የትግራይ እናቶች በእንባ የታጀበ ጸሎት እና ምሕላ | Tears of a Tigrayan Mother’s Cry
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 26, 2021
✞✞✞መቀሌ/ ማክሰኞ፡ ግንቦት ፲፯/፪ሺ፲፫ ዓ.ም በቅዱስ እስጢፋኖስ ዕለት ✞✞✞
አዎ! እናቶቼ እየደረሰባቸው ላለው ከባድ ግፍ የሽብር ጥቃት ቦምብ እያፈነዱ አይደለም እንደ አህዛብ በግራኝ እና መንጋው ላይ ለመበቀል የሚመኙት፤ በቀል የእግዚአብሔር ነውና እንዲህ በጥልቁ እያነቡ ነው ድምጻቸውንና ለቅሷቸውን ለእግዚአብሔር አምላካቸው የሚያሰሙት። ቃኤላውያን ወዮላችሁ! ወዮላችሁ!
__________________________________
Like this:
Like Loading...
Related
This entry was posted on May 26, 2021 at 20:56 and is filed under Ethiopia, Faith, War & Crisis.
Tagged: Abiy Ahmed, Aksum, Axum, ምሕላ, ሽብር, ትግራይ, አክሱም ጽዮን, እናቶች, ወንጀል, ዐቢይ አህመድ, ዘር ማጥፋት, ጀነሳይድ, ግፍ, ጥላቻ, ጭፍጨፋ, ጸሎት, ፀረ-ተዋሕዶ, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, Genocide, Hunger, Massacre, Mekelle, Prayers, Rape, Sanction, Tears, Terror, Tigray, War Crime. You can follow any responses to this entry through the RSS 2.0 feed.
You can leave a response, or trackback from your own site.
Leave a Reply