Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

ክርስቲያን ኢትዮጵያዊ ነኝ የሚል እንዴት በእነዚህ እናቶች ላይ ሊዘምት ይችላል? | አዲስ የአክሱም ምሕላ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 9, 2021

ሕጻናቱ እንዴት ያስደስታሉ!😊😊😊

ዛሬ ጽኑና ጠንካራ ክርስቲያኖች የሆኑ እናቶችና አባቶች፤ እንኳን በሌላው ዓለም በኢትዮጵያ እንኳን ተፈልገው አይገኙም። ከእነዚህ እናቶችና ሕፃናት ውጭ ማነው ለኢትዮጵያ እና ለመላው ዓለም ያለመታከት ለዘመናት እንዲህ ጸሎት የሚያደርስ? የትኛዋ እናት?

ሳህለ ወርቅ ዘውዴ?

መዓዛ አሸናፊ?

ስንቅነሽ እጅጉ?

ሙፈሪያት ካሚል?

አስቴር ማሞ?

አይሻ መሀመድ?

ብርቱካን ሚደክሳ?

ሊያ ታደሰ?

ዳግማዊት ሞገስ?

ፊልሳን አብዱላሂ?

ሂሩት ካሳው?

አዳነች አቤቤ?

ሂሩት ወልደ ማርያም?

ዝናሽ ታያቸው?

መቼስ የአክሱም ጽዮንን እናቶች እንደ ዓይን ብሌኑ እየተንከባከበ ከመጠበቅና በዚህም ቅዱስ ተግባራቸው ከማመስገን፣ ከመደስትና ከመበረታታት በቀር ሊቀና እና ሊናደድ ብሎም ጦር ይዞ ሊዘምትባቸው የሚሻ ፍጡር በሕይወት መጽሐፍ ያልተጻፈ የዲያብሎስ ጭፍራ ብቻ ነው።

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፳፥፭]✞✞✞

በሕይወትም መጽሐፍ ተጽፎ ያልተገኘው ማንኛውም በእሳት ባሕር ውስጥ ተጣለ።

በሌላው ዓለም እኮ ይህ አይታይም/አይታወቅም። ምን ያህል መታደል እንደሆነ እኮ ብዙዎቻችን አላውቅነውም። እስኪ በየትኛው መላው ሕዝብ ለሰባት ወራት ያህል እየተሳደደ፣ እየተደፈረ፣ እየተገለለ እና እየተጨፈጨፈ ይህን ዓይነት የእምነት ጥንካሬና የምግባር ጽናት የሚያሳየው? የአቶ ደመላሽ እርስት አመላሽን እና የሁሉም “ኬኛ”ን ስጋዊ ምኞት ምን ያህል እርቀት እንደወሰዳቸው አየነው እኮ ነው። በኤዶማውያኑም ሆነ በእስማኤላውያኑ ዓለም እኮ ማህበረሰባቱ እንኳን ይህ ሁሉ ግፍ ደርሶባቸው፤ የዕለት ቡናቸውን ካጡ እንኳን ልጆቻቸውን የፈንጅ ቀበቶ አስታጥቀ ወደ ፓርላማ ይልኳቸዋል ፤ በሶማሊያ፣ በሚነሶታ እና በፍልስጤም የምናየው እኮ ይህን ነው።

__________________________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: