Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • April 2021
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

የኦሮማራዎች ጭካኔ | በእነ ጥላሁን ገሠሠ የአቴቴ መንፈስ የተለከፈችው አዝማሪት ቤተልሔም ዳኛቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 12, 2021

👉 የኦሮማራ ወታደሮች አረመኔነት በመቀሌ። እሺ! ግን ቀናቸው በጣም የተቆጠረ ነው! ትግራዋያን እስከ ጂማና ጎንደር ዘልቀው ይህን ካልተበቀሉ ወንዶች አይደሉም!

👉 ክፍል ፪. ☆ አቴቴ አዝማሪ ቤተልሔም ዳኛቸው / ኦሮማራ☆

በትግራይ ላይ የሚፈጸመውን ጀነሳይድ ትኩረት ለማዞርና ትግራዋይንም ለመኮንን ስትል፤ ያው! ኦሮሞንም ወቅሻለሁ!” የትግራይ ተዋህዷውያንን እየጨፈጨፉ ያሉት ግን ኦሮሞ እና አማራዎች ናቸው። የቃኤል/አቴቴ መንፈስ ያቅበዘብዛል! አማራው ከትግሬ/ከተዋሕዶ ይነጠል እንጂ ኦሮሞም አብሮ ቢወቀስ ችግር የለም!” መሀመዳውያኑ አጥፍቶጠፊዎች ለእስላማዊቷ ኡማቸው ሲሉ ጠላትከሚሉት ጋር አብረው እንደሚሞቱም ኦሮሞዎችም ለእስላማዊት ኦሮሚያ ሲሉ ተመሳሳይ ስልት ይጠቀማሉ። አዎ! የዋቄዮአላህ ልጆች ናቸውና።

ሴትየዋም የዚሁ መንፈስ ሰለባ ነች፤ ዱሮ በእነ ጥላሁን ገሰሰ እና ብዙነሽ በቀለ ዛሬ ደግሞ በእነ አጫሉ ድምጽ (በፍቅር ለምትወዷቸው ይቅርታና፤ ሁሉም የአቴቴ ፍዬል ድምጽ ነበራቸው) አማካኝነት ሲበተን የነበረው የአቴቴ መንፈስ በብዙ ወገኖቻችን ላይ ዲያብሎሳዊ ስራውን ሰርቷል። በእነ ጥላሁን ገሠሠ የአቴቴ መንፈስ የተለከፈችው አዝማሪት ቤተልሔም ዳኛቸው በኦሮሞዎችና አማራዎች እየተጨፈጨፈ ያለውን የትግራይን ሕዝብ ከጨፍጫፊው ከኦሮሞ ሕዝብ ጋር እኩል ማድረጓ ምን ያህል በመንፈሱ እንደታወረች ይጠቁመናል። ገልቱና ቅሌታም የዋቄዮአላህአቴቴ ባሪያ!

ኦሮሞዎች/ኦሮማራዎች እባባዊ የሆነ ሁለትዮሽ አነጋገርና አካሄድ ነው ያላቸው። “ኢትዮጵያ ሱሴ ፣ ኦሮሚያ እናቴ፣” ትግራይን ሲጨፈጭፉ፣ “በወለጋም እኮ ጦርነት አለ” ይላሉ፣ ልክ አክሱም ጽዮን ላይ ሺህ ተዋሕዷውያንን እንደጨፈፉ፤ ወደ ውቅሮ አምርተው “አል-ነጃሺ” የተባለውን መስጊድም አጠቁት። በኦሮሚያ ዓብያተ ክርስቲያናቱን ሲያቃጥሉ፤ ወደ ጎጃም አምርተው መስጊድ አቃጠሉ፣ እስክንድርን ሲያስሩት ጃዋርንም አሰሩት ወዘተ. ከንቱዎች!

____________________________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: