ጽዮን ማርያምን በዋቄዮ-አላህ-አቴቴ ተክተዋታል | ከአክሱም ጽዮን ሲነጠሉ አውሬዎች ይሆናሉ
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 16, 2021
👉 ሻሸመኔ 👉 ማይካድራ 👉 ቻግኒ
ዋይ! ዋይ! ዋይ! ነፍስህን ይማርልህ፤ ወንድሜ! 😠😠😠
[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፩፥፯]
“የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፤ ሰነፎች ግን ጥበብንና ተግሣጽን ይንቃሉ።”
🔥የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮች ለመሆን የመረጡት ኦሮሞዎች በሻሸመኔ
🔥የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮች ለመሆን የመረጡት ኦሮሞዎች በአክሱም ጽዮን…
🔥የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮች ለመሆን የመረጡት አማሮች በቻግኒ
ከአገዳደላቸው ዘይቤ ብቻ እንኳን በመነሳት የማይካድራና የሌሎች አካባቢዎች ጨፍጫፊዎችም አማራና ኦሮሞዎች መሆናቸውን 100% እርግጠኛ መሆን ይቻላል።
ለምሳሌ በአክሱም አካባቢ በማሕበረ ዴጎው አሰቃቂ ጭፍጨፋ የቋንቋ መርማሪዎች እንደጠቆሙት ገዳዮቹ አማራዎችና ኦሮሞዎች ናቸው(ኦሮማራ የዋቄዮ-አላህ ባሪያ)። በወንድማችን ላይ በቻግኒ የተፈጸመውን ጭካኔ አይተን በምዕራብ ትግራይ፤ በማይካድራ፣ ሁመራ፣ ወልቃይት ወዘተ ከእግዚአብሔር በቀር ማንም ሳያያቸው ስንት ግፍ እና ወንጀል እየፈጸሙ እንደሆነ ለመገመት አይከብድም። ወንጀሉን ለመሸፈን መሞከራቸው ብቻ የሁኔታውን አስከፊነት ገልጦልናል። አንዳንድ ምንጮች እንዳስታወቁት እስከ ሃያ አምስት ሺህ ትግራዋያን ከሁመራ እና አካባቢዋ ጠፍተዋል።
ግን እነዚህ ‘ወገኖች’ ዛሬ ምን ያህል አውሬዎችና አረመኔዎች እንደሆኑ እያየን ነው? እያየን ነው፤ አማራ እና ኦሮሞ “አናሳ” የሚሏቸውን ብሔሮች ብቻ እየመረጡ እንደሚያጠቋቸው? ባለፉት ሦስት ዓመታት አማራው ኦሮሚያ በተባለው ሲዖል ባለተቋረጠ መልክ “ተጨፈፈጨፍኩ” ይላል፤ ነገር ግን ለመበቀል ሲል በኦሮሚያም ሆነ በአማራ ክልል ኦሮሞዎችን ሲያጠቃ አይታይም፤ ምንም ያላደረጉትን ትግራዋይንን ግን ከጎንደር ማባረር ብቻ አልበቃውም ትግራይ ድረስ ሄዶ መከላከያ ጋሻ የሌላቸውን ትግራዋይ እናቶችንና ህፃናቶቻቸውን እያሳደደ ያጠቃል፣ አሁን ደግሞ በጉሙዝ ጎሳ ላይ ለመዞር ወስኗል። ኦሮሞው አማራውን ካጠቃው ለምንድን ነው አማራው መሪዎቹን የገደለበትን፣ ሴት ልጆቹን አግቶ የሰወረበትን ኦሮሞ እስካሁን ያልተበቀለው? በሁለቱ ብሔሮች መካከል እየመጣ ያለው አስከፊ የጭፍጨፋ ዘመን አስፈርቶት ይሆን? ለማንኛውም ኦሮማራዎች ኢትዮጵያን በሦስት ዓመታት ብቻ ክፉኛ አዋረዷት! በዚህ እራሳቸውንም ለሲዖል እጩ አደረጉ!
“ዋ! አክሱም ጽዮንን አትንኳት!” ብለናችሁ እኮ ነበር! አታዩም እንዴ ከመቶ ሃምሳ ሺህ በላይ የትግራይ ተዋሕዷውያንን ጨፍጭፋችሁ፣ ሴቶቻችንን እና ሕፃናቱን እየደፈራችሁ፣ በብዙ ሚሊየን ትግራዋያን ለራህብና በሽታ ዳርጋችሁ እንኳን አንድም አማራ፣ አንድም ኦሮሞ በትግራይ ግዛት አልተፈናቀለም፣ አልተገደለም። ቃኤላዊ የምቀኛና ቀናተኛ ባሕርይ ይዛችኋልና አሁንድም በዚህ የትግራዋያን የመንፈስ ማንነትና ምንነት ትቀኑ እና ትቆጩ ይሆናል። በመጀመሪያ ደረጃ ጦርነቱንም የከፈታሁባቸው ከሌላው “ኢትዮጵያዊ” ሁሉ ጠንካራና አክራሪ ክርስቲያናዊ ማንነትና ስላላቸው እኮ ነው። ይህ በጣም ያስቀናችኋል፤ ከዚህም የተነሳ ልክ እንደ ቃኤል ልትገድሏቸው ወደ ትግራይ አመራችሁ፣ እንደኛ መሆን አለባችው” በማለት የእርኩስ መንፈስ ቫይረሱን፣ ኤድሱን ወዘተ ለማጋባት ሴቶቻቸውን መድፈር ጀመራችሁ፣ እግዚአብሔርን፣ ዓባቶችንና እናቶችን ለመፈታተን አክሱም ጽዮንን አጠቃችሁ፤ ዓብያተክርስቲያናቱን እና ገዳማቱን በቦምብ ደበደባችሁ። ይህ አልበቃችሁም፤ ዘወር ብላችሁ በእግዚአብሔር ፊት በሐሰት ለመመስከር ተገዳዮቹን ገዳዮች፣ ተጠቂዎቹን አጥቂዎች አድርጋችሁ በመምጣት እንደ ቃኤል የቅጥፈት ጩኸት ማሰማት ጀመራችሁ። በዚህ ተግባራችሁ ታዲያ አሁን እንዴት ለንስሐ ልትበቁ ትችላላችሁ? 😠😠😠
_________________________________________
Leave a Reply