Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for May 18th, 2021

Ethiopian Soldiers, Armed With Guns & Grenades Raided a Hospital Because They Spoke to CNN

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 18, 2021

ጠመንጃና የእጅ ቦምብ የታጠቁ የኢትዮጵያ ወታደሮች አንድ ሆስፒታል ወረሩ፤ ሐኪሞች ለ ሲ.ኤን.ኤን ስለ ተናገሩ። ዋው!

ጎበዟና ጀግናዋ ሱዳናዊት ጋዜጠኝ ሕይወቷን መስዋዕት ለማድረግ በመወሰን በትግራይ ሕዝብ ላይ የሚደረገውን ጭፍጨፋ ለዓለም ታሳውቃለች። የእኛዎቹ ጋዜጠኞች፣ ፖለቲከኞች፣ “መንፈሳውያን” የሞቀ ቤታቸው ቁጭ ብለው የቡና ቤት ወሬ ከማውራትና ኬመቀበጣጠር አልፈው ዓለም ስለዚህ የዘር ማጥፋት ዘመቻ እንዳያውቅ ይሻሉ፤ እንዲያውም የአረመኔዎቹን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ኦሮሞ ሰአራዊት፣ የኢሳያስ አፈቆርኪ አህዛብ ቤን አሚር ሰአራዊት እና የአማራ አህዛብ ሚሊሺያዎች እየፈጸሙ ያሉትን ጭካኔ የሚያጋልጥ ሰው ሲወጣ በድንጋይ ይወግሩታል። የሲ. ኤን. ኤን ተመልካቾችም “ኢትዮጵያውያን ነን” ከሚሉት ወገኖች የተሻለ ሰብዓዊነትን በአስተያየቶቻቸው ያሳያሉ። እግዚኦ! ጨካኝና ፋሺስታዊ የሆነ ትውልድ በኢትዮጵያ ነግሷል። “ጦርነቱ ይቁም!” የሚል እንኳ አንድም “ኢትዮጵያዊ ነኝ” ባይ አለመኖሩ ትውልዱ ምን ያህል መውደቁንና ለጥምንብ አንሳ አህዛብ ቀለብ ለመሆንም እንደተዘጋጀ ያሳየናል!

Ethiopian soldiers armed with machine guns, sniper rifles and grenades raided a hospital in Ethiopia’s war-torn northern Tigray region earlier this week in retribution, doctors say, for a CNN investigation that revealed Ethiopian and Eritrean troops were blocking humanitarian aid to patients there.

Medical staff at the University Teaching and Referral Hospital in the besieged city of Axum, in Tigray’s central zone, said that the soldiers stormed the hospital in the early hours of Sunday morning, raiding the student dormitory, doctors and patient wards, contaminating the operating room and stopping all surgical operations.

The troops returned again on Monday, after some medical staff and patients fled, searching for people they accused of “tarnishing the country’s image” in news reports, doctors speaking on condition of anonymity told CNN. The soldiers demanded a “list of the names of doctors who will not cooperate with the military’s investigation into the hospital.”

The international medical humanitarian organization Medecins Sans Frontieres (MSF) confirmed the incident to CNN, saying that several soldiers went “ward by ward looking for patients, intimidating caretakers and threatening health staff.”

In spite of the threats, medical staff said they don’t regret speaking out. “I feel like I’m living on an isolated planet, with no law or order. The world must open its eyes that people in Tigray are living in anarchy,” staff at Axum University Teaching and Referral Hospital said in a statement.

CNN has reached out to the Ethiopian Prime Minister’s Office for comment.

In April, a CNN team reporting from Tigray with the permission of Ethiopian authorities witnessed Eritrean soldiers — some disguising themselves in old Ethiopian military uniforms — blocking aid to desperate populations more than a month after Ethiopia’s Nobel Peace Prize winning leader Abiy Ahmed pledged to the international community that they would leave.

On April 21, after being thwarted repeatedly by Ethiopian and Eritrean troops, the team traveled from the regional capital Mekelle to the historic city of Axum, two weeks after it had been sealed off by the military. An aid convoy also made the seven-hour journey.

Inside the Axum University Teaching and Referral Hospital, CNN interviewed medical workers who detailed the disastrous effects of the blockade — essential supplies were so perilously low that some staff had begun donating blood. They asked not to be named for fear of reprisals, but requested that CNN identify the hospital so that people in the region knew they were still operating.

At the time, CNN also witnessed gun-toting troops roaming the corridors of the hospital, dropping off wounded soldiers and threatening medical staff, who were trying to treat a grim array of trauma from shrapnel, bullets, stabbings and rapes.

On Tuesday, after 48 hours of raids by Ethiopian soldiers, only a few patients — those who were unable to move — remained in their beds.

One doctor, who is still at the hospital, told CNN over text message they are living in fear of what will happen when the soldiers next return.

“Everyone in the hospital is now helpless, with either detention or death looming at any point in the future from now.”

The United Nations on Thursday confirmed that “blockades by military forces” had severely impeded the ability for assistance to reach rural areas of Tigray where the humanitarian crisis is worst. The report has also triggered condemnation in recent days from US Secretary of State Antony Blinken and ratcheted up a bi-partisan push for the Biden administration to enact sanctions.

In a rare public statement on their activities in Tigray, Mari Carmen Viñoles, head of the emergency unit of MSF, told CNN the organization was “very concerned about the frequent violations of the neutrality of the medical mission by armed groups.”

👉 Selected Comments from CNN channel:

💭 Rebecca Mæd

Even the stones cry out for their painful sorrows. Why must humans create such horrors? 😞 “

💭 Kristi Stevens

May the ancestors and Gods help these people. Our hearts are with them.”

💭 Stanley Glover

Thank you for bringing Ethiopia’s callous blood letting to our screens . My heart aches for these poor, defenseless , old and children being deliberately murdered by the evil regimes in Addis Ababa and Massawa😩😭”

💭 M Anderson

This type of horrible crimes towards innocent people make you wonder just how awful human beings can be to one another. And why???

💭 Redacted

This is madness, one can only imagine the suffering off camera. Miss Elbagir and her team demonstrated bravery and empathy in the face of death; Exemplary journalists of the past would be proud.“

💭 Kristi Stevens

Is there any way to help that girl? I would proudly foster her or any of the kids. How can we help????”

💭 SA Doherty

You are one extraordinarily brave lady Nima, as well as your team–totally courageous, all of you. Massive props to all of you!!

And my God, the inhumanity is just brutal, devastating and absolutely heartbreaking. I pray for the Ethiopian people and victims of this cruel and murderous force. May they get what they deserve!!”

💭 Bb Sen

Thank you for reporting this heartbreaking story for the whole world.”

💭 Daniel Hostetler

The cruelty of man is limitless…truly heartbreaking! The World must respond!”

💭 Sylvia Carmichael

Sorry for your losses my heart is with these people, I don’t understand how humans could do this to others, they are the ones who don’t deserve to exist.”

💭 Simon

This piece deserves an Emmy!”

💭 Brook Tu

The reporter, Nima Elbagir, is an incredibly brave woman. So calm, and polite, in the face of danger.

That’s one tough lady. And the story she presents is, both, enlightening and heart-breaking. She should get an award, even if it’s only ‘Employee of the Month’.”

💭 Gods Vibes

God Please Send Heavenly Support to These People 💟, Your Children Heavenly Father. Remove the Anger from my Heart towards these Evil Men. I Send the Parents and Children My Unconditional Love.

Mankind will never learn what Love is until we love all people on the planet.”

___________________________________

Posted in Ethiopia, Health, Infos, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የርሃብ ሲምፖዚየም ወረርሽኝ፤ የኢትዮ-ኤርትራ የረሀብ እቅድ ለትግራይ = የ ፹/80 አመት በፊት የናዚ የርሃብ እቅድ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 18, 2021

እስኪ አስቡት፤ “ኢትዮጵያውያን ነን” የሚሉ ወገኖች ኢትዮጵያዊ የሆነውን ወገናቸውን ያለማቋረጥ በጦርነት፣ በርሃብ እና በሽታ ከምድረ ገጽ ለማጥፋት ሲወስን። ለማሰብ እንኳን ያቅለሸልሻል። ይህ እጅግ በጣም ሰቅጣጭ ክስተት በቅርብ የሚከታተሉትን የዓለም አቀፍ ባለሙያዎችን፣ ተቋማትን እና ግለሰቦችን ሁሉ በጣም አስገርሟል/አሳዝኗል፤ ታሪካዊ ጠላቶቻችንን ሶማሌዎችንና አረቦችን ሳይቀር። አንዱ አረብ በጽሑፉ፤ “ኢትዮጵያውያን እርስበር ይህን ያህል የሚጠላሉ አይመስለኝም ነበር” በማለት ተገርሟል። “ለካስ ኢትዮጵያውያን ከናዚዎች፣ ከፋሺስቶች እና ከጂሃዲስቶች የከፉ አውሬዎች ናቸው” አሰኝቷል። ዋይ! ዋይ! ዋይ!

ይህ የግለሰቦች ወይንም የልሂቃኑ ጉዳይ ብቻ አይደለም፤ የሕዝብ ጉዳይ ነው፤ ሕዝቦቹ ኃላፊነቱን ይወስዱ ዘንድ ግድ ነው። ኦሮሞ + አማራ + ቤን አሚር/ኤርትራ ቃኤላውያን የዋቄዮአላህ ባሪያዎች በጥይትና በሰይፍ ሊያሸንፉት ያልቻሉትን የትግራይን ሕዝብን አሁን በርሃብ ለመጨረስ ወስነዋል። ኦሮማራዎች ከዘመነ ምኒልክ አንስቶ የትግራይን ሕዝብ በጦርነቶች እና በርሃብ ለመጨረስ ብዙ ሞክረው ነበር፤ ይህ የመጨረሻው ሙከራቸው ነው። እነዚህ አረመኔዎች በምንም ዓይነት የኢትዮጵያዊነት ማንነትና ምንነት የሌላቸው፣ ኢትዮጵያውያን ይባሉ ዘንድ የማይገባቸው በእውነት ከየት እንደመጡ እንኳን የማይታወቁ፣ ናዚዎችን፣ ፋሺስቶችንና ጂሃዲስቶችን የሚያስንቁ አውሬዎች ናቸው። እኛ ላለፉት ሦስት ዓመታት በመላዋ ኢትዮጵያ ለሚፈናቀሉት፣ ለሚታገቱትና ለሚገደሉት ንጹሐን የሚቻለንን ስንጮህና እንባ ስናነባ እነሱ ለካስ የትግራይን ሕዝብ ለመጨፍጨፍና ለማስራብ በስውር ተግተው ሤራ ሲጠነስሱ ቆይተዋል። አሁን ይህን ፋሺስታዊ፣ ናዚያዊ እና ዲያብሎሳዊ እቅድ ለመትግበር ዓለምን እያታለሉና በሜዲያዎቻቸውም የለመዱንት የቅጥፈት ፕሮፓጋንዳ እያሰራጩ እቅዳቸውን ሊገፉበት ቆርጠው ተነስተዋል። አይሳካላቸውም! እንዳይሳካላቸውም የተቻለንን ሁሉ እናደርጋለን። ሆኖም ለዚህ ዲያብሎሳዊ እቅዳቸው ግን በሕዝቦቻቸው ላይ ከሰማይ እሳት ይወርድባቸዋል፣ አይተውት የማያውቁትን ደዌ፣ ወረርሽኝ እና በሽታ ሁሉ ሳይወዱ በግድ ይተዋወቋቸዋል። ማስጠንቀቂያዎቹን ሁሉ ንቀው ሆነ ሰበባሰበብና ምክንያት እየደረደሩ በእዉነተኛ ንስሐ አልተመለሱምና የሰይፉ ማስጠንቀቂያ በጎንደርና በአስመራ፣ በአዲስ አበባ እና በነቀምት፣ በጂማና በሐረር ላይ እያንዣበበ ይገኛል። ልኡልም ጦሩን እያዘጋጀ፣ ሰይፍን እየሳለ ይገኛል። ይኸውም የአህዛብ ሰይፍ፣ የአንበጣ መንጋ፣ የበሽታ/ኮሮና/ ሰይፍ፣ የጦርነት ሰይፍ፣ የአውሎ ነፍስና የጎርፍ ሰይፍ፣ የበረዶ፣ የእሳተ ገሞራ ሌሎችም!!!። የትግራይን ሕዝብ ከምድረ ገጽ አጥፍተው እነርሱ ብቻቸውን ሊኖሩ? በጭራሽ!

✞✞✞[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፩፥፲፱፡፳]✞✞✞

”እሺ ብትሉ ለእኔም ብትታዘዙ፥ የምድርን በረከት ትበላላችሁ፤ እምቢ ብትሉ ግን ብታምፁም፥ ሰይፍ ይበላችኋል፤ የእግዚአብሔር አፍ ይህን ተናግሮአልና።’

✞✞✞ [ትንቢተ ዕንባቆም ምዕራፍ ፫፥፬]✞✞✞

ፀዳሉም እንደ ብርሃን ነው፤ ጨረር ከእጁ ወጥቶአል፤ ኃይሉም በዚያ ተሰውሮአል። ቸነፈር በፊቱ ይሄዳል፥ የእሳትም ነበልባል ከእግሩ ይወጣል። ቆመ፥ ምድርንም አወካት፤ ተመለከተ፥ አሕዛብንም አናወጠ፤ የዘላለምም ተራሮች ተቀጠቀጡ፥ የዘላለምም ኮረብቶች ቀለጡ፤ መንገዱ ከዘላለም ነው።

የኢትዮጵያ ድንኳኖች ሲጨነቁ አየሁ፤ የምድያም አገር መጋረጃዎች ተንቀጠቀጡ።

🔥 “በኢትዮጵያ ጽኑ መናወጥ ይሆናል፣ ይህም የአሜሪካን፣ አውሮፓንና አረቢያን ውድቀት ያስከትላል!!!”

👉 Pandemic of Hunger Symposium: The Ethio-Eritrean Hunger Plan For Tigray = The Nazi Hungerplan of 80 Years Ago

👉 Continue reading/ሙሉውን ለማንበብ

_____________________________________

Posted in Ethiopia, Health, Life, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኢትዮ-እስራኤላዊቷ ኤደን አለነ ለዚህ ጽሑፍ ምስክርነት ትሰጠናለች ፤ በተለይ ካሸነፈች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 18, 2021

ሰሞኑን ከኢትዮጵያ እና ከእስራኤል ጋር የተያያዙ ጦርነቶች እየተካሄዱ ነው፤ በመጭው ቅዳሜ በአውሮፓ ታዋቂ በሆነው Eurovision የዘፈን ውድድር በኔዘርላንዷ አሆይ/ሮተርዳም ከተማ እስራኤልን ወክላ የምትሳተፈዋ ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ኤደን አለነ በእብራይስጥ፣ በአማርኛ፣ በእንግሊዝኛ፣ በአረብኛና “ነጻ አውጣኝ” የሚለውን ዘፈን ይዛ ቀርባለች። መልካም ዕድል! ግን፤ ጉዳያችን ከዘፈኑ አይደለም፤ ከነገሮች መገጣጠም እንጂ።

✞✞✞[ኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ ፲፭፥፲፫፡፲፮]✞✞✞

አብራምንም አለው። ዘርህ ለእርሱ ባልሆነች ምድር ስደተኞች እንዲሆኑ በእርግጥ እወቅ፤ ባሪያዎች አድርገውም አራት መቶ ዓመት ያስጨንቋቸዋል። ደግሞም በባርነት በሚገዙአቸው ሕዝብ ላይ እኔ እፈርዳለሁ፤ ከዚያም በኋላ በብዙ ከብት ይወጣሉ። አንተ ግን ወደ አባቶችህ በሰላም ትሄዳለህ፤ በመልካም ሽምግልና ትቀበራለህ። በአራተኛው ትውልድ ግን ወደዚህ ይመለሳሉ፤ የአሞራውያን ኃጢአት ገና አልተፈጸመምና።”

የጥፋት ርኩሰት እንደ እስራኤላውያን እና ኢትዮጵያውያን ለእግዚአብሔር በተመረጡና ቃሉን ባልጠበቁ ሐዝቦች መሐል በተወሰነ የጊዜ ገደብ ይቆያል።

እግዚአብሔር ለእስራኤል ልጆች አስቀድሞ ይህን የጥፋት ርኩሰት ያመጣባችኋል ያላቸው በዙሪያቸው ምድሪቱን ሁሉ ከበው የሚኖሩትን አህዛብን ነው። ስለዚህም ደግሞ ከአህዛብ ጋር ምንም ዓይነት ህብረትና አንድነት እንዳይመሰርቱ ይህ ርኩሰት ከመፈጸሙ በፊት አስቀድሞ አስጠንቅቋቸዋል። ከዚህም በተጨማሪ ለእስራኤል ልጆች የተስፋይቱን ምድር ከማውረሱ በፊት በምድሪቱ ይኖሩ የነበሩት አህዛብ ስለምን ከምድሪቱ እንደሚባረሩም አስረድቷቸዋል። አህዛብ በድሪቱ ውስጥ ያደርጉት ስለነበረውና ጥፋትና ሞት ስላመጣባቸውም ርኩሰት በግልጽና በዝርዝር ነግሯቸዋል። ደግሞም ይህ ርኩሰትና ኃጢአት ወደ እነርሱ ይመጣበት ዘንድ ስላለው መንገድም አሳውቋቸዋል። ልክ እንደ ከነዓን ምድር እንደ እስራኤል ሁሉ ኢትዮጵያም እግዚአብሔርን በማያውቁና በእግዚአብሔር ህግ በማይኖሩ የዋቄዮአላህ አህዛብ ዙሪያዋን የተከበበች ብቸኛዋ የክርስትና ምድር ናት።

የኢትዮጵያ የጥፋትና የውድቀት ምስጢር የተገለጠበት የእግዚአብሔር ቃል በሁላችንም ፊት ምስከር በሆነበት በዚህ በእኛ ዘመን የእግዚአብሔር የመጨረሻው ፍርድ በዚህ የጥፋት ዙፋን ላይ ይሆናል ማለት ነው። በሌላም አገላለጽ የሞትና ባርነት አምልኮ የአራት ትውልድ ዕድሜ ያህል በተቀደሰችው ምድር ላይ ቆይቷል ማለትም ይሆናል። ይህም ማለት አሁን ያለውን የእኛን ትውልድ ፩/1 ብለን ወደኋላ ፪/2፣ ፫/3 እና ፬/4 ትውልድ ስንቆጥር ባለው ጊዜ ውስጥ ይህ የጥፋት አምልኮ ወደ ምድሪቱ ገብቷል ማለት ነው። ከሶስትና አራት ትውልዶች በፊት ነው የሉሲፈር ዙፋን በኢትዮጵያ የቆመው። አሁን ያለንበትን ትውልድ አንድ ብለን ተነስተን ወደኋላ ሶስትና አራት ትውልዶች ስንቆጥር ይህ የዲያብሎስ አምልኮ በኢትዮጵያ ምድር የተተከለበትንና ይህ ርኩሰት ወደ ምድሪቱ የገባበትን ጊዜ/ዘመን እንደርስበታለን። እዚህ ጋር መጽሐፍ ቅዱስ የአንድን ትውልድ ዘመን/እድሜ የሚገልጸው በጊዜው ያን ትውልድ ይመራ በነበረው መንግስት የጊዜ ቆይታ (ዘመነ መንግስት) ነው። የትውልዱ ዕድሜ የሚወሰነው በዘመነ መንግስቱ ነው ማለት ነው።

👉 ከዚህም በመነሳት ከባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂ የሆኑት አራቱ ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

☆፩ኛ. የህወሓት/የኢሕአዴግ/ብልጽግና ትውልድ

☆፪ኛ. የደርግ ትውልድ

☆፫ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ

☆፬ኛ. የአፄ ምኒልክ ትውልድ

ናቸው።

😈 እንግዲህ ይህ የጥፋትና የሞት ሥርዓተ አምልኮ ወደ ኢትዮጵያ የገባውና የዲያብሎስ ዙፋን በምድሪቱ ላይ የተተከለው በአፄ ምኒልክ ትውልድ ነው ማለት ነው።

✞✞✞[ትንቢተ ኤርምያስ ምዕራፍ ፳፱]✞✞✞

እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና። ሰባው ዓመት በባቢሎን በተፈጸመ ጊዜ እጐበኛችኋለሁ፥ ወደዚህም ስፍራ እመልሳችሁ ዘንድ መልካሚቱን ቃሌን እፈጽምላችኋለሁ።

፲፩ለእናንተ የማስባትን አሳብ እኔ አውቃለሁ፤ ፍጻሜና ተስፋ እሰጣችሁ ዘንድ የሰላም አሳብ ነው እንጂ የክፉ ነገር አይደለም።

፲፪እናንተም ትጠሩኛለችሁ፥ ሄዳችሁም ወደ እኔ ትጸልያላችሁ፥ እኔም እሰማችኋለሁ።

፲፫እናንተ ትሹኛላችሁ፥ በፍጹም ልባችሁም ከሻችሁኝ ታገኙኛላችሁ።

፲፬ ከእናንተም ዘንድ እገኛለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፥ ምርኮአችሁንም እመልሳለሁ፥ ከአሕዛብም ሁሉ ዘንድ እናንተንም ካሳደድሁበት ስፍራ ሁሉ እሰበስባችኋለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፤ እናንተንም ለምርኮ ወዳፈለስሁበት ስፍራ እመልሳችኋለሁ።

💭 👉 Continue reading/ሙሉውን ለማንበብ

_________________________________

Posted in Ethiopia, Infotainment, Music | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Pandemic of Hunger Symposium: The Ethio-Eritrean Hunger Plan For Tigray = The Nazi Hungerplan of 80 Years Ago

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 18, 2021

Tigray, Ethiopia, is a test case for United Nations Security Council resolution 2417 (2417). The United Nations has failed that test.

Today, between 4.5 million and 5.2 million people of Tigray’s total population of 5.7 million are in need of immediate humanitarian assistance. Famine is probably occurring already, and without doubt in the coming months Tigrayans will be starving on a scale rarely witnessed in the modern world. Except that, because the Ethiopian government prefers to keep Tigray in darkness, few outsiders will be there to witness it. We may later get to count the graves of the children who perished.

As soon as armed conflict erupted on 4 November, we were warned of the risk of famine. But in the face of the ruthless determination of the leaders of Ethiopia and Eritrea to starve the civilian population of Tigray, the United Nations, the African Union and donor governments have done nothing of significance. For the hungry in Tigray, 2417 is an empty promise.

The unpublished results of rapid nutrition assessments in six locations accessible to the regional authorities, with UNICEF’s technical support, show that Global Acute Malnutrition rates among children under five years of age of 23.8-34.3 percent. This takes us into the range where we must speak about phase 5 of the Integrated food security Phase Classification (IPC)—‘famine.’

Most of the Tigray region is not accessible to survey teams, due to government restrictions and fighting. Conditions elsewhere are almost certainly worse. The situation is deteriorating week-by-week as food stocks run out. Longer term prospects are even more dire: the planting season has arrived and most farmers are unable to plough their fields and plant and tend this year’s crops. Recent reports speak of Eritrean soldiers arriving in villages where farmers have been able to prepare their land, destroying the seedlings and telling villagers, you will not plant, you will not harvest, and if you try you will be punished.

Recently, aid was reaching about 1 million of those in need. Even that small fraction is shrinking. This month, the Ethiopian government declared the former governing party of the region, the Tigray People’s Liberation Front (TPLF) a ‘terrorist organization.’ Relief workers are now stopped at the first army checkpoint out of each town, and told that they cannot proceed further, because their aid cannot be allowed to help the ‘terrorists’.

It is hard to think of a more systematic use of starvation as a weapon of war since the Nazi Hungerplan of eighty years ago.

Before the outbreak of war on 3/4 November 2020, Tigray was relatively food secure. Once the epicentre of Ethiopia’s infamous famine of 1984/85, thirty years of internal peace and development meant that today’s generation of Tigrayans were, for the first time in history, living without the threat of hunger due to drought or locusts. Agriculture was still a marginal enterprise with low yields on stony soils, but a combination of rehabilitating watersheds and building small dams for irrigated horticulture and orchards, and subsidized fertilizers—enhanced by micro-credit services—enabled modest harvests. Local incomes were supplemented by seasonal labouring opportunities on commercial farms in fertile western Tigray, and employment in new industries such as textiles and marble cutting, artisanal mining of gold and cobalt, and tourism to the region’s historic churches. Further, a ‘productive safety net programme’ designed and funded by the government and international donors kicked in whenever food insecurity threatened.

All that is gone. In the words of Mulugeta Gebrehiwot, former World Peace Foundation senior fellow, speaking over the phone from the war zone, ‘they have destroyed Tigray, literally.’ I have been working on war, mass atrocity and famine in Africa for close to forty years. Never in my professional life have I documented destruction of what is necessary to sustain life in a manner as relentless and systematic as we are seeing in Tigray today.

As detailed in the World Peace Foundation report Starving Tigray, which draws upon scores of open-source reports along with eyewitness testimonies up, the coalition of Ethiopian National Defence Forces, Eritrean Defence Forces and Amhara militia have destroyed, removed or rendered useless objects indispensable to the survival of the civilian population. They have burned food stores, looted food, and killed domestic animals from cows to baby chickens. They have slaughtered plough oxen, smashed ploughs, cut down fruit trees. They have ripped up the water pipes and pumps in towns and villages and ripped out domestic plumbing. They have looted and vandalized the great majority of the region’s clinics and hospitals. They have closed banks and frozen the 450,000 accounts in the region’s micro-finance institution, essentially confiscating the savings of the peasantry. They have pillaged and burned factories, ransacked hotels, looted shops and stores, and even broken open the little boxes used by shoeshine boys to steal the brushes and polish. By expropriating and ethnically cleansing the fertile lowlands where sesame is grown for export, they have eliminated Tigrayans’ single largest source of seasonal migrant work, a crucial source of income.

Men and boys are being killed: there are more than 150 documented massacres. In the largest known to date, in the city of Axum, an estimated 750 were killed. These are crimes in their own right. Fear of such violence deters men from travelling to find work, cultivate their farms, or obtain aid for their families.

Evidence for widespread rape and shocking sexual violence—torture, sexual slavery and mutilation—has emerged. Rape is a crime. Rape perpetrated as part of a widespread and systematic attack against a civilian population is a crime against humanity. That threshold is met in Tigray, with participation of uniformed state forces in rape and sexual violence.

Rape in these circumstances is also a starvation crime. A survivor of rape may be unable to care for herself and her children, because of physical injuries, trauma, and life-long stigma. A woman who is gang raped in her own home may never want to return to what was once a place of safety, but is now indelibly associated with pain, terror and attack on her familial and social identity. Fear of rape means that women and girls do not venture out to go to the market, go to fetch water or firewood, go to their farms or gardens, or seek assistance. With many men killed, in hiding, or joining the armed resistance, women are often the sole adult carers for their children—breadwinners in a land with no bread.

Not only has the Ethio-Eritrean coalition massively reduced the food available to Tigrayans, but they have systematically reduced the region to a state of destitution. Should this destruction, dispossession and expulsion be permitted to stand, the future is a geographically truncated Tigray, deprived of every source of income save subsistence farming, utterly dependent on welfare handouts. The scorched earth campaign means that the numbers in need will not reduce even if the conflict ends. Ethiopia and Eritrea have posed a horrible dilemma to the humanitarian community. Should donors pay the bill for the human consequences of this destruction or be complicit in what is emerging as a systematic hunger plan?

The humanitarian effort is reaching fewer people and providing them with less assistance than in any comparable circumstances in the world today. Most of what is given is food. There is some health care, but almost no agricultural aid. Much of that aid is stolen by the coalition forces—some of it wholesale, some of it when soldiers raid a village where there has been a distribution and take it at gunpoint.

The perpetrators of these starvation crimes are the Ethiopian federal forces, the Eritrean army, and Amhara forces. Clues to the Ethiopians’ motives can be deduced from the public rhetoric of political groups now setting the agenda of the government of Prime Minister Abiy Ahmed and Amhara regional state concur in demonizing the Tigrayans. They claim that during the years in which the TPLF was in power, Tigrayans ‘looted’ the Ethiopian state, taking an unwarranted share of development funds, and are therefore ‘thieves’ and ‘daylight hyenas.’ Confiscating Tigrayan property was a slogan of political parties now supporting the government. In a recent panel on France 24, Neamin Zeleke, Executive Director at Ethiopian Satellite Televison and Radio (ESAT) which has been a fulcrum for inciting hatred against Tigrayans, toned down his rhetoric for an English-speaking audience but his intent to enact ‘revenge’ was clear. The campaign targeting ethnic Tigrayans for removal from employment, residence and rights across Ethiopia has the disturbing signature of eradicating them from the Ethiopian polity altogether.

The Amhara leadership claims that when provincial boundaries were redrawn in 1991-94, at the time of adopting a federal system based on ethnicities, Tigray took over historically Amhara lands, which they should now reclaim. (As with almost all such territorial disputes the history and the basis for the claims are controversial.) The U.S. State Department calls it ‘ethnic cleansing.’ That is the correct term: the boundary is being redrawn by force and Tigrayans are being forcibly removed or eliminated. Ironically, the FEWS NET maps this area as ‘food secure’: its methods are not designed to take account of the removal of the previous inhabitants and their replacement by new settlers.

The Eritrean president has long blamed the TPLF—and by extension all Tigrayans—for his country’s international ostracism and poverty and sought to eliminate it as a threat. Eritrea is a despotism, with no constitution, parliament, independent judiciary or free media. Its main institution is its vast army; its soldiers are forcibly conscripted from high school, brutalized and required serve indefinitely. The UN Commission of Inquiry on Human Rights in Eritrea, which reported in 2016 found a shocking record of abuse by the state against its own citizens. The Special Rapporteur, Sheila Keetharuth, laments that her recommendations, including that Eritrea be referred to the International Criminal Court, were wholly ignored.

The Ethiopian Prime Minister called the coalition offensives a ‘law enforcement operation.’ His claims that ‘not a single civilian have been killed’ and that Eritrean forces were either not involved or were withdrawing have been shown to be lies. In the early weeks, Ethiopia and Eritrea were given a free pass by the Trump Administration and UN Secretary General Antonio Guterres repeated PM Abiy’s false claim about Eritrean forces.

The shut-down of internet and phone communication has been effective in minimizing reporting of atrocities including starvation, thereby allowing official denials to pass without refutation. International humanitarian workers are compelled to remain silent for fear of being expelled; the situation for national staff is worse. After the TPLF was declared a ‘terrorist’ organization, communication with them is prohibited.

Culpability for the outbreak of hostilities in November is shared among the four belligerents: the Ethiopian federal government, the TPLF, Eritrea and the Amhara regional forces.

Culpability for the famine lies entirely with the Ethio-Eritrean coalition. To the extent that there were pre-existing food security difficulties, on account of poverty and a locust plague, those show only that the perpetrators of the starvation crimes were aware of the vulnerability of their intended victims. A prosecutor seeking to investigate the situation in Tigray would have good reason to consider a case for crimes against humanity and genocide against the coalition military and political leaders.

2417 on conflict and hunger was designed to ensure that grave circumstances such as these would not be permitted to develop. Paragraph 12 reads:

‘[Council] Further requests the Secretary-General to report swiftly to the Council when the risk of conflict-induced famine and wide-spread food insecurity in armed conflict contexts occurs, and expresses its intention to give its full attention to such information provided by the Secretary-General when those situations are brought to its attention.’

The resolution doesn’t specify what the UNSC should do after giving ‘its full attention’ to the crisis. But it’s clear that it shouldn’t do nothing.

On current performance, Tigray is set to join the catalogue of genocides and crimes against humanity in which the world failed to act on warnings, and responded with hand wringing only after the event. The UNSC discussed the situation in Ethiopia under ‘any other business’ on 24 November and 14 December 2020, and held a closed session on the humanitarian crisis on 3 February 2021. Emergency Relief Coordinator and head of the UN Office for the Coordination of Humanitarian Affairs briefed Council, with increasing candour and alarm, over subsequent weeks, with an extremely frank and alarming report on 15 April. No formal session was held and only a pallid press statement was issued on 23 April.

The countries that pushed for action were Ireland and the U.S., supported by other European countries. The immediate reason for deadlock at the UNSC was the threat of a veto by China and/or Russia, on the grounds that the conflict was a domestic matter for Ethiopia and not therefore a legitimate agenda item. This threat was possible because the three African members of the Council (Kenya, Niger and Tunisia) were not ready to support an assertive position pushed by western natitons. The African Union, despite its elaborate norms, principles and institutions designed precisely to prevent and manage a crisis such as this, was silent—rebuffed and intimidated by its host country Ethiopia.

Six months after Ethiopia and Eritrea launched their campaign of starvation and mass atrocity, the UNSC has been a bystander. The UN Secretary General has abdicated his responsibilities. The African Union has failed. On its third anniversary, resolution 2417 provides only the draft for the apology that might one day be forthcoming.

Source

_________________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ታይቶ የማይታወቅ የአህዛብ ወረራ በስፔይን ግዛት ‘ሴውታ’ | ከዋቄዮ-አላህ ወራሪዎች ጂሃድ ጋር የተቆራኘ ክስተት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 18, 2021

ሞሮኮ ውስጥ ወደምትገኘዋ ሴውታ አህዛብ ወራሪዎች በመጉረፍ ላያ ናቸው። ስፔይን ጦር ሠራዊቷን በማላክ ላይ ናት። በሰሜን አፍሪቃ በሜዲተራኒያን ጠርፍ ላይና በሞሮኮ የመልክዓ ምድር ድንበር ውስጥ የሚገኙት “ሴውታ” እና “ሜሊያ” የተባሉት ከተሞች ከአስራ አምስተኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ በስፔይን ቁጥጥር ሥር የቆዩ ዛሬ አውቶኒሚ ያላቸው ቦታዎች ናቸው። ቀደም ሲል ያህል ከመካከለኛ ምስራቅ እና ከሰሚነ አሜሪካ ወደ አይቤሪያው ባሕረ ገብ መሬት በመግባት ስፔይንን እና ፖርቱጋልን ለሰባት መቶ ዓመታት ያህል ተቆጣጥረዋቸው የነበሩት መሀመዳውያኑ በክርስቲያኖች አማካኝነት እንዲባረሩ(የኢትዮጵያን ቅዱሳንም ተሳትፈዋል) ከተደረጉ በኋላ ነበር ተመልሰው እንዳይመጡና የሉሲፈር አምልኮታቸውን እስልምናን በድጋሚ እንዳያስፋፉ ወደእነዚህ ቦታዎች እና ወደ ምዕራብ ሰሃራ ሄዳ የሰፈረችው። አገሩን እና ሕዝቡን የሚጠብቅ አገዛዝ ይህን ትክክለኛ ተግባር ይፈጽማል። ሆኖም ላለፉት መቶ ዓመታት ስፔይን ከመሀመዳውያኑ ነፃ ያወጣትን የክርስትና አምላክ በመርሳት እንደተቀረው የኤዶማውያኑ ዓለም ወደ ዓለማዊው እና ከንቱው የኑሮ ፍልስፍና እየተመለሰች የሕዝቧን ውስጣዊ/መንፈሳዊ ማንነትና ምንነት በማዳከሟ፤ የትንቢት መፈጸሚያዎቹን መሀመዳውያንን በድጋሚ እያስነሳባት ነው። ይህ የፍጻሜ ዘመን ስለሆነ ሰይጣን አምላኪዎቹ ብዙኃኑ መሀመዳውያን በእኛ ዘመን በእሳት እንደሚጠረጉ ልክ እባብ በንዝረት እየተመራ እንደሚናደፍ እነርሱም በውስጣቸው ይህን የጠረጋ ንዝረት በደንብ ያውቁታል። ስለዚህ የተሰጣቸውን የወረራ፣ የዘረፋ፣ ሴቶችን የመድፈሪያና፣ ሕዝቦችን የመጨፍጨፊያ ጂሃዳቸውን በመላው ዓለም ይተገብራሉ። በኢትዮጵያ የምናየው ነው፤ እስከ ንዝረቱ እስከ መስቀል አደባባይ አድርሷቸዋል፣ ፍልስጤማውያኑም የተለመደውን የሮኬት ችቧቸውን በእስራኤል እየለኮሱ ነው።

በነገራችን ላይ እንደ ጋዛ ገላጣማ ከሆኑና እስራኤል ለሃያ አራት ሰዓታት ዓይኖቿን ከምትተክለበት ትንሽ ቦታዎች ለዓመታት ፍልስጤማውያኑ አሸባሪዎች ሮኬቶች መላክ ችለዋል፣ እንዲሁም እነ ሳውዲና ኤሚራቶች እንዲሁ ለሃያራት ሰዓታት ክትትል ከሚያደርጉባት ከገላጣማዋ የመንም እንደ አንድ ቡድን የአሥር ዓመት ዕድሜ የማይሞላቸው ‘ሁቲ’ ነፃ አውጪዎች እስከ ጂዳና ሪያድ ድረስ የሚደርሱ ሮኬቶችና ድሮኖችን በመላክ የበቀል እርምጃዎችን በመውሰድ ላይ ናቸው፤ ታዲያ የኔ ጥያቄ፤ ለሃያ ሰባት ዓመታት ኢትዮጵያን ሲያስተዳድሩ የነበሩት ህወሃቶች ተመሳሳይ ተግባር ለመፈጸም እንዴት ተሳናቸው?

ወደ ዋናው ነጥቤ ስመለስ፤ በኢትዮጵያም ላለፉት ሺህ አራት መቶ፣ በኋላም ላለፉት አምስት መቶ ከዚያም በዛሬዎቹ የዘመን ፍጻሜ በሆኑት ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት እየተደረገ ያለውም ይህ ነው። አዎ! የጥፋት ርኩሰት እንደ እስራኤላውያን እና ኢትዮጵያውያን ለእግዚአብሔር በተመረጡና ቃሉን ባልጠበቁ ሐዝቦች መሐል በተወሰነ የጊዜ ገደብ ይቆያል።

እግዚአብሔር ለእስራኤል ልጆች አስቀድሞ ይህን የጥፋት ርኩሰት ያመጣባችኋል ያላቸው በዙሪያቸው ምድሪቱን ሁሉ ከበው የሚኖሩትን አህዛብን ነው። ስለዚህም ደግሞ ከአህዛብ ጋር ምንም ዓይነት ህብረትና አንድነት እንዳይመሰርቱ ይህ ርኩሰት ከመፈጸሙ በፊት አስቀድሞ አስጠንቅቋቸዋል። ከዚህም በተጨማሪ ለእስራኤል ልጆች የተስፋይቱን ምድር ከማውረሱ በፊት በምድሪቱ ይኖሩ የነበሩት አህዛብ ስለምን ከምድሪቱ እንደሚባረሩም አስረድቷቸዋል። አህዛብ በድሪቱ ውስጥ ያደርጉት ስለነበረውና ጥፋትና ሞት ስላመጣባቸውም ርኩሰት በግልጽና በዝርዝር ነግሯቸዋል። ደግሞም ይህ ርኩሰትና ኃጢአት ወደ እነርሱ ይመጣበት ዘንድ ስላለው መንገድም አሳውቋቸዋል። ልክ እንደ ከነዓን ምድር እንደ እስራኤል ሁሉ ኢትዮጵያም እግዚአብሔርን በማያውቁና በእግዚአብሔር ህግ በማይኖሩ የዋቄዮ-አላህ አህዛብ ዙሪያዋን የተከበበች ብቸኛዋ የክርስትና ምድር ናት።

ኢትዮጵያውያን የተሰጣቸውንና ለእግዚአብሔር ልጆች የሆኑበትን ኪዳን አፍርሰው በዙሪያቸው ካሉትንና በወራሪ መልክ እንዲገቡ ከፈቀዱላቸው የዋቄዮ-አላህ የጥፋት ህዝቦች ጋር በመዳቀል፣ አንድነትና ህብረት መፍጠራቸውንና እነዚያ የጥፋት ህዝቦች የሚያደርጉትን የምኞት ርኩሰት በተቀደሰችው ምድር ውስጥ መፈጸማቸውን ነው። ስለዚህም ርኩስታቸውና ዓመጻቸው ደግሞ እንደ እስራኤል ልጆች ሁሉ ኢትዮጵያውያንም “ምናለበት? ይሁንብን፣ አሜን!” ብለው የገቡት የመርገም ኪዳን (ህግ) በተለይ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት ተፈጻሚ ሆኖባቸዋል። ቅጣቱም እግዚአብሔር አምላክ “ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት ላንተ አይሁኑልህ።” በማለት የሰጣቸውን ህግና ሥርዓት ስለጣሱ ነው። ምክኒያቱም ይህ ህግ ዋናው የሐይማኖቱ መሠረት ነውና። ሌሎች ኃጢአቶች ይቅር ሊባሉ የሚችሉ ቢሆንም አህዛብና ሌሎች ብዙዎች የሚያመልኳቸውን አማልክት በማምለክ የሚሆነው ኃጢአት ግን ይቅር የማይባልና እጅግ ከባድ ቅጣት የሚያስከትል ጥፋት ነው።

💭 ከወር በፊት ይህን ጽፌ ነበር

እንኳን ለረመዳን አደረሳችሁ!” ለማለት ሲሽቀዳደሙ ይታያሉ። ካህን ከተባሉት እስከ ምዕመኑ ሁሉም ፀረአክሱም ጽዮን ግብዞች ዛሬ ፈሪሳውያን አህዛብ ናቸውየምለው በምክኒያት ነው። ክርስቲያን የሆነ ሰው ለክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ ለመሀመዳውያን እንኳን ለረመዳን ወይም ለኢድ አልፈጥር ወዘተ አደረሳችሁ!” በጭራሽ ማለት የለበትም፤ ወደ ሲዖል ልትገቡ ስለሆነ እንኳን ደስ አላችሁ!”። ማለት ነው። የምትወዷቸው ከሆነ ከእስልምና ድቅድቅ ጨለማ ወጥተው በክርስቶስ ብርሃን እንዲድኑ እርዷቸው።”

✞✞✞[ኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ ፲፭፥፲፫፡፲፮]✞✞✞

“አብራምንም አለው። ዘርህ ለእርሱ ባልሆነች ምድር ስደተኞች እንዲሆኑ በእርግጥ እወቅ፤ ባሪያዎች አድርገውም አራት መቶ ዓመት ያስጨንቋቸዋል። ደግሞም በባርነት በሚገዙአቸው ሕዝብ ላይ እኔ እፈርዳለሁ፤ ከዚያም በኋላ በብዙ ከብት ይወጣሉ። አንተ ግን ወደ አባቶችህ በሰላም ትሄዳለህ፤ በመልካም ሽምግልና ትቀበራለህ። በአራተኛው ትውልድ ግን ወደዚህ ይመለሳሉ፤ የአሞራውያን ኃጢአት ገና አልተፈጸመምና።”

✞✞✞[ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ ፭፥፰፡፲]✞✞✞

“በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር የማናቸውንም ምሳሌ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ፤በሚጠሉኝ እስከ ሦስተኛና እስከ አራተኛ ትውልድ ድረስ የአባቶችን ኃጢአት በልጆች ላይ የማመጣ፤ ለሚወድዱኝ ትእዛዜንም ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ምሕረትን የማደርግ እኔ እግዚአብሔር አምላክህ ቀናተኛ አምላክ ነኛና አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውም።”

በዚህ መለኮታዊ ቃል ውስጥ እንደተገለጸው የእግዚአብሔር ሐሳብ አንድ ለእግዚአብሔር የተለየ ሕዝብ የተሰጠውን የሕይወት ኪዳን አፍርሶ በእንደዚህ ዓይነት ኃጢአት በተጠመደና በተያዘ ጊዜ ይህ የጥፋት ርኩሰት ከሶስት እስከ አራት ትውልቾ ድረስ ከትውልድ ወደ ትውልድ እየተላለፈ በዚያ ህዝብ ላይ የሚነግስ የሞት መንግስት (ህግ)ይሆናል ማለት ነው። ከዚህም ርኩሰት የተነሳ ደግሞ በእነዚህ ሶስታን አራት ትውልዶች ላይ የእግዚአብሔር ፍርድ ማለትም ፅኑ ቁጣው ሙሉ በሙሉ ተፈጻሚ እንደሚሆንባቸው ጨምሮ ይገልጻል። ይህም ማለት በሌላ አባባል የአህዛብ አምልኮተ ሰይጣን ዙፋንና የዲያብሎስ የሞትና የባርነት መንግስታዊ አገዛዝ በምድሪቱ ውስጥ የሚቆየው ከሶስት እስከ አራት ትውልዶች ባለው ጊዜ ውስጥ ብቻ ይሆናል ማለት ነው። ከዚህ በኋላ አንድ ምስክር ስለሆነው ጥፋት ሁሉ በዛ ህዝብ ላይ በሰማይና በምድር ሁሉ ፊት በመሰከረ ጊዜ በዚህ የጥፋትና የሞት አገዛዝ ሥርዓት ላይ የእግዚአብሔር ፍርድ ይሆናል ማለት ነው።

ከሺህ አራት መቶ ዓመታት በፊት ዲያብሎስን አምላኪዎቹ መሀመዳውያን በስደት መልክ ወደ አክሱም-ኢትዮጵያ ግዛት ወደ ዛሬዋ ትግራይ ውቅሮ ገብተው በሰፈሩበት ወቅት መሀመዳውያኑ በአጋንንት አጠራር “አል-ነጃሺ” በተባለው የያኔው የኢትዮጵያ ንጉሥ አቀባበል ሲደረግላቸው ከናግራን ደቡብ አረቢያ ግፍ ሲሰራባቸው የነበሩ ክርስቲያኖች መስለውት ነበር። (የክርስቶስን እና የእናቱን የእመቤታችንን ስም እየጠሩ ‘ሲያስለቅሱት’)። መሀመዳውያን ለእራሳቸው ዲያብሎሳዊ አምልኮ አመቺ በሚሆን መልክ ብዙ ያልተፈጸሙና የተሳሳቱ የታሪክ ትረካዎች ለመላው ዓለም እንዳሰራጩት ሁሉ ወደ ኢትዮጵያ ሲገቡም አል-ነጃሺ ቅብርጥሴ የሚሏቸው ነገሮችን ሁሉ አባቶች ከደበቋቸው የታሪክ መረጃዎች ከልሶ ማሳወቅ ግድ ይላል። በቱርኮች ከተመራው ከመጀመሪያው የግራኝ አህመድ ወረራ እስከ ዛሬው በአህዛብና መናፍቃን በሚመራው የግራኝ አህመድ ዳግማዊ ወረራ ድረስ ሁሉም ጂሃዳዊ ተልዕኮ ያላቸው፤ ሕዝበ ክርስቲያኑን ለማጥፋት፣ የእስልምናን ምስጢር ሊያጋላጡ የሚችሉትን ቅርሶች እየፈለጉ ለማጥፋት ወዘተ ነው።

እስከ ታላቁ ክርስቲያን ንጉሥ አፄ ዮሐንስ ፬ተኛ(እንደ ንጉሥ አርማህ በአህዛብ ተታለው ክርስትናን የተቀበለች ሴት በስህተት እስከ አገቡ ድረስ)በአክሱም ጽዮን ሲነግሡ የነበሩት ነገሥታት ሁሉ ፈሪሃ እግዚአብሔር የነበራቸው የአህዛብን ዲያብሎሳዊ ምስጢር የነቁበትና አህዛብን ከቅድስት ሃገራቸው ከኢትዮጵያ ለማስወገድ መለኮታዊ ፈቃድና ፍላጎት የነበራቸው በመሆኑ በበተለይ ዛሬ ትግራይ በምንላት ክፍለ ሃገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ሁልጊዜ በጠላቶቻቸው ላይ ድል እየተቀዳጁ እስከ ዛሬው የአራተኛው ትውልድና የአህዛብ መገርሰሻ እስከሆነው ዘመን ድረስ ሊዘልቁ በቅተዋል። እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን።

የኢትዮጵያ የጥፋትና የውድቀት ምስጢር የተገለጠበት የእግዚአብሔር ቃል በሁላችንም ፊት ምስከር በሆነበት በዚህ በእኛ ዘመን የእግዚአብሔር የመጨረሻው ፍርድ በዚህ የጥፋት ዙፋን ላይ ይሆናል ማለት ነው። በሌላም አገላለጽ የሞትና ባርነት አምልኮ የአራት ትውልድ ዕድሜ ያህል በተቀደሰችው ምድር ላይ ቆይቷል ማለትም ይሆናል። ይህም ማለት አሁን ያለውን የእኛን ትውልድ ፩/1 ብለን ወደኋላ ፪/2፣ ፫/3 እና ፬/4 ትውልድ ስንቆጥር ባለው ጊዜ ውስጥ ይህ የጥፋት አምልኮ ወደ ምድሪቱ ገብቷል ማለት ነው። ከሶስትና አራት ትውልዶች በፊት ነው የሉሲፈር ዙፋን በኢትዮጵያ የቆመው። አሁን ያለንበትን ትውልድ አንድ ብለን ተነስተን ወደኋላ ሶስትና አራት ትውልዶች ስንቆጥር ይህ የዲያብሎስ አምልኮ በኢትዮጵያ ምድር የተተከለበትንና ይህ ርኩሰት ወደ ምድሪቱ የገባበትን ጊዜ/ዘመን እንደርስበታለን። እዚህ ጋር መጽሐፍ ቅዱስ የአንድን ትውልድ ዘመን/እድሜ የሚገልጸው በጊዜው ያን ትውልድ ይመራ በነበረው መንግስት የጊዜ ቆይታ (ዘመነ መንግስት) ነው። የትውልዱ ዕድሜ የሚወሰነው በዘመነ መንግስቱ ነው ማለት ነው።

👉 ከዚህም በመነሳት ከባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂ የሆኑት አራቱ ትውልዶች እነዚህ ናቸው

☆፩ኛ. የህወሓት/የኢሕአዴግ/የኦነግ/የብልጽግና ትውልድ

☆፪ኛ. የደርግ ትውልድ

☆፫ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ

☆፬ኛ. የአፄ ምኒልክ ትውልድ

ናቸው።

😈 እንግዲህ ይህ የጥፋትና የሞት ሥርዓተ አምልኮ ወደ ኢትዮጵያ የገባውና የዲያብሎስ ዙፋን በምድሪቱ ላይ የተተከለው በአፄ ምኒልክ ትውልድ ነው ማለት ነው።

✞✞✞[ትንቢተ ኤርምያስ ምዕራፍ ፳፱]✞✞✞

፲ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና። ሰባው ዓመት በባቢሎን በተፈጸመ ጊዜ እጐበኛችኋለሁ፥ ወደዚህም ስፍራ እመልሳችሁ ዘንድ መልካሚቱን ቃሌን እፈጽምላችኋለሁ።

፲፩ ለእናንተ የማስባትን አሳብ እኔ አውቃለሁ፤ ፍጻሜና ተስፋ እሰጣችሁ ዘንድ የሰላም አሳብ ነው እንጂ የክፉ ነገር አይደለም።

፲፪ እናንተም ትጠሩኛለችሁ፥ ሄዳችሁም ወደ እኔ ትጸልያላችሁ፥ እኔም እሰማችኋለሁ።

፲፫ እናንተ ትሹኛላችሁ፥ በፍጹም ልባችሁም ከሻችሁኝ ታገኙኛላችሁ።

፲፬ ከእናንተም ዘንድ እገኛለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፥ ምርኮአችሁንም እመልሳለሁ፥ ከአሕዛብም ሁሉ ዘንድ እናንተንም ካሳደድሁበት ስፍራ ሁሉ እሰበስባችኋለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፤ እናንተንም ለምርኮ ወዳፈለስሁበት ስፍራ እመልሳችኋለሁ።

💭 ላይ ባለው የቪዲዮ ምስል ላይ የሚታየውን የሞሮኮ መሀመዳዊ ስንመለከት፤ ሆዱ ላይ የሴት ልጅ ሃፍረተ ስጋ የመሰለ ቅርጽ ሰርቶ ይታየናል። በዚህ ቅርጽ የተሠራው እና መሀመዳውያን ለሃጂ የሚስሙት የመካው ካባ ጥቁር ድንጋይ ነው። (እንዳንስቅ!)

“ዲጂታል ወያኔ” በታበለው ሜዲያ ላይ የሚታዩ ፕሮግራም አቅራቢ ወንድሞቻችን እና እኅቶቻችንም በአንገታቸው ዙሪያ ኢትዮጵያዊ/አክሱማዊ/ትግርዋይ ያልሆነ ባለ ብዙ ቀለማት የአህዛብ ሻርፕ እየጠመጠሙ ሲያቀርቡ ይታያሉ። ይህ ከዚያች ኮከብ ጋር ሲደመር እላይ እንዳወሳሁት ብዙ መለኮታዊ መዘዝ አለው። ከዚህ አህዛባዊ ልምድ ተቆጥበው የትግራዋይን ነጭ ነጠላ ቢጠመጥሙ ምን ያህል ደስ ባለን።

_______________________________________

View Post

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Faith, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: