Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for May 27th, 2021

Power 105.1 FM | War Criminals Abiy Ahmed & Isaias Afewerki MUST GO!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 27, 2021

💭 Millete Birhanemaskel & Andom Ghebreghiorgis Discuss Ethiopia s #TigrayGenocide

__________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

U.S. Warns of Further Action Against Ethiopia, Eritrea Over Tigray

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 27, 2021

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 አሜሪካ በኢትዮጵያ እና በኤርትራ ላይ ስለ ትግራይ ተጨማሪ እርምጃ እንደምትወስድ አስጠነቀች።

ግጭቱን የሚያራምዱት ኃይሎች አካሄዳቸውን ወደ ኋላ መመለስ ካልቻሉ ኢትዮጵያ እና ኤርትራ ተጨማሪ እርምጃዎችን መጠበቅ ይኖርባቸዋል። በትግራይ ብጥብጥ እና ጭካኔ የተሞላበት ሁኔታ እየታየ ‘ንግድ እንደተለመደው’ ሊሆን አይችልም።

Should those stoking the conflict fail to reverse course, Ethiopia and Eritrea should anticipate further actions. It cannot be ‘business-as-usual’ in the face of the violence and atrocities in Tigray,”

A senior U.S. State Department official warned on Thursday that Ethiopia and Eritrea should anticipate further actions from the United States if those stoking the conflict in Ethiopia’s Tigray region fail to reverse course.

Thousands have been killed and about 2 million people forced from their homes in Tigray after conflict erupted between the Tigray People’s Liberation Front and the Ethiopian military in November. Troops from the neighboring Amhara region and the nation of Eritrea entered the war to support the government.

The State Department’s Acting Assistant Secretary for the Bureau of African Affairs Robert Godec told the Senate Foreign Relations Committee that the security situation in Tigray has worsened in recent weeks, adding all armed parties have committed atrocities.

Eritrea’s information minister, Yemane Gebremeskel, and Ethiopian foreign ministry spokesman Dina Mufti did not respond to calls and messages requesting comment.

The Ethiopian government has previously said that the conflict in Tigray is an internal affair; last week it announced that more than 50 soldiers were on trial for rape or killing civilians, although the records are not public. Eritrea has denied any allegations its troops have been involved in atrocities.

Both Ethiopia and Eritrea spent months denying the presence of Eritrean troops in Tigray, before announcing two months ago the Eritreans would pull out. On Monday night, both militaries carried out a joint raid on camps for displaced families in the town of Shire, witnesses said. The incident prompted condemnation from the United Nations over the “arbitrary arrests, beatings and other forms of ill-treatment”.

“Should those stoking the conflict fail to reverse course, Ethiopia and Eritrea should anticipate further actions. It cannot be ‘business-as-usual’ in the face of the violence and atrocities in Tigray,” Godec said.

On Sunday, the United States imposed restrictions on economic and security assistance to Ethiopia over alleged human rights abuses during the conflict in Tigray, and said it will bar current or former Ethiopian or Eritrean government officials it deems responsible for the crisis. Eritrea already faces broad restrictions.

Godec said that the United States is looking at a range of other sanctions, including under the Global Magnitsky Act and others targeted at individuals or institutions.

Godec said that while the ethnic conflict in Tigray is the worst in Ethiopia, it is only one, citing attacks on ethnic Amharans, Gumuz and Oromo, as well as other violence.

“The government’s response of mass arrests, media restrictions, human rights violations, and declining political space is fueling inter-communal rivalry and imperiling the national elections now scheduled for June 21,” Godec said.

Source

________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

France Asks For Forgiveness After Rwanda Genocide | ፈረንሳይ ለሩዋንዳ የዘር ፍጅት ይቅርታን ጠየቀች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 27, 2021

👉 ያለፈው ዓመቱን የላሊበላ የፀሐይ ግርዶሽ፤ ከማክሮን ጋር በማገናኘት እናስታውስ

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን የሩዋንዳ ጉብኝታቸውን አስመልክተው ባደረጉት ቁልፍ ንግግር ፈረንሣይ በ 1994 ዓ.ም ላይ በመካከለኛው አፍሪካዊቷ ሀገር በሩዋንዳ ለተፈፀመ የዘር ፍጅት ከባድ ሃላፊነት እንደምትወስድ በመገንዘብ ተናግረዋል ፡፡ ማክሮን ፰መቶ ሺህ/ 800,000 የዘር ፍጅት ሰለባዎችን ለመታደግ ፈረንሳይ እንዴት ለመታደግ እንደከሸባት በዝርዝር ገለጻዎችን አድርገዋል፤ ሆኖም ግን በቀጥታ ይቅርታ ከመጠየቅ ተቆጥበዋል፡፡

💭 In a key speech on his visit to Rwanda, French President Emmanuel Macron said he recognizes that France bears a heavy responsibility for the 1994 genocide in the central African country. Macron solemnly detailed how France had failed the 800,000 victims of the genocide but he stopped short of an apology.

ከሚስቱ በቅርቡ የተፋታውና የክትባት ንጉሥ የሆነው የማይክሮሶፍቱ ባለኃብት ቢል ጌትስ ከሩዋንዳው ጭፍጨፋ ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ይኖረዋልን? የሕዝብ ቁጥር ቅነሳ ተልዕኮ፤ የሕዝብ ቁጥጥር በክትባት?

💭 የቢል ጌትስ ቤተሰብ ይህን ጽፎ ነበር፦

👉 “ቁልፍ ወቅት – ወደ አፍሪካ የመጀመሪያ ጉዞአችን ፤ እኔንና መሊንዳበጥልቁ የመሰጠን1993 .ም የአፍሪካ ጉዟችን፡፡”

“The Turning Point: Our First Rip to Africa”

Melinda and I took a trip to Africa in 1993 that affected us profoundly.

We went to Africa for a vacation to see the animals, but it was during this trip that we had our first encounter with deep poverty and it had a profound impact on us.

It was a phenomenal trip. Not long after we returned from this trip, Melinda and I read that millions of poor children in Africa were dying every year from diseases that nobody dies from in the U.S: measles, hepatitis B, yellow fever. Rotavirus, a disease I had never even heard of, was killing half a million kids each year. We thought if millions of children were dying, there would be a massive worldwide effort to save them. But we were wrong. Source

💭 እንግዲህ እ... 1993 .ም ላይ ቢል እና መሊንዳ ጌትስ ወደ ሩዋንዳ ተጓዙ1994 .ም በሩዋንዳ የጅምላ ዘር ፍጅት ተፈፀመ፡፡ አሁን አስደንጋጭ የሚሆነው ነገር የሚከተለው ነው፤ ቀጥሎ ደግሞ (1993,1994 – 1995)..አ በ1995 .ም የፈረንሳዩ ዶ/ር ፒየር ጊልበርት እንዲህ አሉን፦

👉 / ር ፒየር ጊልበርት 1995 ማግኔቲክ ክትባቶች

ባዮሎጂያዊ ውድመት ውስጥ በማግኔታዊ መስኮች ላይ የተደራጁ አውሎ ነፋሶች አሉ፡፡ የሚከተለው ነገር ሆን ተብሎ በሽታ አምጪ ተህዋሳትን በመፍጠር የሰው ልጅ የደም ፍሰትን መበከል ነው፡፡ ይህ ክትባትን አስገዳጅ በሚሆኑ ህጎች ይተገበራል፡፡ እናም እነዚህ ክትባቶች ሰዎችን ለመቆጣጠር የሚያስችሉ ይሆናሉ። በአንጎል ሴሎች ውስጥ የሚስተናገዱ ፈሳሽ ክሪስታሎች ይኖሯቸዋል ፣ ይህ ደግሞ በጣም ዝቅተኛ ድግግሞሾች ባሏቸው ሞገዶች የሚላኩበት የኤሌክትሮማግኔታው መስኮች ጥቃቅን ተቀባዮች ይሆናሉ፡፡ እናም በእነዚህ ዝቅተኛ የድግግሞሽ ሞገዶች ሰዎች ማሰብ አይችሉም ፣ ወደ ዞምቢ/ደደብ ሰው ይለወጣሉ፡፡ ይህንን እንደ መላምት አታስብ፡፡ ተደርጓል፤ ሩዋንዳን እናስታውስ።”

👉 Dr Pierre Gilbert 1995 Magnetic Vaccines

In the biological destruction there are the organized tempests on the magnetic fields. What will follow is a contamination of the bloodstreams of mankind, creating intentional infections. This will be enforced via laws that will make vaccination mandatory. And these vaccines will make possible to control people. The vaccines will have liquid crystals that will become hosted in the brain cells, which will become micro-receivers of electromagnetic fields where waves of very low frequencies will be sent. And through these low frequency waves people will be unable to think, you’ll be turned into a zombie. Don’t think of this as a hypothesis. This has been done. Think of Rwanda”

ዋው! ይህ ቪዲዮ እንግዲህ እውነት ከሆነ በሩዋንዳ ለዘር ማጥፋት ወንጀል ክትባቱ መንስኤ/ምክኒያት ሆኖ ነበር ማለት ነው። በደንብ በተቀነባበረ መልክ ከዚያም የሩዋንዳን እና ብሩንዲ ፕሬዚደንቶች ይጓዙባቸውን የነበረውን አውሮፕላን መትተው(ፈርነሳይና ቤልጂም)በመከስከስ ሁለቱንም ፕሬዚደንቶች ከገደሏቸው በኋል ውዥንብርና ሥርዓተ አልበኝነት በመፍጠር ማግኔታዊ በሆነው ክትባት የተከተበው ዞምቢ ሕዝብ እርስበርስ እንዲጨራረስ ተደርጓል ማለት ነው።

👉 ትናንትናው ዕለት ባቀረብኩት ጽሑፍ

💭 ብዙ የጀርመን ሜዲያዎች ሰሞኑን ኢትዮጵያን፤ “የጠንቋዮች ማሞቂያ ድስት/Hexenkessel„ (“ውጥንቅጧ የወጣ እና ስርዓት አልበኝነት የሰፈነባት ሃገር ማለት ነው።) ብለው በመጥራት ላይ ናቸው። እየተሠራ ያለው ግፍ ከኢትዮጵያ ያልጠበቁት ስለሆነ በጣም ነው ያስገረማቸው።”

ታዲያ አሁን በኢትዮጵያውም ለአካልም ለነፍስም እጅግ በጣም ከፍተኛ ጥቅም ያለውን “ብረት” የተሰኘውን ንጥረ ነገር ከሰውነታችን መጥጦ እንደሚያወጣው የሚነገርለትን ይህ ማግኔታዊ ክትባት ጋር በተያያዘ ተመሳሳይ ነገር ተከስቶ ይሆን? በኢትዮጵያ እየተፈጸመ ያለው አሰቃቂ ወንጀል እኮ እኛን ብቻ ሳይሆን መላው ዓለምን “ኡ ኡ!” በማሰኘት ላይ ይገኛል።

በአገራችን ብሎም በመላው አፍሪቃ በአንድም በሌላም ምክኒያት ፀረክርስቲያኖች እና ፀረአፍሪቃውያን የሆኑትን መናፍቃንና አህዛብ በመጠቀም እየጨረሱት ያሉት ሕዝብ ክርስቲያኑን ብቻ መሆኑን ልብ እንበል። በሩዋንዳ፣ በሶሪያ፣ ኢራቅና በአርሜኒያ ያየነው ይህን ነበር፤ በትግራይ የምናየው ይህን ነው! ሁሉም የሚጨፈጨፉትም ተመሳሳይ በሆነ በአሰቃቂ መልክ ዞምቢ ነገር በሆኑ “ሕዝቦች” ነው። ሁቱዎች፣ ኦሮሞዎችና የተዳቀሉት ኦሮማራዎች ለጭፍጨፋ ጂሃዳቸው ይህን ዞምቢ የሚያደርገውን ክትባት ተወግተው ይሆንን? እኔ እጠረጥራለሁ። ዲቃላዊው የስጋ ማንነታቸውና ምንነታቸው እንደ ጊኒ አሳማ ይህን ማግኔታዊ ክትባት ለመቀበል አመቺ ሆኖ ተገኝቶ ይሆን? ትልቁ ስዕል ምን ይመስል ይሆን? ‘ተፈጥሯዊእና ሰብዓዊየሆኑ ሕዝቦች ቁጥር ቅነሳ ጂሃድ? ምናልባት አፍሪቃ የኤዶማውያን እና እስማኤላውያን ብቻ መኖሪያ ትሆን ዘንድ ጥንታውያኑን አፍሪቃውያን እና ክርስቲያኖችን የማጽዳት ሤራ ተጠንስሶብን ይሆን? እንግዲህ ይመስላል! በተለይ በዚህ ዘመን ከክትባትም ዘልቀው ይህ በርቀት የመቆጣጠሪያ ቴክኖሎጂ በስራ ላይ እየዋለ መሆኑን እርግጠኛ ነበርኩ አሁንም ነኝ። በተለይ ልሂቃኖቻንን፣ መንፍሳዊ አባቶችን በዚህ መልክ ነው የሚቆጣጠሯቸው። በተለይ በምንተኛበት ወቅት ባቅራቢያችን ከሚገኙ ቤቶች፣ መኪናዎች፣ አውሮፕላኖች፣ ሳተላይቶች ይህን ወንጀል እየፈጸሙ እንደሆነ በዚህ ጦማሬ ለዓመታት ሳወሳ ነበር። ስለዚህ ጉዳይ ዕውቀቱ እንዳለን ስናሳውቃቸውና እንደነቃንባቸው ስናውቅባቸው ብቻ ነው ከእግዚአብሔር እና ቅዱሳኑ እርዳታ ጋር ይህን ዲያብሎሳዊ ተግባራቸውን ልናከሽፍባቸው የምንችለው። ሁሉም ነገር እንደማይቻላቸው ማወቅ አለባቸው!

🔥“በጄኔቲክ ኢንጂነሪንግ ማግኔቶፕሮቲን አዕምሮን እና ባህሪን በርቀት ይቆጣጠራል”

Genetically Engineered ‘Magneto’ Protein Remotely Controls Brain & Behaviour”. ምንጭ/Source: The Guardian

🔥 ከሳምንት በፊየኢትዮጵያ አየር መንገድ የሕክምና ማዕከል የ ኮሮና ቫይረስ ክትባት ለአየር መንገዱ ሰራተኞችን በሙሉ መከተብ መጀመሩን አስታውቆን ነበር

🔥 ይህኛው ዘገባ የወጣው ባለፈው ዓመት እ..አ በ27 July (የልደት ቀኔ) 2020 .ም ላይ ነበር። ዛሬ 27 May 2021 / ግንቦት ፲፱/፪ሺ፲፪ ዓ.ም ነው። ቅዱስ ገብርኤል።

🔥 COVID-19 ተግዳሮቶች ቢኖሩም ኢትዮጵያ ወደ ፲፭/15 ሚሊዮን ሚጠጉ ሕፃናት ኩፍኝ ክትባት ሰጥች

🔥 Ethiopia vaccinates nearly 15 million children against measles despite COVID-19 challenges

💭 ቪዲዮው ላይ እንደሚታየው በApril 2,2021 .ም ላይ ያቀረብኩትን ቪዲዮ፤ “የዓለም ጤና ድርጅት ቅብርጥሴ” በሚል ሰበባሰበብ ከዩቲውብ ቪዲዮው እንዲነሳ አድርገው ቻነሌን ለአንድ ሳምንት አግተውት ነበር። ጽሑፉ ይህ ነበር፦

👉 “የኮሮና ክትባት ስለ ጽዮን ዝም ላሉት? | የኢትዮጵያ ነፍሰ ጡሮች ልጃቸውን ላያቅፉ?”

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

በነገው ዕለት ኢትዮጵያ ይገባል የተባለው ክትባት ቀደም ሲል ለወሊድ መከላከያ ተብሎ ወደ ኢትዮጵያ ሲላክ እንደነበረው እንደ “ዶፖ ፕሮቬራ” በአውሮፓ እና በሰሜን አሜሪካ የተከለከለ መሆኑን የዛምቢያው ፕሬዚደንት ይነግሩናል።

👉 ወደ ትግራይ ምግብ፣ ውሃና፣ መድኃኒት ለማስገባት ለአራት ወራት ያህል የተቸገረው የአውሬው አገዛዝ የኮቪድ19 ክትባትን ወደ ኢትዮጵያ ለማስገባት እንደ ሮኬት ፈጠነ። ዋው!

ለሁለት ሚሊየን ኢትዮጵያውያን የሚሆን የኮቪድ19 ክትባት ነገ ኢትዮጵያ ይገባል የሚለውን ዜና ስሰማ ወዲያው የታዩኝ “እኛ ብዙ ነው፣ በለው፣ ያዘው፣ ግደለው፣ እርስትህን አስመልስ፣ ፺፭/ 95 ሚሊየን ለ፮/6 ሚሊየን፤ ኧረ ዘራፍ ያዝ! ወዘተ” እያሉ ከሰሜን፣ ከመኻል አገር፣ ከደቡብና ከቅርብ ምስራቅ ተሰባስበው ለአራት ወራት ያህል በአክሱም ጽዮን ላይ የዘመቱት የአህዛብና መናፍቃን ሰአራዊት ዘሮች ናቸው። አሁን በፈቃዳቸው የአውሬውን ምልክት በፈቃዳቸው ተቀብለው ልጅ መውልደና መባዛት ያቆማሉ። አዎ! አባ ዘወንጌል “በትግራዋያን ላይ ጠላትነትን አታሳዩ፣ ዋ!” ብለው እንደመከሩንና “፲/10% በመቶው ብቻ ነው የኢትዮጵያን ትንሣኤ ለማየት የሚበቃው” ብለው የተነበዩት አላይም አልሰማም ባለው ወገን ላይ ሲከሰት እያየነው ይመስላል። ብዙ ወገኖቻችን ክፋትን፣ ተንኮልንና ጭካኔን እያሳዩን ያሉት ምናልባት የሚመጣባቸውን መቅሰፍት አይተን እንዳንጎዳ፣ ልባችን እንዳይሰበርና እንድንጨክንባቸው ተብሎ ሊሆን ይችላል። ታዲያ ለዚህ ሁሉ ጭካኔ ሌላ ምን ምክኒያት ሊኖር ይችላል። ለማንኛውም ንስሐ ለመግቢያ፣ ለመመለሻና ለመዳኛ የተሰጠው ጊዜ በጣም አጭር ነው።

💭 ክፍል ፩

የኦክስፎርድ ፕሮፌሰሩ አምልጦት፤ “እነዚህ ክትባቶች አንድን ህዝብ ሙሉ በሙሉ የማጥፋት እድላቸው ሰፊ አይደለም። ጋዜጠኛው ተደናግጦ ቃለመጠየቁን ቶሎ ብሎ ማቋረጥ ፈለገ!

☆ Oxford Professor:

05:09 “These vaccines are unlikely to completely STERILIZE a population”. And the interviewer is like 😲 Whaaat!

💭 ክፍል ፪

☆ የዛምቢያው መሪ ዶ/ር ነቨረስ ሙምባ

“በአውሮፓ ህብረት ወይም በአሜሪካ ውስጥ ጥቅም ላይ አይውልም”ምልክት የተደረገባቸውን የ ኮቪድ19 ክትባት ጠርሙሶች ካገኙ በኋላ የኮሮና መድሃኒቶችን እምቢ ብለዋል።

☆ Zambian Leader Dr. Mumba Refuses COVID

Drugs After Discovering Bottles Marked “Not for Use in EU or USA„

💭 ክፍል፫

☆ ክርስትናን ለማጥፋት “ክርስቲያኖችን መከተብ አለብን” የሚሉት ሲፈራውያኑ የሚዋጉትና የክርስትና ተማጓቹ ዶ/ር ኬንት ሆቪንድ/Kent Hovind “ክትባት የሕዝብ ቁጥር መቀነሻ መሳሪያ ነው” HOVIND – COVID

💭 ክፍል፬

☆“እኅተ ማርያም” በ22.10.2020

“፺፭/95% ነፍሰ ጡሮች ልጃችሁን አታቅፉም!”

ባለፈው ቪዲዮዬ ላይ ያነሳኋቸውን አቴቴን እና የብሪታኒያን ንግሥት እናስታውስ። እኅታችን ያገኘችው መልዕክት ከእናታችን ቅድስት ማርያም ሳይሆን በግራኝ አብዮት አህመድ በኩል ከብሪታኒያ ንግሥት ነው። የታቀደው ለአማራ እና ትግሬ ሴቶች ነው፤ ትግሬዎች ይድናሉ፤ አማራስ? በዜጎቻቸው ላይ በዘር ወይም በጎሳና በሃይማኖት ለይተው ጥቃት ለመፈጸም በጣም አመቺ ከሆኑት ጥቂት ሃገራት መካከል ኢትዮጵያ እና አሜሪካ ይገኙበታል።

💭 ይህ በጣም ጠቃሚ የሆነ መረጃ ነውና ወገን ከክትባት እንዲጠነቀቅ ባክዎን መልዕክቱን ያስተላልፉ!

________________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Statement by President Joe Biden on the Crisis in Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 27, 2021

MAY 26, 2021 • STATEMENTS AND RELEASES

I am deeply concerned by the escalating violence and the hardening of regional and ethnic divisions in multiple parts of Ethiopia. The large-scale human rights abuses taking place in Tigray, including widespread sexual violence, are unacceptable and must end. Families of every background and ethnic heritage deserve to live in peace and security in their country. Political wounds cannot be healed through force of arms. Belligerents in the Tigray region should declare and adhere to a ceasefire, and Eritrean and Amhara forces should withdraw. Earlier this week, the UN Office of Humanitarian Affairs warned that Ethiopia could experience its first famine since the 1980s because of this protracted conflict. All parties, in particular the Ethiopian and Eritrean forces, must allow immediate, unimpeded humanitarian access to the region in order to prevent widespread famine.

The United States urges Ethiopia’s leaders and institutions to promote reconciliation, human rights, and respect for pluralism. Doing so will preserve the unity and territorial integrity of the state, and ensure the protection of the Ethiopian people and the delivery of urgently needed assistance. The Government of Ethiopia and other stakeholders across the political spectrum should commit to an inclusive dialogue. Working together, the people of Ethiopia can build a shared vision for the country’s political future and lay the foundation for sustainable and equitable economic growth and prosperity.

The United States is committed to helping Ethiopia address these challenges, building on the longstanding ties between our two nations and working with the African Union, United Nations, and other international partners. U.S. Special Envoy for the Horn of Africa Jeff Feltman is leading a renewed U.S. diplomatic effort to help peacefully resolve the interlinked conflicts across the region, including a resolution of the dispute over the Grand Ethiopian Renaissance Dam that meets the needs of all parties. Special Envoy Feltman will return to the region next week and keep me apprised of his progress. America’s diplomacy will reflect our values: defending freedom, upholding universal rights, respecting the rule of law, and treating every person with dignity.

Source

_____________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: