የጽዮንን ልጆች ከትግራይ አጽድቶ አክሱም ጽዮንን ለመውረስ ዕቅድ እንዳለ “እኅተ አቴቴ”ጠቁማን ነበር
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 5, 2021
ሉሲፈራውያን የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች የትግራይን ሕዝብ ከምድረ ገጽ ለማጥፋት በሁሉም አቅጣጫ እንደዘመቱብን ለማየትና ለማረጋገጥ ይህ እራሱ በቂ ማስረጃ ነው።
ኢትዮጵያዊነታቸውን የካዱት ወይንም ምንም ዓይነት የአዲስ ኪዳኑ ኢትዮጵያዊ ማንነትና ምንነት በውስጣቸው የሌለለው የሉሲራውያኑ ወኪሎች + የዋቆዮ–አላህ–አቴቴ ሰለባዎች፣ አህዛብ፣ መናፍቃን አማራ + ኦሮሞ + ብሔር ብሔረሰብ መንጋዎች ትክክለኛዎቹን ኢትዮጵያውያን ከአክሱም ጽዮን ለማጽዳትና ቅድስት ክፍለ ሃግር ትግራይን ለመውረስ የመቶ ሰላሳ ዓመት ማራቶን በመሮጥ ላይ ናቸው። ይህ የዛሬው የመጨረሻውና እጅግ በጣም ሰይጣናዊ የሆነው ሙከራቸው ነው።
👉 “የእኅተ አቴቴ” ተልዕኮም ይህ ነበር፤
💭 “አዲስ የዓለም ሥርዓት ኢሉሚናቲ የዘመን መጨረሻ ሰይጣናዊ የማለማመጃ ቅድመ ሁኔታ”
(NWO Illuminati Endtime Satanic Conditioning)
ሉሲፈራውያኑ ዓላማቸውን ምን እንደሆነና ሃሳባቸውንም በምን መልክ ለማስፈጸም እንደፈለጉ በወኪሎቻቸውን በኩል በግልጽ እየነገሩን ነበር። በተለይ ነፍሳቸውን ይማረውና ጠ/ሚ መለስ ዜናዊን ከገደሉበት (ከስህተቱ ሊማር የሚችል ትክክለኛ ኢትዮጵያዊ ስለሆነ ነው ከህወሀቶች መካከል ተለይቶ የተገደለው፤ ነፍሳቸውን ይማርላቸውና ልከ እንደ እነ አቶ ስዩም መስፍን እና አባይ ፀሐዬ) ጊዜ አንስቶ ብዙ ነገሮች ቁልጭ ብለው ታይተውናል።
ልክ መለስ ዜናዊ ሊገደል አካባቢ፤ ፕሮግራም ያደረጓትን (ቪዲዮው ላይ ‘የሣጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ‘ ‘ጳጳሱ ፊት የቀረቡት ሴት ተመራቂዎች‘” “ሴቶች አንዷን ወኪላቸውን (በጣም አዝናለሁ!)“እኅተ ማርያም” በሚል ስም ለእናታችን ለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ኃይለኛ ፍቅር ያለንን ኢትዮጵያውያንን ለመልከፍ ተላከች። እኔም በመጀመሪያ አምኛት እና የእስር ቤቱም ጉዳይ እውነት መስሎኝ አዝኘላት ነበር። ግን ለካስ አንዱ የግራኝ ደጋፊ ሌላው ተቃዋሚው ሆኖ በመቅርብ በደንብ በተናበበ መልክ ተግተው እየሠሩ ነበር/ነው። Thesis-Antithesis-Synthesis (ተሲስ ፣ ፀረ–ፀረስታ እና ውህደት/መደመር)
👉 እንግዲህ “እኅተ አቴቴ” መሆኗ ነው።🧙
💭 ዋና ዋና የሆኑትን የታሪክ ድረጃዎችን በመከተል ነጥብጣቦቹን ለማገናኘት፦
☆ የአቴቴ ንጉሥ ምኒልክ (የምኒልክ ፩ኛን ስም ሰርቀዋል) ንጉሠ ነገሥት ዮሐንስን ገድለው ቤተ ክርስቲያንን እና ኢትዮጵያን ተቆጣጠሩ
☆ በሆራ/ደብረ ዘይት ዋቄዮ-አላህ አምልኮ አፄ ኃይለ ሥላሴ (‘ኃይለ ሥላሴ’ ልብ በሉ) የአቴቴ ንጉሥ ሆኑ
☆ የአቴቴው ኮሎኔል መንግስቱ ኃይለ ማርያም (‘ኃይለ ማርያም‘ ልብ በሉ)
☆ የአቴቴ ጠቅላይ ሚንስትሮች ኃይለ ማርያም ደሳለኝ (‘ኃይለ ማርያም’ ልብ በሉ) እና ኮሎኔል አብዮት አህመድ አሊ (አይሆንለትም እንጂ ምኒልክ ፫ኛ ለመሆን የሚያልም አውሬ በዘንድሮው የአደዋ በዓል ላይ በምኒልክ ቦታ የራሱን ምስል ለጥፎት ነበር)
☆ እኅተ አቴቴ‘ ከመጣችበት ከተማ በግንቦት ፲፱ /፲፱፻፹፫/19/1983 ዓ.ም ላይ ተካሂዶ የነበረውና የባድሜ እና አሁን የሚካሄደውን የፀረ አክሱም ጽዮን ዘመቻ ለመጥራት የተካሄደው “የለንደኑ ኮንፍረስ ጉባኤ” ፤ ሰንደቃችን ላይ ሆነ በየክልሉ ባልት ባንዲራዎች ላይ እንዲያርፍ የተደረገው። በዚሁ ጉባኤ ዙሪያ ነበር ከግማሽ በላይ ሰፋፊ የሆኑትን ክፍለ ሃገራት የመንፈሳዊት ኢትዮጵያ ቀንደኛ ጠላት ለሆኑት ለኦሮሞ እና ሶማሌ ተከፍል እንዲሰጣቸው የተደረገው። በዚሁ ጉባኤ ዙሪያ ነበር የባድሜ እና የዛሬው ጦርነቶች ልክ ከዚያ በፊት እንደነበረው በትግራይ ክልል እንዲካሄድ የተደረገው። አዎ! ፳፯/27 ህወሓት ካስተዳደረ በኋላ ስልጣኑን ለአህዛብ ኦሮሞዎች እንዲያስረከብ እና ወደ ትግራይ ተመልሰው ጦርነት የሚቀሰቀስበትን ሁኔታ እንዲፈጥሩ የተደረገው። ከጠበቁት በላይ የከፋ ሆኖባችዋልን? መልሱን በቅርቡ የምናየው ይሆናል? ለማንኛውም፤ የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች “ሁሉም የጦርነቱ አካላት የጦር ወንጀል ሠርተዋል” በማለት ሊጠቁሙን የሚፈልጉት ነገር እንዳለ በመገንዘብ በቁም ነገር ልናስብበት ይገባል።
👉“የመናፍቃን ጂሃድ | በተዋሕዶ ትግራይ ላይ እንዲህ ተዘጋጅተው ነበር የዘመቱት”
🔥 ፪ሺ፲/2010 ዓ.ም
አሸባሪው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ልክ ስልጣኑን እንደያዘ፤
ለሰሜኑ ጦርነት የሰውን ህሊና ያዘጋጁት ዘንድ በዚህ መልክ ተውነዋል
አዲስ የዓለም ስርዓት ኢሉሚናቲ የዘመን መጨረሻ ሰይጣናዊ የማለማመጃ ቅድመ ሁኔታ
(NWO Illuminati Endtime Satanic Conditioning)
💭 ሆን ተብሎ በትግራይ/አክሱም ላይ እንዲካሄድ የተደረጉት የአቴቴ ዘመቻዎች፦
☆ ፀረ–አክሱም ጽዮን ዘመቻ ቍ. ፩ 👉 ዘመነ ምኒልክ፤ የአደዋው ጦርነት/ረሃብ/የኤርትራ ለጣልያን መሸጥ
☆ ፀረ–አክሱም ጽዮን ዘመቻ ቍ. ፪ 👉 ዘመነ ኃይለ ሥላሴ፤ ትግራይን በብሪታኒያ የአየር ሃይል እስከማስጨፍጨፍ ድረስ ርቆ የተከሄደበት ጦርነት/ረሃብ
☆ ፀረ–አክሱም ጽዮን ዘመቻ ቍ. ፫ 👉 ዘመነ ደርግ፤ ብዙ ጭፍጨፋዎች በትግራይን ኤርትራ ላይ/ረሃብ
☆ ፀረ–አክሱም ጽዮን ዘመቻ ቍ. ፬ 👉 ዘመነ ኢህአዲግ፤ ከባድሜው ጦርነት እስከ ዛሬው፤ ታይቶ የማይታወቅ የጥላቻ፣ የጭካኔና የጭፍጨፋ ዘመቻ በትግራይ ክርስትያን ሕዝብ ላይ/ረሃብ
💭 የለንደኑ ኮንፍረስ ጉባኤ ተካፋዮች፦
፩. ሚስተር ሄርማን ኮህን:- በአሜሪካ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ምክትል ሚኒስትር፤
፪. አቶ መለስ ዜናዊ :- የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዲሞክራሲያዊ ግንባር (ኢህአዲግ) ሊቀመንበር፤
፫. አቶ ሌንጮ ለታ :- የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ምክትል ዋና ጸሐፊ፤
፬. አቶ ኢሳያስ አፈወርቂ:- የህዝባዊ ግንባር ሓርነት ኤርትራ (ህግሓኤ) ዋና ፀሐፊ፤
፭. ጠ/ሚኒስትር ተስፋዬ ዲንቃ :- በደርግ ዘመን የፋንናንስ ፣ የውጭ ጉዳይ ፣ እንዲሁም በመጨረሻም የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ነበሩ።
ኢሳያስ አፈወርቂ ኤርትራን በአምባገነነት ገዝቶ የኤርትራን ወጣቶች ለባድሜው እና ለዛሬው ጦርነት እንዲዘጋጅ ፕሮግራም አደረጉት፤ ፈቀዱን ሰጡት።ለሉሲፈራውያኑ ኢሳያስ አፈቆርኪ በሰላሳ ዓመት በሚሊየን የሚቆጠሩ የአክሱም ጽዮንን ልጆች ስለጨረሰላቸው ትልቅ “ባለውለታቸው” ነው። በቅርቡ አገልግሎቱን ሲጨርስ ከግራኝ አብዮት አህምድ ጋር በእሳት ጠርገው ወደ ኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ሁለቱንም ይከቱታቸዋል። 🔥
😈 እንግዲህ የጥፋትና የሞት ሥርዓተ አምልኮ ወደ ኢትዮጵያ የገባውና የዲያብሎስ ዙፋን በምድሪቱ ላይ የተተከለው ንጉሥ ምኒልክ ንጉሠ ነገሥት ዮሐንስን ገድለው ቤተ ክርስቲያንን እና ኢትዮጵያን ለመቆጣጠር ከበቁ በኋላ ነው ማለት ነው። አፄ ምኒልክ በአክሱም ጽዮን ያልተቀቡ ንጉሥ መሆናቸውን ልብ እንበል።
👉 ከዚህም በመነሳት ከዋቄዮ-አላህ-አቴቴ የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂ የሆኑት አራቱ ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦
☆፩ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/አብን ትውልድ
☆፪ኛ. የደርግ ትውልድ
☆፫ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ
☆፬ኛ. የአፄ ምኒልክ ትውልድ
ናቸው።
💭 ኦሮሞው (ዲቃላው) አፄ ምኒልክ + ኦሮሞው (ዲቃላው) አፄ ኃይለ ሥላሴ + ኦሮሞው (ዲቃላው) መንግስቱ ኃይለ ማርያም፣ ዛሬ ኦሮሞው (ዲቃላው) አብዮት አህመድ አሊ በትግራይ ሕዝብ ላይ ለ፻፴/130 ዓመታት ያህል የሠሯቸውንና እየሠሯቸው ያሉት ግፎች ለ የኢትዮጵያ/አክሱም ጽዮን ትውልድ ዘንድ የማይረሱና ለዋቄዮ–አላህ–አቴቴ ልጆች በጣም ብዙ ዋጋ የሚያስከፍሉ ይሆናሉ። ይህ አስከፊ ክስተት እንዳይደገም የመጭው ዳግማዊ ዮሐንስ ፬ኛ/ንጉሥ ቴዎድሮስ ትውልድ እንዳለፈው መቶ ሰላሳ ዓመታት ሳይታለልና ስይለሳለስ እንደ እስራኤላውያን ተግቶና ወንድ ሆኖ እንደሚነሳ አልጠረራጠረም።
❖ “ታቦተ ጽዮን ያለባትን ከተማ ነክተን ጠላት ሱዳን መጣብን ፥ ታዲያ ዛሬ የወልቃይት መሬት አስመላሽ የት ገባ?”
ደርግ የአፄ ኃይለ ሥላሴን ጄነራሎች፣ መኳንንትና ወታደሮችን ጨፈጨፈ ፥ ለአይጧ ሶማሊያ ወረራ ተጋለጥን፤ ዛሬ ደግሞ ግራኝ አህመድ ዳግማዊና ደርግ 2.0 በአንድ ላይ ሆነው የወያኔን ጄነራሎችና ሠራተኞች ሁሉ ከስልጣን አባርረውና በውጭ ሠራዊታት እየተደገፉ የትግራይን ሰራዊትን ሲያዳክም፤ የተረፉትን ሃሞት ያላቸውን ትግሬ ኢትዮጵያውያንን ሲያርቅና ሲያግልል፤ እባቦቹ ታሪካዊ የኢትዮጵያ ጠላቶች ሱዳን፣ ግብጽ፣ ቀጥሎም ደቡብ ሱዳን፣ ሶማሊያ፣ ጂቡቲ እና ኬኒያ ከእነ አል–ሸባብ፣ አይሲስ እና አል–ቀይዳ ያለምንም ተቃውሞ ሰተት ብለው ለመግባት በመዘጋጀት ላይ ናቸው።
በመሀመድና አቴቴ መተቶች የተያዘው ወገናችን ግን ይህን እያየ እንኳን በግራኝ አብዮት አህመድ ላይ ለመዝመት ከመነሳሳት ተቆጥቧል። ምክኒያቱ? ለኑሮው ሁሉ ትርጉም የሚሰጠው በትግሬ ወንድሞቹ ላይ ያለው ጥላቻ ብቻ ስለሆነ ነው።
👉 “የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ ቍ. ፬
❖ እኔ ያከልኩበት ማስታወሻ፦
እ.አ.አ በ2012 ዓ.ም በቤልጂም ብራሰልስ ከተማ ነበር ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ የተሰዋው። (ነፍሱን ይማርለት! እኔ በወቅቱ እዚያ ነበርኩ። ይገርማል በዚሁ ወቅት ነበር ከሰሜን ያልሆነው አብዮት አህመድ አሊ በሉሲፈራውያኑ ተመርጦ በ2014 ዓ.ም የተቀባው።
👉 ሌላው ደግሞ እኅተ ማርያምን በዚሁ ዓመት እንድትታይ እና ወደ ኢትዮጵያም እንድትገባ ያደረጓት እነርሱ ናቸው የሚል ጥርጣሬ አለኝ። የኢትዮጵያ ዝርያ እንዳላት የሚነገርላት የብሪታኒያዋ ንግሥት ኤልሳቤጥ ፪ኛ ወኪል ትሆንን?
👉 በሃገራችን በየመስኩ በተደጋጋሚ ብቅ ብቅ እያሉ የሰዎችን አእምሮ ለማጠብ የተሰማሩት የ “ዶ/ር” ቹ ብዛት አያስገርማችሁምን? አዎ! በተዋሕዶ ሰሜን ኢትዮጵያውያን ላይ ጦርነት እንዲከፈት ሲወተውቱና የጦርነት ነጋሪትም የሚጎስሙት እነዚሁ የወደቁት ልሂቃንና ሜዲያዎቻቸው እንደሆኑ እያየነው ነው።
[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፺፩፥፯]
“ኃጢአተኞች እንደ ሣር ሲበቅሉ ዓመፃ የሚያደርጉ ሁሉ ሲለመልሙ፥ ለዘላለም ዓለም እንዲጠፋ ነው።”
❖ ❖ ❖ አውሬው ግራኝ አብዮት አህመድ እና የአቴቴ መንጋው፤ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም በድንግል ማርያም ስም ከሃገራችን ኢትዮጵያ ይወገድልን። አሜን! አሜን! አሜን!❖ ❖ ❖
_________________________________________
Leave a Reply