ ጋር መጽሐፍ ቅዱስ የአንድን ትውልድ ዘመን/እድሜ የሚገልጸው በጊዜው ያን ትውልድ ይመራ በነበረው መንግስት የጊዜ ቆይታ (ዘመነ መንግስት) ነው። የትውልዱ ዕድሜ የሚወሰነው በዘመነ መንግስቱ ነው ማለት ነው።
👉 ከዚህም በመነሳት ከባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂ የሆኑት አራቱ ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦
☆፩ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/አብን ትውልድ
☆፪ኛ. የደርግ ትውልድ
☆፫ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ
☆፬ኛ. የአፄ ምኒልክ ትውልድ
ናቸው።
😈 እንግዲህ ይህ ምኞታዊ የጥፋትና የሞት ሥርዓተ አምልኮ ወደ ኢትዮጵያ የገባውና የዲያብሎስ ዙፋን በምድሪቱ ላይ የተተከለው በአፄ ምኒልክ ትውልድ ነው ማለት ነው።
ለዚህ የምኞች መሻት ምኒልክ የቀደመውን የእግዚአብሔር ስምና ክብር የተገለጠበትን የትክክለኛዋን ኢትዮጵያን መንፈሳዊ አካል ዙፋኑ ላይ ለነገሱበት የሸዋ ግብር መስዋዕት አድርገው አቀረቡት። በዚህም የምኒልክ መንግስታዊ ራዕይ(ፈቃድ) የተገደለውና የሞተው ደግሞ የቀደመው የኢትዮጵያ ምድር ስምና ክብር ሆነ። እንግዲህ በዚህ ያ የመንፈስ ማንነትና ምንነት ነበር የተገደለው። በደንብ መታወቅ ያለበትና ትኩረት ሌሰጠው የሚገባው የኢትዮጵያ ምድር ስምና ክብር የተዘጋጀበት ህግ ነበር። ይሁን እጁ ይህ ሳይደረግ ቀርቶ ባልተማሩና ክፉ በሆኑ ነገስታት ኢትዮጵያ እስከ ዛሬ ድረስ እንዲሁ ስሟንና ክብሯን ስታጣ፣ ስትዋረድ እንመለከታለን። የኢትዮጵያ ምድር ስምና ክብር የተዘጋጀበትን የተፈጥሮ ሀብት ለተፈጠረበት ትክክለኛ መለኮታዊ ዓላማ ለጥቅም ማዋል የሚችል ይህ ገዥ አካል ብቻና ብቻ ነበር። የፈጠራት የእግዚአብሔር መንግስት በተፈጠረችበት ህግ በኩል እንድትመራና እንድትተዳደር እንዲሁም እንድትገዛ የፈለገበትም ዋናው መለኮታዊ ዓላማ የተፈጥሮ ሀብቷን ለተፈጠረችበት ትክክለኛ ዓላማ ለጥቅም ማዋል የሚችለው ይህ የፈጠራት የመንግስት ህግ ብቻ ስለሆነ ነው። የኢትዮጵያ ተፈጥሯዊ ስምና ክብር የተዘጋጀው ምድሪቱ በተፈጠረችበት ህግ በኩል ሲሆን ይህም ደግሞ ስለ መንፈስ አካል ይናገራል። ያ ህይወትና ነፃነት(ሳራ፣ ይስሐቅ ወዘተ)የተባለለት የመንፈስ ህግ ሞተ ማለት ደግሞ ምድሪቱም ትሁን ሕዝቦቿ እንዲሁም መንግስቱ ለሞትና ለባርነት ተላልፈው ተሰጡ ማለት ይሆናል። አፄ ምኒልክ ግን ይህን መንግስታዊ አካል (ሕዝብ) ልክ እንደ አፄ ኃይለ ሥላሴ፣ እንደ መንግስቱ ኃይለማርያም እና እንደ ግራኝ አብዮት አህመድ ለስጋ ምኞት (ብልጽግና)መስዋዕት አድርገው ለሸዋው ግብር ባቀረቡበት ጊዜ የኢትዮጵያ ምድር ሞትና ባርነት ዕውን ሆነ።
የኢትዮጵያ መንግስት በስጋ አካል ላይ የተመሠረተ ከሆነ፤ ሕዝቦቿም በስጋ ህግ የተዘጋጀ ማንነትና ምንነት ካላቸው ምድሪቱ ለሞትና ለባርነት ተላልፋ የተሰጠች ትሆናለች። ባርነትን፣ ጥፋትን፣ ዕልቂትና ሞትን ብቻ ነው የሚሠሩት። የስጋ ራዕይና ዓላማ ይህ ነውና። “እኔ ወይም ለእኔ ብቻ/ኬኛ”የሚል ዛሬ በአክሱም ጽዮን እንደምናየው ወንድሙን የሚገድል፣ የሚሰርቅ፣ የሚዘርፍ፣ የሚበድል፣ የሚክድ፣ ከጠላት ጋር አብሮ የሚያርድ፣ የሚያስጨንቅ ህግ ወይ ስግብግብና ራስ ወዳድ የስጋ ማንነትና ምንነት ነው። ስጋም ሲነግስ ሞትና ባርነት ይነግሳል። በስጋ ህግ (መንግስት) የኢትዮጵያን ብልጽግና፣ ነፃነትና ልዕለ–ኃያልነት ዕውን ማደረግ በጭራሽ አይቻልም። የበረከትና የህይወት ምድር እንዲሁም ነጻነት ያላቸው ሕዝቦች አገር መሆንዋን በስጋ ማነነትና ምነነት (ህግ) ለመግለጥ መሞከር አላዋቂነት፣ ጅልነትና ከንቱነት ብቻ ይሆናል። የስጋ ህግ የመርገም፣ የሞትና የባርነት ህግ ነውና። በተለይም መንፈሳዊ ማንነትና ምንነት ለነበረውና ያን ስሙንና ክብሩን ለጣለና ላቃለለ የምኒልክ፣ ኃይለ ሥላሴ፣ መንግስቱና ግራኝ አብዮት ትውልድ። ኢትዮጵያን በስጋ ህግ መግዛት ምድሪቱን ለሞትና ለባርነት አስልፎ ከመስጠት የተለየ ትሩጉም አይኖረውም። ዛሬ የምናየው ይህን ሐቅ ነው!
✞✞✞[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፮፥]✞✞✞
፳፬ በዚያን ጊዜ ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ እንዲህ አለ። እኔን መከተል የሚወድ ቢኖር፥ ራሱን ይካድ መስቀሉንም ተሸክሞ ይከተለኝ።
፳፭ ነፍሱን ሊያድን የሚወድ ሁሉ ያጠፋታል፤ ስለ እኔ ግን ነፍሱን የሚያጠፋ ሁሉ ያገኛታል።
፳፮ ሰው ዓለሙን ሁሉ ቢያተርፍ ነፍሱንም ቢያጐድል ምን ይጠቅመዋል? ወይስ ሰው ስለ ነፍሱ ቤዛ ምን ይሰጣል?
፳፯ የሰው ልጅ ከመላእክቱ ጋር በአባቱ ክብር ይመጣ ዘንድ አለውና፤ ያን ጊዜም ለሁሉ እንደ ሥራው ያስረክበዋል።
፳፰ እውነት እላችኋለሁ፥ የሰው ልጅ በመንግሥቱ ሲመጣ እስኪያዩ ድረስ እዚህ ከሚቆሙት ሞትን የማይቀምሱ አንዳንድ አሉ።
______________________________________
Leave a Reply