💭 ይህ ድንቅ የድምጽ መልዕክት (አይሁዶችን በሚመለከት መስተካከል ያለበት መረጃ አለ) ከሃምሳ አራት ዓመታት በፊት/ እ.አ.አ በ1967 ዓ.ም የተላለፈ ነው። ዓለማችን በማን እንደምትመራ በደንብ ነግሮን ነበር።
አሁን በአገራችን በተለይ በትግራይ የሚታየውን አሰቃቂ ሁኔታ መንስዔ በደንብ ያብራርልናል። አስከፊውን ሁኔታ ለማስተካከል የተባበሩት መንግስታት ለምን ብዙም ግድ እንዳልሰጠው፤ ግራኝ የ2019 የኖቤል ሽልማት ለምን እንደተሰጠው፣ የተበባበሩት መንግስታት የምግብ ፕሮግራም የ2020 ዓ.ም የኖቤል ሰላም ተሸላሚ እንደሆነ፣ አሜሪካ እና አውሮፓ ለምን በተደጋጋሚ መል ዕክተኞቻቸውን ወደ አዲስ አበባ እና አስመራ እንደሚልኩ ነጠብጣቦቹን እያገናኘን እንገምግበው። ድንቅ ነው!
ቭዲዮው “አሜሪካ” ቢልም፤ ዒላማዋ ግን አክሱማዊት ኢትዮጵያ ናት፣ ጥንታዊው የክርስትና እምነት ነው፣ ጥንታዊቷ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ናት።
አሜሪካ የሚገኘውና ቪዲዮው ላይ የተወሳው የኢሉሚናቲዎቹ ተቋም፤ “የውጭ ግንኙነት ምክር ቤት“ (CFR) Council of Foreign Relations (CFR) ልሳን የሆነው “Foreign Policy’ የወቅቱን የኢትዮጵያ ሁኔታ አስመልክቶ ብዙ “መምሪያ” ጽሑፎችን እያቀረበ ነው።
እርስበርስ የሚባሉ የሚመስሉን ተጻራሪዎች ለአንድ ግብ (በጆርጅ ሄጌል Thesis-Antithesis-Synthesis ሞዴል) በአንድነት ተናብበው የሚሠሩ የሉሲፈራውያኑ ጭፍሮች ናቸው። ከኢሳያስ አፈቆርኪ እስከ ህወሃትና ብልጽግና ሁሉም በሉሲፈራውያኑ ፕሮግራም ተደርገው የአክሱም ጽዮንን ልጆች/ክርስቲያኖችን ለማጥፋት የተዘጋጁ ኃይሎች ናቸው። ፕሬዝደንት ትራምፕ እንደጠቆሙን፤ “ህወሃትን ከአዲስ አበባ ወጥተውና ስልጣኑንም ለጦርነት አስተባባሪው አዲስ አገዛዝ አስረክበው ወደ መቀሌ እንዲገቡ ሲያደርጉ” ጦርነቱ የት እንደሚካሄድ ተጠቁመን ነበር።
ጦርነቱም ግራኝ አብዮት አህመድ በትግራይ ሕዝብ ላይ ማዕቀብ በመጣል፣ ከአማራ ክልል በኩል መንገዶችን በመዝጋት፣ ኢሳያስ አፈቆርኪን ፈጥኖ በማየት፣ ጳጳሳቱን “በማስታረቅ” እና ወደ ኢትዪጵያ እንዲመለሱ በማድረግ፣ ኤሚራቶች አሰብ ወደ ላይ የድሮኖች ጣቢያ እንዲከፍቱ በማድረግ ወዘተ ተጀመረ። ህወሃቶች ይህን ሳያውቁት ቀርተው ነው? ያውቁት ነበር፤ ታዲያ ሦስት ዓመት ለቆየው እገዳ ለምን በወቅቱ ለተባበሩት መንግስታት አላሳወቁም?
በዘመነ ሂትለር እንደተጨፈጨፉት አይሁዶች በትግራይም ትግራዋያን ‘አስፈላጊ መስዋዕት’ እንዲከፍሉ እየተደረጉ ይሆንን? “አስፈላጊ መስዋዕት፣ ብዙ መሰዋዕት” የሚሉትን ቃላት በተደጋጋሚ እየሰማን ነው። ለምንስ ይሆን አንድም የአረመኔው አብዮት አህመድ አሊ አገዛዝ አባል በትግራይ ለፈጸሙት ግፍና በደል የበቀል እርምጃ ያልተወሰደባቸው? እስከ ሃያ ሺህ ትግራዋያን የኢትዮጵያ ሰራዊት አባላት ታስረዋል። እንዴት ነው የወታደራዊ ትምህርት የወሰዱት እነዚህ የሰራዊቱ አባላት እራሳቸውን አድራጅተው በአዲስ አበባ የበቀል እርምጃ ሊወስዱ ያልቻሉት? በሕዝቡ ላይ ግፍ እየተሰራበት የሚያይና የሚሰማ የታጠቀ አንድ ትግራዋይ ብቻ ብዙ የበቀል እርምጃ በአዲስ አበባ መውሰድ በቻለና የጦርነቱን አቅጣጫ ከትግራይ መለወጥ በቻለ ነበር።
ኢሳያስ አፈቆርኪ በኤርትራ ያሉትን የአክሱም ጽዮን ልጆችን በማዳከም እና በመጨፍጨፉ ረገድ ለሉሲፈራውያኑ ትልቅ ባለውለታቸው ነውና እስካሁን ድረስ አላስወገዱትም፤ ከቃኛው ጣቢያ እስከ ሳዋ የወታደሮች ሥልጠና ዝግጅት እንዲያደርግና ዛሬ በአክሱም ጽዮን ላይ እኒዘምት ያደረጉት እነዚሁ ኢሉሚናቲ ሉሲፈራውያን ናቸው። ከሁለት ዓመታት በፊት አሜሪካ ኤርትራን ከሽብርተኝነት ውንጀላ ስታወጣት እና የተባበሩት መንግስታትም በኤርትራ ላይ የጣሉትን ማዕቀብ ሲያነሱ ኤርትራ በአክሱም ጽዮን ላይ ወረራውን እንድትጀምር አረንጓዴ መብራት ማብራታቸው ነበር።
አስገራሚ ነው፤ ከሁሉም “ሰሜናዊ” ከሆኑ ወገኖች ጋር ተናብቦ እየሰራ ያለ ብቸኛው ቡድን ኦነግ ነው። ኦነግ ከኢሳያስ አፈቆርኪ ጋር፣ ከደብረጽዮን ጋር፣ ከአብዮት አህመድ ጋር፣ ከሙስጠፌ ጋር፣ ከአዴፓ ጋር፣ ከአብን ጋር፣ ከሲዳማ እና ወላይታ እንቅስቃሴዎች ጋር፣ ከግብጽ ጋር፣ ከሳውዲ እና ኤሚራቶች ጋር፣ ከአውሮፓውያን እና አሜሪካውያን ጋር አብሮ ይሰራል። ስለዚህ አይሳካላቸውም እንጂ፤ የገሃነም እሳት ይጠብቃቸዋል እንጂ፤ ሁሉም ተናብበው የአክሱም ጽዮንን ልጆች በረሃብ፣ በበሽታ እና ጦርነት ለመጨረስ እየሰሩ እንደሆነ አንድ ቀን ብናውቅ አይግረመን።
ይህ በአክሱም ጽዮን ላይ ያነጣጠረው ጦርነት የጀመረው ከመቶ ሃምሳ ዓመታት በፊት ነው። ፤ ኢትዮጵያ በኮሪያው ጦርነት ለምን እንደተሳተፈች ቪዲዮው ይጠቁመናል?
የሶስት የዓለም ጦርነቶች እቅድ የነደፈው ነፃ ግንበኛው/Freemason አልበርት ፓይክ
አልበርት ፓይክ ከአዳም ዌሻፕት እና ጁሴፔ ማዚኒ በመቀጠል የምስጢር ማህበሩን ኢሉሚናቲን የመራ እና የሶስት የዓለም ጦርነቶችን እቅድ የነደፈ በሰይጣን መንፈስ ይመራ የነበረ ሰው ነው ፡፡ሁለቱን የዓለም ጦርነቶች በእቅዳቸው መሰረት ያሳኩ ሲሆን ሶስተኛው የዓለም ጦርነት እንደ እቅዳቸው ከሆነ በዓይሁድ ደጋፊዎች እና በሙስሊሙ ዓለም (political Zionists vs Moslem world) መካከል ይደረጋል፡፡የወቅቱን የዓለም ሁኔታ ስንመለከትም ጦርነቱ በመካሄድ ላይ ነው። በትግራይ ሉሲፈራውያኑ በጥንታውያኑ ክርስቲያኖች ላይ የሞት ፍርድ ፈርደውባቸዋል።
💭 በትግራይ ላይ ጦርነቱን እንደተጀመረ የሚከተለውን ጽሑፍና ቪዲዮ አቅርቤ ነበር፦
👉 “ግራኝ በቅዱስ ያሬድ ልጆች ላይ ጦርነት መክፈቱን የሚደግፉት‘አባቶች‘ እነማን ናቸው?”
👉 “ለመሆኑ ይህ ጦርነት ማንን ነው “የሚጠቅመው”?”
፩ኛ. የምዕራቡን ኤዶማውያንን እና የምስራቁን እስማኤላውያንን(ካቶሊክ፣ ፕሮቴስታንት፣ እስላም፣ ኢ–አማኒ፣ ግብረ–ሰዶም)
☆ ምክኒያቱም፦ ሁለቱም ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ዲያብሎሳዊ ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋትና በኢትዮጵያ የሚገኘውን የሕይወት ዛፍም ለሳጥናኤል ስም፣ ክብርና ዝና ሲሉ መውረስ ይሻሉና ነው።
፪ኛ. ዋቀፌታን/ኦሮሙማን
☆ ምክኒያቱ፦ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋት ይሻሉና ነው። የፕሮቴስታንቲዝም አባት ማርቲን ሉተር ወደ ጀርመንኛ በተረጎመው መጽሐፍ ቅዱስ ‘ኢትዮጵያን‘ ‘ኩሽ‘ ብሎ ነው የጻፋት። ይህ ቀላል ነገር እንዳይመስለን። እ.አ.አ ከ 1837 እስከ 1843 ዓ.ም ባለው ጊዜ ፕሮቴስታንቱ ጀርመናዊ ዮኻን ክራፕፍ ኦሮሚያ የተባለውን ግዛት ለመመሥረት የተነሳሳው ክርስትናን ለማስፋፋት ሳይሆን፡ እንደ አንድ ፕሮቴስታንት የኢትዮጵያ ቀጥተኛ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ለመዋጋት ነው። ለዚህም በወራሪነት ባሕርይ ከጀርመኖች ጋር ይስማማሉ በሚል ሃሳብ “ጋላ” ተብለው ሲጠሩ የነበሩትን ጎሳዎች ለማደራጀት በመነሳሳት በ ‘ኢትዮጵያ‘ ፋንታ ‘ኩሽ‘ የሚለው ትርጉም ያለበትን መጽሐፍ ቅዱስ ይዞ ወደ ምስራቅ አፍሪቃ/ኢትዮጵያ ተጓዝ፤ በዚህም የኦሮሙማ እንቅስቃሴን ጀመረው። ተልዕኮው ፀረ–ኢትዮጵያ፣ ፀረ–ተዋሕዶ እና የክርስቶስ ተቃዋሚ ተልዕኮ መሆኑን ዛሬ እያየነው ነው። ዋናው ዲያብሎሳዊ ዓላማቸው፤ ኢትዮጵያን አፍርሰው ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነትንም በተለይ ከአማራና ትግሬ በመንጠቅ “መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሰችው ኩሽ እኛ ነን” የሚለው ነው።
“ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም”[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲]
፫ኛ. የአማራ ብሔርተኝነትን
☆ ምክኒያቱ፦ ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ትግሬዎችንና ትግርኛን አጥፍተው ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ግዕዝን፣ ሰንደቁን፣ አክሱም ጽዮንን፣ ቅዱስ ያሬድና አቡነ አረጋዊን ከተቻለም መላው ትግራይንና ኤርትራን ወርሰው ለራሳቸው ብቻ ለማድረግ ይሻሉና ነው። በነገራችን ላይ፤ ኦሮሞዎች በኬኛ ቅዠታቸው ሙጭጭ ያሉበትንና “ፊንፊኔ/ ፊልፊሌ” የሚለውን ስያሜ ለአዲስ አበባ ፍልወሃ ክፍለ ከተማ እቴጌ ጣይቱ እንደሰጡት፤ “አማራ” የተባለውን የአማራ ከንቱ ብሔርተኞች ክልልን መጠሪያ ስም የሰጡት ደግሞ‘ትግሬው‘ ጠ/ሚ መለስ ዜናዊ ነበሩ። የሕይወት ምፀት!
፬ኛ. የትግሬ ብሔርተኝነትን
☆ ምክኒያቱ፦ ኢ–አማንያኑ ሻእቢያ እና ህዋሀት ቡድኖች ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ቅዱስ ያሬድን፣ አቡነ አረጋዊን፣አባ ዓቢየ እግዚእን፣ነገሥታቱን ኢዛናን፣ ዮሐንስን፣ ሰንደቁን፣ ግዕዝን፣ አክሱምን አጥፍተው በሃምሳ ዓመታት ውስጥ በተገኘ ጣዖታዊ ማንነት “ኢ–አማኒ የትግራይ ሶሻሊምዝ–ብልጽግና” ርዕዮተ ዓለምን በመከተልና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን የቻይና ባንዲራም በማውለብለብ ከኤርትራ ጋር ለብቻቸው መኖር ይሻሉና ነው። በትግራይ እየተካሄደ ያለው ጦርነት የግራኝ አብዮት አህመድ እና የስብሃት ነጋ ጦርነት ነው። መንግስቱን ለኦሮሙማዎች እንዳስረከቡት፣ ቤተ ክህነትንም ለእነ ኤሬቻ በላይ በማስረክብ ላይ ያሉ ይመስላሉ። በትግራይ ላይ የተከፈተውን ጦርነት የደገፉበት አንዱ ምክኒያትም ይህ ሊሆን ይችላል፤ ዋናው ፍላጎታቸው ግን የትግርኛ ተናጋሪ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን ልብ በመስበርና ተስፋ በማስቆረጥ፡ ተዋሕዶ ክርስትናን እና ኢትዮጵያን እንዲተው ማድረግ ነው። በነገራችን ላይ፤ ዛሬ የትግራይ ከንቱ “ትግራይ! ትግራይ!” ብሔርተኞች ለሚጮሁለት ክፍለሃገር “ትግራይ” የሚለውን መጠሪያ የሰጡት ድንቁ ‘አማራ‘ ኢትዮጵያዊ ንጉሥ አፄ አምደ ጽዮን ናቸው። የሕይወት ምፀት!
☆ ሉሲፈራውያኑ እና ቆሻሻው ወኪላቸው አብዮት አህመድ አሊ ትግራይን ከኢትዮጵያ ገንጥለው የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው ጠላቶቿ የምትመራዋን የዛሬዋን ኢትዮጵያን አፈራርሰው ከሞያሌ እስከ መተከልና ጎንደር ያለውን ግዛት ለኦሮሞዎች ለማስረከብ ተግተው በመሥራት ላይ ናቸው። አማራው የስጋ ማንነትና ምንነት ካላቸው ኦሮሞዎቹ ጎን ተሰልፎ የመንፈስ ማንነትና ምንነት ባላቸው ትግሬ ወንድሞቹ ላይ በመቶ ዓመት ውስጥ ለሦስተኛ ጊዜ ጦርነት በማወጁ አብቅቶለታል! አክሱም ጽዮንን ክዷልና የሆነ ተዓምር ካልመጣ በቀር ምንም ተስፋ የለውም፤ በቅርቡ ሃገር አልባ ነው የሚሆነው። እነ ግራኝ እየሠሩ ያሉት ትግርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከአረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ሰንደቃቸው እና ከተዋሕዶ ክርስትናቸው እንዲላቀቁ ብሎም አእምሯቸውን ተቆጣጥረው፣ መንፈሳቸውን አድክመውና ሞራላቸውን ሰብረው ልክ እንደ “ኤርትራውያን” ለአውሮፓውያን አረጋውያን የኩላሊትና መቅኒ መለዋወጫ እንዲሆኑ ማድረግ ነው። ሰሞኑን “አማራ” የተባለው ክልል ባንዲራውን ለመቀየር መወሰኑ ከዚህ ሤራ ጋር የተያያዘ ነው። ከኦሮሞዎቹ ከእነ አብዮት አህመድ ጋር ተናበው በመስራት ላይ ያሉት ሀወሃቶች የዚህ ዲያብሎሳዊ ሤራ አካል ቢሆኑ አይገርመንም። ዋ! ዋ! ዋ!
በዓለማችን ያሉ ብዙ ሕዝቦች በተቻለ መጠን በሃይማኖት፣ በቋንቋ፣ በባህልና በመልክ የሚመስሏቸውንና የሚቀርቧቸውን ሕዝቦች እየፈለጉ ማስጠጋትና መውደድ በጀመሩበት በዚህ ዘመን ትንሿ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ብሔሮች ግን ጥላቻን አንግሦ አንዱ ከሌላው የሚለይበትንና የሚረቅበትን፣ አንዱ ሌላውን የሚጠላበትንና የሚያርቅበትን ሰበባ ሰበብ እየፈላለገ እርስበርስ መባላቱንና ውድቀቱን መርጧል። ሞቃዲሾን አልፎ ኪጋሊንና ካምፓላን፣ ቀይ ባሕርን ተሻግሮ ኤደንና ሙስካትን “ የኛ ነበሩ! የኛ ይሆናሉ!” በሚል ወኔ ታላቅነትንና አርቆ አሳቢነትን እንደ ቀደሙት አያቶቹ ይዞ “ኢትዮጵያ እርስቴ” በማለት ፈንታ እራሱን አጥብቦና በጣም አውርዶ በወልቃይትና ራያ ሚጢጢ“እርስቶች” ላንቅው እስኪበጠስ ይነታረካል። ዛሬማ ሰው ከ“አዲስ አበባ የማን ናት?” አሰልቺና አላስፈላጊ ንትርክ ወርዶ ጉልበቱንና ጊዜውን በመስቀል አደባባይና ጃን ሜዳ ላይ ብቻ እንዲያጠፋ ተደርጓል። ጃን ሜዳን እና መስቀል አደባባይን ያረከሱትን ግራኝ አብዮት አህመድን እና ታከል ዑማን አድኖ እንደመድፋት፤ “ጮኸን ጮኸን ጃን ሜዳ ተፈቀደልን!” ይልና ሆያሆየን ጨፍሮ ለቀጣዩ እንቅልፉ ወደ አልጋው ይመለሳል። በከሃዲዎቹ የሉሲፈራውያኑ ባሪያ ልሂቃኖቹ አዕምሮው እስኪጠብብ ድረስ መታጠቡ ከዚህ የበለጠ ማስረጃ የለም።
የሕዝቡን ስነ–ልቦና በልተውታል፤ ስለዚህ “አዲስ አበባ ኬኝ” ይሉና መስቀል አደባባይን እና ጃን ሜዳን በመቆፈር የተዋሕዷውያኑን ሃሳብ በነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ላይ ብቻ እንዲቀር ያስሩታል፣ ወደ ወልቃይት፣ ራያና ሁመራ ልጆቹን እየላከ ትግሬዎች ወገኖቹን እንዲገድል፣ የራሱንም ደም እንዲያፈስ፣ የአክቲቪስቱ ሃሳብም በእነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ብቻ ተወስኖና ታስሮ እንዲቀር፣ የቀረውም እንዲኮላሽና ሰፊዋን ኢትዮጵያን ከጠላቶቿ ነፃ ለማውጣት አቅም እንዳይኖረው፤ ብዙም እንዳይጠይቅ፣ በጥቃቅን ነገሮች ላይ ብቻ ጊዜና ጉልበቱን እያባከነ ለባርነት እንዲዘጋጅ አድርገውታል። ትልቅ ቅሌት! ወዮላችሁ!
👉 አንድን ሀገር/ሕዝብ ለመቆጣጠር ሉሲፊራውያኑ የሚጠቀሙባቸው መሳሪያዎች፦
– ተስፋ ማስቆረጥ/ሞራል መስበር
– አለመረጋጋትን መፍጠር
– አመፅ መቀስቀስ
– መደበኛነትን/መረጋጋትን ማምጣት
👉 A Luciferian Plan of Controlling a nation by the tools of
– Demoralization
– Destabilization
– Insurgency
– Normalization
👉 “በኮርያ የጋየው ባለ33/ ፴፫ ፎቅ ሕንጻ የሉሲፈራውያኑን ‘ደመራ‘ ያሳየናል”
በቪዲዮው፦
👉 Albert Pike 33° Freemason
አልበርት ፓይክ 33/ ፴፫ ዲግሪ ነፃ ግንበኛ “ሦስት የዓለም ጦርነቶችን” “የተነበየ” የዓለማችን ተፅእኖ ፈጣሪ
(የሉሲፈራውያኑ ወኪል አብዮት አህመድ የሰውየው ተከታይ ነው)
👉 “የአክሱም ጽዮን አንዱ ጠላትና የግራኝ ሞግዚት ኢሉሚናቲው ሮትሺልድ ሞተ”
በአክሱም ጽዮን ፯፻፶፰/758 ምዕመናን ሲጨፈጨፉ ትንፍሽ ያላላችሁ ስውር የጽዮን ጠላቶች፡ ጽላተ ሙሴ በስውር የእያንዳንዳችሁንም ልብ ቀጥ የማድረግ ኃይል እንዳለው በስውር ማሕበረሰባት ዓባላት ላይ በሚቀጥሉት ቀናት፣ ሳምንታትና ወራት የሚፈጥረውን ትልቅ ትርምስ አይታችሁ ተማሩ። ይህ አንዱ ነው።
______________________________________