Rape as a Weapon of War in Tigray | The Little Rapist Army of a Once Great Nation
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 28, 2021
👉 It’s Rape Jihad – የአስገድዶ መድፈር ጂሃድ ነው 😠😠😠 😢😢😢
👉 The past three years, they’ve been preparing for this crime
👉 ላለፉት ሶስት ዓመታት ለዚህ ወንጀል ዝግጅት ሲያደርጉ ቆይተዋል
🔥 Oromo & Amhara (Oromara) sadistic cruel army Get the heck out of Tigray!
🔥 የኦሮሞ እና አማራ(ኦሮማራ)እርኩስ ጨካኝ ሰአራዊት ከትግራይ ባፋጣኝ ውጣ!
🔥 “እኛ ኤች.አይ.ቪ. ኤድስ እንዲኖራችሁ ነው እኛ የመጣነው’ ወታደሮች አስገድዶ መድፈርን እንደ ጦር መሣሪያ አድርገው ስለሚጠቀሙ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሴቶች ወደ ትግራይ ሆስፒታሎች በጥድፊያ በማምራት ላይ ናቸው።”
👉 “እነሱ ሴቶቻቸው ነው የተደፈሩት ፤ የኛ ወታደሮች እኮ በሳንጃ ተደፍረዋል“
አረመኔው /ሳዲስቱ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ “እርካብና መንበር” በተባለው የዲያብሎስ መጽሐፉ (ከሂትለር መጽሐፍ “ማይን ካምፕፍ/ Mein Kampf = የኔ ትግል/ ጂሃድ) የተቀዳ ነው ፥ ላይ የትግራይን ሕዝብ ለማንበርከክ ሴቶችን እንዴት አስገድዶ መድፈር እንደሚያስፈልግ በገጽ ፷፬/64 በሦስተኛው አንቀጽ ላይ በአገሪቱ ባህል ሠርጾ የሚገኘውን የአንበሳነት (የጀግንነት) ገጸ ባህርይ ትክክል እንዳልሆነ አድርጎ ከተቸ በኋላ ጀብዳዊ ጭካኔን ሲገልስ የሚከተለውን አስፍሯል፦
🔥 “አንበሳ ከደከመ አይገዛም! ከደከምክ አትኖርም ትገደላለህ። በገዛ ወገንህ። ስለዚህ ላንተ አሳሳቢና ዘወትር አስፈላጊው ጉዳይ ኃይልን ማጠናከር ነው። መፈራትን መገንባት ነው። ከነዘርህ … ከነዘርማንዘርህ። አስከብሮ የሚያኖርህ በእንዲህ ዐይነቱ ምድር ፍቅር አይደለም – ጉልበት እንጂ። ለዚህ ደግሞ እንደ አንበሳ ሁሉ ማስፈራሪያ እንጂ ፍቅር አይሰጠውም – ያን ጉልበት በዲፕሎማሲ አስማምቶ ለመምራት አያውለውም ተቀናቃኜ ያለውን ጀርባ ለማድቀቅ እንጂ።”
______________________________________
Leave a Reply