Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for May 24th, 2021

#ChristianGenocide | A Massacre in Abuna Yemata Guh, at The Foot of The Famous Rock-Hewn Church

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 24, 2021

✞✞✞የአቡነ ይምዓታ ጉህ ቤተክርስቲያን ጭፍጨፋ ✞✞✞

ዓርብ ሚያዝያ ፳፱/፪ሺ፲፫ ዓ.ም ፤ ፲፱/19 ክርስቲያን አባቶች፣ እናቶች እና ሕፃናት/ጨቅላዎችን ጨምሮ ባሰቃቂ መልክ ተገድለው የሰማዕትነትን አክሊል ሲቀዳጁ፤ ሁለቱ ደግሞ ክፉኛ ቆስለው ሕክምና እየተደረገላቸው ነው።

✞✞✞ነፍሳቸውን በቅዱሳኑ ዕቅፍ ያኑርንል ከማህበረ ፃድቃን ይደምርልን!✞✞✞

💭 እየተገድሉ ያሉት ክርስቲያኖች ብቻ መሆናቸውን እየመዘገብነው ነው፤ ኢትዮጵያዊነት የሌለው አብዛኛው “ኢትዮጵያዊ” የተባለ ብሔር ብሔረሰብ ይህን በትግራይ ሕዝብ ላይ እየእካሄደ ያለውን ጭፍጨፋ ይፈልገዋል፤ ፺/90% . ባይፈልገው ኖሮ ይህ በኬሚካል መሳሪያዎች ሳይቀር እየተፈጸመ ያለው ጭፍጨፋ በአንድ ቀን ውስጥ በቆመ ነበር፤ ግን የኦሮሞዎች፣ አማራዎች እና የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች ፍላጎት ይህ አይደለም፤ ዋናው ዓላማቸው የትግራይን ክርስቲያኖች ከምድረ ገጽ ማጥፋት ነው። ከዓመታት በፊት ሲሰማኝ የነበረ ስሜት ነው፤ ኦሮሞዎች እና ኦሮማራዎች የኑክሌር ቦምብ ወይም ተመሳሳይ የጅምላ ማጥፊያ መሳሪያዎች ቢኖሯቸው በትግራይ ሕዝብ ላይ ወዲያው ከመጠቀም ወደ ኋላ አይሉም፤ የምጽፈውንን በደንብ አውቀዋለሁና በዚህ ፻/100% እርግጠኛ ነኝ። ኢትዮጵያ በጎሳዎች እንድትከለል መደረጉ ያበረከተልን ትልቅ ነገር ቢኖር በጎሳ ደረጃ ማን ማን እንደሆነ፣ ምን ምን እንደሆነ ለይተን እንድናውቅና ለውደፊቱ እንድንጠነቀቅ መፍቀዱ ነው። አዎ! የመንፈስ ማንነትና ምንነት ያላቸው ጎሳዎች የስጋ ማንነትና ምንነት ካላቸው ጎሳዎች ጋር፤ ወደ መንፈሳዊ ሕይወት እንዲመጡ እስካልተደረጉ/እስካልተገደዱ ድረስ፤ እንኳን በአንድ አገር አብረው ሊኖሩ፤ በጉርብትናም እንኳን መኖር አይገባቸውም፤ በተለይ በዚህ በምንገኝበት በዘመን ፍጻሜ!

Gebrehiwet Gebreanenya and Abraha Gebreanenya are two married brothers who live in the house of their parents with their elderly father Gebreanenya Gebreegziabher, their wives and children. Gebrehiwet and his wife Tsegu Gebremichael had two children, Samrawit and Yordanos; and Abraha, his elder brother, and his wife Hiwet Birhane, had four children: Mahlet, Zufan, Rahel and a not-yet-christened baby. Both of them are farmers and everyday they move with their cattle to grazing lands and waters, only coming back to spend the night at home.

On Friday, May 7, 2021, a fighting took place between Eritrean and Tigrayan forces in the village of Abune Y’ma’eta Guh, at the foot of the famous rock-hewn church. The village residents all fled to the mountains and spent the day in caves. In the evening, when the fighting stopped, they came down to their village to spend the night in their homes. The next day, on Saturday, Gebrehiwet and Abraha discussed the plan for the day and as usual left with their cattle. The plan was for their wives, their children and their elderly father to join the other village residents and flee to the caves as they did the day before. Everyone was preparing food, water and other essentials for the day and early around 8 AM, just when they were about to leave the village, Eritrean troops unexpectedly came to the village, visited the houses, dragged the civilians out and massacred them in their farmlands. They shot 21 people in total and 19 of them died, two survived but in severely wounded condition. Seven of the killed are children under the age of 10, one of them a one-month-old baby. They killed everyone they found in the village.

The victims included 9 members of the Gebreaneneya family and 12 others. These are: Akebom Gebresilassie, Amit Abadi, Gidey Gebreqorqos , Awetash Tsadiq, Tsegu Gebreegzibher with her son, Tekle Gebrehiet, Alemtsehay Gidey (her son severely wounded). Birhan Abraha (with her two children). Alemtsehay’s father, Gidey, was killed by Ethiopian and Eritrean soldiers back in November.

When Gebrehiwet and Abraha came back in the evening, they found 8 members of the household massacred in a field some 20 minutes-walk away from their house. Their father Gebreanenya, Abraha’s wife and his four children including the not-yet-christened baby were all killed. Gebrehiwet’s wife Tsegu and his 2-year-old daughter Yordanos were also killed. His daughter Samrawit was wounded by bullets and machete, but she survived.

The troops first shot Samrawit on her right thigh and leg. When they knew she was not dead, they used machete to injure her right thigh and leg. Samrawit is four and half years old. Her father brought her to Ayder on foot through Agoza-Tsigereda route because the Megab – Abraha we Atsbeha route was occupied by the troops. Some other men from the village helped him carry her in an improvised stretcher. They started the journey on Thursday May 13 (05/09/2013 ዓ/ም) and arrived at Ayder Referral Hospital on Saturday May 15. They were lucky to find a car on the way from Tsigereda to Wukro, which brought them to Mekelle.

Source

___________________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

#TigrayGenocide | US Restricting Visas to Ethiopian Eritrean Officials as The Massacre Continues

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 24, 2021

The United States has announced visa restrictions on Ethiopian and Eritrean officials who are accused of fuelling the conflict in Ethiopia’s Tigray region. Thousands of people are estimated to have died in the six month-long conflict there between national troops and the region’s Tigray and People’s Liberation Front, with tens of thousands more having fled to Sudan.

__________________________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

666ቱ የዋቄዮ-አላህ አርበኞች፡ ዘ-ብሔር አክሱማውያንን የሚዋጓቸው በትግራይ ብቻ አይደለም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 24, 2021

👉 እንደ ቴዎድሮስ ‘ርዕዮት’ ፀጋዬ የመሳሰሉትን የ ዘ-ብሔረ አክሱም ልጆችን በጋኔን ለመልከፍ የተላኩት የ666ቱ ዋቄዮ-አላህ-አቴቴ ጭፍሮች ፥ በጥቂቱ፦

ዘመድኩን በቀለ / Mereja TV (የጴንጤ ተቋም)

ጽዋዕ ቲዩብ / Tswae Tube

ኢትዮ360 / Ethio 360

አደባባይ ሜዲያ / Adebabay Media

ኢትዮቤተሰብ ሜዲያ / Ethio-Beteseb-Media

አዲስ ታይምስ / Addis Times

ዩናይትድ ኢትዮጵያ / United Ethiopia

ኩሽ ሜዲያ / KMN

ሌሎች ብዙዎችም…(ይገርማል፤ ‘666’ አገናኝቷቸዋል፤ በአጋጣሚ ያገኘሁት ነው!)

👉 ዘመድኩን በቀለ = 666 😈

ገመድኩን ሰቀለ እነ ፕሮፌሰር ገላውዲዎስን የጋበዛቸው ለዕርቅ እና ለጽድቅ ሳይሆን ለአቴቴ ቡና እና ለፈተና ነው፤ የፕሮፌሰሩ እና የአቶ በረከት ኪሮስ ትእግስት እና ትሕትና ግን የሚደነቅ ነው!

በትግራይ ሕዝብ ላይ ጭፍጨፋ እንዲካሄድ፤ ያዘው! በለው! ግደለው!” እያሉ የጦርነት ነጋሪት ሲጎስሙ የነበሩት እነ ዘመድኩን በቀለ ዛሬ ትግራዋይን እየጋበዙ የለመዱትን እባባዊ ዝልግልግ አካሄድ ለመቀጠል በመሻት ላይ ናቸው። የትግራይ ሜዲያዎች ግብዞቹን ጋብዘው ሲያፋጥጧቸው እስካሁን አላየንም። “እሺ” የሚሏቸው ከሆነ ይህን ማድረግ አለባቸው።

ከአክሱም ጽዮን እራሱን የነጠለ እያንዳንዱ ወገን እንደ ቴዎድሮስ ፀጋዬ፣ ፕሮፌሰር ገላውዲዎስን፣ እና አቶ በረከት ኪሮስ የመሳሰሉት የትግራይ ተወላጆች ሲጋብዝ ለመፈታተን፣ ለመፈተን፣ የሌባ ጣቱን ወደ እንግዳውና ወደ እንግዳው ጎሳ በመጠቆም ለማቅለል፣ ለማሳፈር ብሎም እራሱንና ጎሳውን ሙሉ በሙሉ ንጹሕ በማድረግ ሁሌ አሸናፊ አድርጎ ለመቅረብ ነው። በዚህም የተዘጋጀበትን አፋጣጭጥያቄ እንግዳውንመጠየቅ፣ ለእንግዳው ተገቢውን አክብሮት አለመስጠት፣ እኛን ሊያጋልጥ የሚችል ነጥብ ሲያነሱ ማቋረጥ፣ የማይክሮፎን ድምጹን መቀነስ ወዘተ እነዚህ ግብዞች ትግራዋያን እንዳያዝኑባቸውና እራሳቸውንም በማታለል የተሻለ እንቅልፍ ይወስዳቸው ዘንድ የሚጠቀሙባቸው ኢክርስቲያናዊና ከንቱ ስልቶችናቸው።

👉 እነዚህ ግብዞች፤

እኛ ኦሮማራዎች ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት ሰሜናውያኑን ትግራዋያንን በደንብ አታልለናቸዋል እኮ! በምኒልክ፣ ኃይለ ሥላሴና መንግስቱ ኃይለ ማርያም በኩል ሰርቶልናል እኮ! ዛሬም በግራኛ ዳግማዊ በኩል እያደረግነው ነው፤ ስለዚይ አሁን ለቀጣዮቹ መቶ ዓመታት እያታለልናቸውና ደማቸውን እየመጠጥን እንዳስፈለገን ለመኖር እንችል ዘንድ፤ ላለፉት ስድስት ወራት የሰራናቸውን ግፍ ሁሉ እንዳልሰራን አድረገን እነሱንም እራሳችንንም በማሳመን ልንቆጣጠራቸው ይገባል። መቼስ የትግራይ ልጆች እንደ ህፃናት የዋኾች፣ ቶሎ የሚረሱና ይቅር የሚሉ ናቸው። ከምንጊዜውም በላይ አጋጣሚው በድጋሚ ተፈጥሮልናልና ያሰብነው ሁሉ ተሳክቶልናል፣ የፈለግነውን ሁሉ ባይሆንም የሚቻለንን ሁሉ ጨፍጭፈናል፣ አስርበናል፣ አሳድደናል፣ ደፍረናል፣ አፈናቅለናል፣ ሞራላቸውን ለመጭዎቹ ሰላሳ ዓመታት ያህል ሰብረናል። ስለዚህ አሁን ልናስተዛዝንላቸው ያልፈለግነውን ሐዘናቸውን ከጨረሱና ቁጣቸውንም ካበረዱ ከስድስት ወራት በኋላ በየአጋጣሚው እየጋበዝን ለደረስባቸው ግፍ ሁሉ እኛ ሳንሆን እነርሱ ተጠያቂዎች እንዲሆኑ አድርገን እንጮኻለን፤ አልፎ አልፎ የራሳችንን ሰዎች እንዲጎዱ አድርገን እኛ ተበዳዮች እንደሆን አድርገን እናለቅሳለን፤ ከዚያም በእነርሱ ላይ ምንም ነገር እንዳልተፈጸመና እነርሱ እራሳቸው ለሁሉም ተጠያቂዎች እንደሆኑ በመንገር እየተሳሳቅን የኩኩሉሉ ጨዋታውን እንደገና እንጀምራለን፣ የህብረት ባሕላዊ ትርኢት ቅብርጥሴ እያልን እስከ ሚቀጥለው ጦርነት እና ረሃብ ድረስ እየደቆስናቸው በሰላም እንኖራለን። እያሉ እራሳቸውን በማታላል በመለኮታዊ ዓለም ተጠያቂ ከሚሆኑበት ኃጢዓት ሁሉ እራሳቸውን ነፃ ያደረጉ ይመስላቸዋል፣ በዚህ መልክ ከስነልቦናዊ ባርነት እራሳችንን ነፃ አውጥተናል፤ ትግራዋያን በልባቸው አላዘኑብም እኮ፤ ያው ፈገግታ እያሳዩ ነው እኮ ስለዚህ መላእክቶቻቸው አያስቸግሩንምና አይቀጡንም እና በሰላም እንቅልፍ ይወስደናል፤ብለው ያስባሉ።

በሜዲያ ወጥተው እራሳቸውን ለማሳየት ወስነዋልና፤ ዛሬ በአቴቴ መንፈስ የተሞሉት ኦሮማራ የዩቲውብ አልቃሾች ትግራይን በሚመለከት ከትግራዋያን ጋር የቆሙትን ዩቲውበሮች እርኩስ መንፈሳዊ በሆነ መልክ በማሳደድ ላይ ናቸው።

እኔ በአጋጣሚ ሆኖ የደረስኩባቸው፤ ለወንድማችን ቴዎድሮስ ፀጋዬ የተመደበውና መላው የኢትዮ360 ባልደረቦቹን በአቴቴ መንፈስ ውስጥ ለማስገባት የበቃው ኦሮሙማ ኤርሚያስ ለገሰ፣

ለእዮዳብ እረዳ የተመደቡትና እንደ እነ ታዬ ቦጋለ ለአማራ ሕዝብ የቆሙ የሚያስመስሉትና በጣም ትግራዋይ ጠል የሆኑት እባቦቹ ኦሮሙማዎቹ ሃብታሙ በሻው፣ የዩናይትድ ኢትዮጵያው ልጅ፣ መስፍን ፈይሳ እና በቀጣዩ ኤርምያስ ለገሰ ናቸው። የሲ.አይ.ኤ የአእምሮ ቁጥጥር ተግባር ታክሎበት፤ አቴቴ ስራዋን በድነብ እንደሰራች በእዮዳብ ላይ አሁን አይተነዋል። እነዚህን ቻነሎች ሞኒተር ማድረግ የጀመርነው ላለፉት አሥር ወራት ነው።

________________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Psychology, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በአቡነ አረጋዊ ዕለት | ፀሐይ በነበልባሎች እየታመሰች ነው | ብዙ የኮሮና የጅምላ ጭነቶች ወደ ምድር እየመጡ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 24, 2021

❖❖❖[ የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፮፥፰፡፱]❖❖❖

“አራተኛውም ጽዋውን በፀሐይ ላይ አፈሰሰ፤ ሰዎችንም በእሳት ልታቃጥል ተሰጣት። ሰዎችም በታላቅ ትኵሳት ተቃጠሉ፥ በነዚህም መቅሠፍቶች ላይ ሥልጣን ያለውን የእግዚአብሔርን ስም ተሳደቡ፥ ክብርንም እንዲሰጡት ንስሐ አልገቡም።”

በአቡነ አረጋዊ ዕለት በምድር ላይ ብርቱ እሳተ ገሞራዎች፣ በፀሐይ ላይ ደግሞ ኃይለኛ ነበልባሎች! ዋው!

ትናንት ቅዳሜ ፣ ግንቦት ፲፬/14 ቀን (አቡነ አረጋዊ) የፀሐይ ብርሃን ምንጭ AR2824 በዓመታት ካየናቸው ከማንኛውም ነገሮች በተለየ የፀሐይ ብርሃን ነበልባል ፈሰሰ። የናሳ የፀሃይ ዳይናሚክስ ኦብዘርቫቶሪ 9 ሴ-ሴል ክፍል ነበልባሎችን እና 2 ሜ-ክፍል ብልጭታዎችን በ ፳፬/24 ሰዓታት ውስጥ ብቻ መዝግቧል። ፈጣን የእሳት ፍንዳታዎች በርካታ ተደራራቢ ሲ.ኤም.ኢዎችን ወደ ጠፈር ወርውረዋል።

በርካታ የ ‹ሲ.ኤም.› ፊርማዎች ፣ ከነበልባሉ እንቅስቃሴ ጋር የተዛመዱ በ LASCO C2 እና በ STEREO-A COR2 coronagraph ምስሎች ውስጥ ታይተዋል። እነሱ ሶስት ደካማ ሲኤምኢዎችን እና አንድ ትልቅ ፣ ከፊልሃሎ ሲኤምኢ ያካትታሉ። የመጀመሪያ ትንተና እና የሚከተለው የሞዴል ውጤት እ... ግንቦት 26 መጀመሪያ አካባቢ በምድር ላይ ተጽዕኖ ሊኖረው እንደሚችል ይጠቁማል።

ዋው! Coronagraph፤ ከክትባቱ ጋር የተያያዘ አንድ ከባድ ማስጠንቀቂያ አለና ተጠንቀቁ እንጠንቀቅ፤ ተዓምረኛው ጤፍ፣ እንጀራ ፥ ጤፍ፣ እንጀራ ፥ ጤፍ፣ እንጀራ ፥… ለአካልም ለነፍስም እጅግ በጣም ከፍተኛ ጥቅም ያለውን ‘ብረት’ን የያዘ ነው። ክትባቱ ደግሞ ይህን ብረት ከሰውነታችን መጥጦ እንደሚያወጣው በመነገር ላይ ነው ነው። በትግራይ ላይ እየተካሄደ ያለው የአህዛብ ዋቄዮ-አላህ ሰአራዊት ጭፍጨፋና ሴቶችን ደፈራ ይህን ለመንፈሳዊው ኢትዮጵያዊነት ከፍተኛ አስተዋጽኦ የሚያበረክተውን ነገር ሁሉ ለማሰወገድ ሲባል ነው። ባጭሩ ጦርነቱ በሉሲፈራውያኑ ጭፍሮች እና “ኢትዮጵያዊ ነን” በሚሉት ግን ኢትዮጵያዊ ባልሆኑት አህዛብ፣ መናፍቃን፣ ዒአማንያን፣ ኦሮማራዎችና ‘ብሔር ብሔረሰቦች’ በኩል በነፍስም በስጋም እምብዛም ያልተበከሉትን ትክክለኛዎቹን ኢትዮጵያውያንን ከምድረ ገጽ ለማጥፋት ነው። እነርሱ ደግሞ በትግራይ ያሉ የዘ-ብሔረ አክሱም ልጆች ናቸው። ይህ እውነታ እንዳይታወቅ ዲያብሎስ ብዙዎችን በማሳትና ጉዳዩን ወደ ሌላ ነገር በመጠምዘዝ ላይ ይገኛል!

የሚገርም ነው፤ ከጥቂት ዓመታት በፊት አንድ በቅርብ ከማውቀቸውና ከምወዳቸው ጀርመናውያን የሙዚቃ ደራሲ ቤተሰብ ዓባላት መካከል ባልየው ከNASA/ከናሳ አንድ የቤት ሥራ እንደተሰጠውና ይህን የፀሐይ ነበልባል አስመልክቶም የሙዚቃ ቁራጮችን እንደደረስ ሲነግረኝ፤ ወዲያው ብልጭ ብሎ የታየኝ አባታችን ሔኖክ ነበር። ታዲያ የሆነ ወቅት ላይ የሚስትየዋን የልደት ቀን ጠብቄ በአገሬው ቋንቋ የተጻፈውን መጽሐፈ ሔኖክን ሰጠኋቸው፤ ከዚያም፤ ባካችሁ ከቻላችሁ መጽሐፈ ሔኖክንአንብቡትና አንድ የሙዚቃ ቁራጭ ለመድረስ ሞክሩ፤ ድንቅ ይሆናል።አልኳቸው። እንግዲህ ቃል ገብተውልኛል።

🔥 Sun is Going Crazy with Solar Flares – Multiple Coronal Mass Ejections Coming Our Way

❖❖❖[Revelation Chapter 16:8-9]❖❖❖

And the fourth angel poured out his vial upon the sun; and power was given unto him to scorch men with fire. And men were scorched with great heat, and blasphemed the name of God, which hath power over these plagues: and they repented not to give him glory.”

Yesterday, May 22nd, sunspot AR2824 unleashed a flurry of solar flares unlike anything we’ve seen in years. NASA’s Solar Dynamics Observatory recorded 9 C-class flares and 2 M-class flares in only 24 hours. The rapidfire explosions hurled multiple overlapping CMEs into space.

Multiple CME signatures, associated with the flare activity were observed in LASCO C2 and STEREO-A COR2 coronagraph imagery. They include three faint CMEs and a larger, partial-halo CME. Initial analysis and subsequent model output suggests potential Earth-impact early to mid 26 May. Wow!

_____________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Telegraph Exclusive: Ethiopians Suffer Horrific Burns in Suspected White Phosphorus Attacks

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 24, 2021

Another War Crime in Tigray – Chemical Weapons

🔥 Weapons experts said images obtained by the Telegraph show injuries consistent with the chemical

Civilians in northern Ethiopia have suffered horrific burns consistent with the use of white phosphorus, a potential war crime, the Telegraph can disclose.

Exclusive footage and accounts of witnesses and victims smuggled out of the war in Tigray suggests the Ethiopian and Eritrean armies may have used powerful incendiary weapons in civilian areas.

Leading chemical weapons experts said the footage is consistent with white phosphorus, which is banned from use against human targets under international law.

The victims include Kisanet Gebremicheal, a 13-year-old girl from the village of Adi’ayqoro in central Tigray who suffered agonising burns when her home came under attack on April 20.

“A heavy weapon hit the house, and fire fell from the roof,” she said on the phone inbetween sobs. “It burned me immediately. It had the smell of gunpowder.”

Footage taken in hospital shortly after Ms Gebremicheal made it to the medical centre shows her dark skin entirely burnt away from her arms, legs, face and hands — all that’s left is a white and red paste of flesh and fat.

‘Oh, my heart. What is this?’

“Oh, my heart. Oh, what the hell is this? Oh mum,” she wails as the nurses wrap her burnt, infected body as gently as they can. But the morphine does not work any more, so even her mother’s soft touch is agony.

Even the gentle touch of Kisanet’s mother, Genet Asmelash, leaves her in agonising pain

White phosphorus is a chemical that catches fire when exposed to air and burns at more than 2,700 degrees Celsius. Like the napalm used in the Vietnam War, it self-oxidises, meaning it is almost impossible to put out once it touches human skin.

The incendiary chemical lies in a legal grey zone. It can be used legally to illuminate the battlefield at night or to provide tactical smoke screens. But its use against people can be classified as a war crime under the United Nations’ Geneva Conventions.

“These horrific injuries look very similar to injuries I’ve seen on casualties in North-east and North-west Syria. It looks like injuries caused by white phosphorus,” said Hamish de Bretton-Gordon, the former commander of the UK’s Joint Chemical, Biological, Radiological and Nuclear Regiment.

“White phosphorous has been used in Syria as an incendiary device to set fire to towns and villages and to drive civilians out of areas the Syrian Army wants to capture. It was very effective.

“The UN and other bodies were called to investigate. But nobody would, and nobody condemned its use because it’s very hard to prove it was used with ‘intent’ against people.”

“Because of this inaction, I expect every dictator and rogue state believed that they could use these horrifically effective munitions with impunity. And this seems to be the case in Tigray,” adds Mr de Bretton Gordon, author of ‘Chemical Warrior’.

The images come six months after Ethiopia’s Nobel Peace Prize-winning Prime Minister Abiy Ahmed and Eritrea’s totalitarian dictator Isias Afwerki launched a massive offensive to destroy the powerful ruling party in Tigray, a mountainous part of Ethiopia.

Since November, thousands if not tens of thousands of people have been killed in the conflict, which has pushed large parts of the region into famine. Restricted access for journalists and human rights researchers and periodic communications blackouts make it hard to verify a flood of accounts of war crimes, ethnic cleansing and gang rapes that have emerged from the conflict.

‘Everything except my hair was burning’

Genet Asmelash, Kisanet Gebremicheal’s mother, says her two daughters were working in the family home on April 20 when the heavy weapon exploded above.

Eritrean troops are known to be blocking food aid from reaching civilians in the area of central Tigray where they live. Ms Asmelash said there was no fighting in the area, and it was daylight when the shell struck.

“There was a bad smell, something that suffocates…something like a poison or a chemical. It was like a cloud, and I could not see the house.”

There was smoke and fire everywhere immediately, she explained, adding that she was too shocked to run back into the house to rescue her daughters.

Yemane Weldemicheal has horrendous burns on much of his body

Near the girl’s hospital bed in the Tigrayan regional capital, Mekele, lies another victim: a young man with horrific burns covering his face, hands, arms and legs. Eighteen-year-old Yemane Weldemicheal is from a completely different area, a village named Adi Woluwo in eastern Tigray.

“It was April 9. I was alone sitting in my house, which is made of stone and mud. A heavy weapon landed into the house suddenly.

“It has a suffocating smell. It made a fire inside the house. I was burning immediately. Everything except my hair was burning,” he told the Telegraph.

Mr Weldemicheal says both Eritrean and Ethiopian soldiers were in control of the area when he was hit, and there was no ongoing fighting.

Medical staff say they have seen more child victims and that they suspect many others died of their wounds before they made it through military roadblocks to the regional capital.

“This could easily be the result of a white phosphorus munition. It is possible that high explosive munitions caused some fires. But this seems more like an incendiary weapon like white phosphorus,” said Dan Kaszeta, a chemical and biological specialist at The Royal United Services Institute, a defence think tank.

Ethiopia is a signatory of the Chemical Weapons Convention, which bans the use of weapons like mustard gas, while Eritrea is not. Neither country has signed the Convention on Certain Conventional Weapons, which bans using incendiary weapons like white phosphorous on people.

The Telegraph asked the Ethiopian and Eritrean governments for comment. Neither replied.

Source

_______________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: