Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for March, 2021

US Congressional Committee Threatens to Take Action Against Ethiopia if Tigray Crisis Continues

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 31, 2021

US Congress Calls for Sanctions Against Ethiopia Over Tigray

💭 አታላዮቹ የአፍሪቃ ቀንድ ወሮበሎች አብዮት አህመድ አሊ እና ኢሳያስ አፈወርቂ ዓለምን በማታለል የተካኑና ሌላ  የኖቤል ሽልማት በሲዖል ለመቀበል የሚሹ ዱርየዎች መሆናቸውን የአሜሪካ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ደርሰውበታል።

💭 ይህን ዜና ያቀበለን የኤሚራቶች ሜዲያ በአሜሪካ ፈቃድ በትግራይ ሕዝብ ላይ የተጠቀሟቸውን ድሮኖች እንድንረሳቸው ለማድረግ እየሞከረ ይመስላል። ግን ኤሚራቶች የሠሩት ወንጀል አይረሳም፤ በዚህም ሆነ በዚያ ተገቢውን ዋጋ በቅርቡ ይከፍሏታል።

👉 የትግራይ ችግር ከቀጠለ የአሜሪካ ምክር ቤት ኮሚቴ በኢትዮጵያ ላይ እርምጃ እንደሚወስድ ዛተ

☆ ከሁለት የአሜሪካ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት የተላከው ደብዳቤ የቢደን አስተዳደር በትግራይ ላይ እርምጃ እንዲወስድ አሳስቧል።

☆ ባለፈው ሳምንት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ በትግራይ ከመንግስቱ ጎን በመዋጋት ላይ የኤርትራ ወታደሮች መኖራቸውን አምኖ ከክልሉ ለመልቀቅ ቃል የገቡ ሲሆን እስካሁን ግን በዚያ አቅጣጫ እንቅስቃሴ አልተደረገም።

☆ “በዜጎች ላይ የተፈጸሙ ጭካኔዎችን እና ከባድ የሰብአዊ መብቶች ጥሰትን ፣ በጣም በጠነከረ መልክ እናወግዛለን ፣ አስገድዶ መድፈር ፣ ማሰቃየት ፣ በግዳጅ መፈናቀል እና መሰወር ፣ የዘር ማፅዳት ድርጊቶች ፣ ያለፍርድ ግድያ ፣ የህክምና ተቋማትን መዝረፍ እና ማውደም እንዲሁም የእርዳታ እገዳን መገደብ ፣ ሚስተር ሜክስ እና ሚስተር ማኩል በደብዳቤያቸው ላይ ጽፈዋል።

ደብዳቤው አክሎም “የግሎባል ማግኒትስኪ ባለሥልጣናትን እና ሌሎች ኢላማ የሆኑ ማዕቀቦችን ጨምሮ የ” ቢደን ”አስተዳደር ያሉትን ሁሉንም መሳሪያዎች እንዲጠቀም እናሳስባለን።

A letter from two members of the US House of Representatives is urging the Biden administration to take action on Tigray.

☆ Last week, Ethiopia’s Prime Minister Abiy Ahmed admitted to the presence of Eritrean troops in Tigray fighting on the side of his government and committed to their withdrawal from the region, but so far there hasn’t been movement in that direction.

☆ “We condemn in the strongest possible terms reported atrocities and gross violations of human rights committed against civilians, including rape, torture, forced displacements and disappearances, acts of ethnic cleansing, extrajudicial killings, the looting and destruction of medical facilities and restricted access to aid,” Mr Meeks and Mr McCaul wrote in their letter.

☆ “We urge the [Biden] administration to utilise all available tools, including Global Magnitsky authorities and other targeted sanctions, to hold parties accountable for their actions and bring an end to this crisis,” the letter added.

Letter floats Magnitsky sanctions among other measures if the situation doesn’t improve

A letter from two members of the US House of Representatives is urging the Biden administration to take action on Tigray.

Congress placed increased pressure on the Biden administration over the pressing humanitarian situation in the Tigray region of Ethiopia this week, urging it to move more forcefully and impose sanctions on the involved parties, including Addis Ababa.

A bipartisan letter from Gregory Meeks, Democratic chairman of the House Foreign Affairs Committee, and ranking Republican member Michael McCaul was dispatched on Tuesday evening to US Secretary of State Anthony Blinken and Secretary of Treasury Janet Yellen calling for sanctions on those fuelling the fighting in Tigray.

Ongoing fighting since November between Ethiopian troops and the Tigray People’s Liberation Front has left more than 50,000 dead and has displaced hundreds of thousands, according to Ethiopia’s three opposition parties.

The UN estimated on Tuesday that 2.2 million people are in need of humanitarian assistance, while human rights organisations have reported mass atrocities, incidents of rape and extrajudicial killings.

Last week, Ethiopia’s Prime Minister Abiy Ahmed admitted to the presence of Eritrean troops in Tigray fighting on the side of his government and committed to their withdrawal from the region, but so far there hasn’t been movement in that direction.

Congress is urging the Biden administration to do more in its bid to end the fighting.

“We condemn in the strongest possible terms reported atrocities and gross violations of human rights committed against civilians, including rape, torture, forced displacements and disappearances, acts of ethnic cleansing, extrajudicial killings, the looting and destruction of medical facilities and restricted access to aid,” Mr Meeks and Mr McCaul wrote in their letter.

“We urge the [Biden] administration to utilise all available tools, including Global Magnitsky authorities and other targeted sanctions, to hold parties accountable for their actions and bring an end to this crisis,” the letter added.

The Magnitsky sanctions can be used to punish human rights abuses in accordance with the Magnitsky Rule of Law Accountability Act passed by Congress in 2012.

The letter implicates all sides in such abuses and stresses that “additional targeted accountability measures cannot wait”.

It also threatens problems for the future of US-Ethiopia bilateral relations if the situation does not improve.

“While we remain committed to the important bilateral relationship between the United States and Ethiopia, this conflict jeopardises shared political, economic and security priorities,” the two representatives wrote.

The Biden administration delinked in February a suspension of $272 million in aid to Ethiopia for the Nile dam crisis and tied it instead to current “developments”, including the Tigray conflict.

Mr Blinken described the situation in Tigray as “ethnic cleansing” speaking to Congress in March, and on Tuesday he referenced sexual assaults and continued killings in the region.

“The report we’re releasing today shows that the trend lines on human rights continue to move in the wrong direction … We see it in the killings, sexual assaults and other atrocities credibly reported in Ethiopia’s Tigray region,” Mr Blinken said during the launch of the State Department’s annual human rights report.

Cameron Hudson, a senior fellow with the Atlantic Council’s Africa Centre, argued that Washington is following a gradual approach in ratcheting up the pressure on Ethiopia.

“We [the US] have already suspended our development assistance and our security assistance. Those moves seem to have very little impact in changing [Addis Ababa’s] approach to the conflict in Tigray. The next level of pressure is clearly going to be direct punitive measures,” Mr Hudson told The National.

The letter, addressed to Mr Blinken and copied to Ms Yellen, is an indication of potential sanctions by the departments of State and Treasury.

“This likely will translate into sanctions unless Washington starts to see greater movement on the key issues it is asking for changes on, namely the withdrawal of Eritrean and Amhara forces, the launch of the international human rights investigation, unhindered humanitarian access and some sort of domestic political dialogue,” Mr Hudson said.

On the role of Treasury specifically, Mr Hudson, saw the possibility of the US delaying or denying third party aid to Ethiopia.

“The Treasury does two big things that affect US policy on Ethiopia: It administers US sanctions and it controls the US vote at the World Bank and International Monetary Fund (IMF) … The US has leverage in denying or delaying Ethiopia multilateral financing and assistance and not just bilateral assistance.”

In its report on Tuesday, the UN Office for the Co-ordination of Humanitarian Affairs (OCHA) said 2.2 million people are in need of aid and “approximately 1.3 million children need protective services and safe education­ in Tigray and neighbouring areas”.

The body expressed concern over reports of violations of human rights and rape in the Tigray region.

“There are more than 500 self-reported rape cases so far,” it said.

Source

__________________________________ 

Posted in Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The 15th century Adi Da’iro St. Mary Church Shelling | የጥንታዊቷ የአዲ ዳዕሮ ማርያም ቤተ ክርስቲያን ጥቃት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 31, 2021

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

የጽዮን ልጆች በአሰቃቂ ሁኔታ እየተጨፈጨፉ በሚገኙበት በዚህ አስከፊ ጊዜ፣ በሺህ የሚቆጠሩ የዋልድባ ገዳም አባቶች እየተፈናቀሉ፣ እየተደበደቡ እና እየተገደሉ ባላቡት በዚህ የሑዳዴ ጾምና የምሕላ ወቅት ቃኤላውያኑ የጽዮን ጠላቶች የመላዋ ኢትዮጵያ ዘ-ነፍስ ቍ. ፩ ጠላት ለሆነው ለአረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ የድጋፍ ሰልፍ እየወጡ ሲሳከሩ፣ ሲጨፍሩ እና ዳንኪራ ሲረግጡ እያየን ነው፤ የእግዚአብሔር ቅዱሳንም እየመዘገቡት ነው። 😢😢😢

👉 የሊቀ መለአክት ቅዱስ ዑራኤል ፀሎት በያለንበት ይድረስ!

❖ ❖ ❖ ድርሳነ ዑራኤል ❖ ❖ ❖

ምድረ ኢትዮጵያ ፦ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዮሴፍና ሰሎሜ በደመና ተጭነው ከግብጽ ወደ ኢትዮጵያ ሲመጡ ናግራን ከተባለ ሀገር ደረሱ። በናግራን ሳሉ ጌታ እንዲህ አለ። ከቀኝ ጎኔ የሚፈሰው ደሜ በብርሃናት አለቃ በዑራኤል እጅ ተቀድቶ በቅድሚያ በዚች ሀገር ይፈሳል ወይም ይረጫል። እናቱንም እንዲህ አላት አንቺ በድንግልና ጸንሰሽ በድንግልና እንደወለድሽኝ አምነው የሚያከብሩሽ በእኔም የሚያምኑ ብዙ የተቀደሱ ሰዎች በዚህ ሀገር ይወለዳሉ። ከናግራን ተነስተው ለትግራይ ትይዩ ከሚሆን ሐማሴን ከሚባለው ሀገር ሲደርሱ በምሥራቅ በኩል ከፍተኛ ተራራ ተመለከቱና ወደ ተራራው ሄዱ። ጌታም በተራራው ላይ ሳሉ እናቱን እንዲህ አላት ይቺ ተራራ ምስጋናሽ የሚነገርባት ቦታ ትሆናለች። የተራራዋም ስም ደብረ ሃሌ ሉያ ወይም ደብረ ዳሞ ይባላል። ትርጓሜውም የአምላክ ልጅ የመስቀሉ ቦታና የስሙ መገኛ ወይም አደባባይ ማለት ነው።ከዚያም በኋላ ታቦተ ጽዮን ወደምትኖርበት ወደ አክሱም ደረሱ። ታቦተ ጽዮን ባለችበት ቦታ ሳሉ ባዚን የተባለው የኢትዮጵያ ንጉሥ ታቦተ ጽዮንን ለመሳለም መጣ። የካህናቱ አለቃ አኪን ለንጉሡ የኢሳይያስን መጽሐፍ አነበበለት። የተነበበውም የመጽሐፍ ክፍል ድንግል በድንግልና ጸንሳ በድንግልና ወንድ ልጅ ትወልዳለች ስሙንም አማኑኤል ትለዋለች የሚል ነበር። ስደተኞቹ ግን ለንጉሡም ሆነ ለካህናቱ ሳይገለጡ የመጽሐፉን ቃል ከሰሙ በኋላ በደመና ተጭነው ወደ ደብረ ዐባይ ሄዱ ። ጌታም እናቱን እንዲህ አላት ይህች ሀገር እንደአክሱም ለስምሽ መጠሪያ ርስት ትሁን በኋላ ዘመን በቀናች ሃይማኖት ጸንተው ሕጌን የሚያስተምሩ አንቺን የሚወዱ ሰዎች ይኖሩባታል። ከዚያም በኋላ ከደብረ ዐባይ ተነስተው ዋሊ ወደ ሚባለው ገዳም /ወደ ዋልድባ / ሄዱ። በዋልድባ በረሃም ሳሉ በራባቸው ጊዜ ጌታ በዮሴፍ ብትር የአንዱን ዕንጨት ስር ቆፈረ። ሦስት መቶ አስራ ስምንት ስሮችን አወጣና ለእናቱ ብይ ብሎ ሰጣት። እናቱም ይህን የሚመር ዕንጨት አልበላም አለችው። ጌታም በኋላ ዘመን ስምሺን የሚጠሩ አንቺን የሚያከብሩ ብዙ መናንያን ይህን እየበሉ በዚህ ቦታ ይኖራሉ። ዕንጨቱም የሚጣፍጥ ይሆንላቸዋል አላት። ከዚህ በኋላ በደመና ተጭነው ከዋልድባ ወደ ጣና የባሕር ወደብ ሄዱ። በጣና ደሴትም ደጋግ ሰዎች ተቀብለዋቸው ሦስት ወር ከአስር ቀን ተቀመጡ። የኢትዮጵያ ሰዎች በደስታ ተቀብለዋቸዋል እንደ ግብፃውያን አላሰቃዩአቸውም ። በጥር አስራ ስምንት /18/ ቀን ዑራኤል መጥቶ የሄሮድስን መሞት ነገራቸው ወደ ሀገራቸው ይመለሱ ዘንድ በደመና ከተጫኑ በኋላ ጌታ እናቱን እንዲህ አላት በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙትን ተራራዎች ሁሉ ለስምሽ መታሰቢያ ይሆኑሽ ዘንድ አሥራት አድርጌ ሰጥቼሻለሁ ። ብሎ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙትን ተራራዎችን ሜዳዎችን ኮረብታዎችን አሳያት። እመቤታችን ሁሉንም ቦታዎች እየተዘዋወረች እንድታይ ልጅዋን ጠየቀችው። ልጅዋም የሚመለሱበት ጊዜ እንደደረሰ ነገራት። በብሩህ ደመና ላይ ተቀምጠው ክፍላተ አህጉር እየተዘዋወሩ ተራራዎችን ወንዞቸን አስጐበኛት የኢትዮጵያን ምድር ከጐበኙ በኋላ በደመና ተጭነው ጥር 29 ቀን ምድረ ግብፅ ደረሱ። ወደ ኢትዮጵያ የገቡት በቅዱስ ዑራኤል መሪነት ነው። ከግብፅ ወደ ኢትዮጵያ የመግባት ታሪክ በድርሳነ ዑራኤል ላይ በስፋት ተጽፏል።

❖❖❖ቅዱስ ኡራኤል ኢትዮጵያንና የጽዮንን ልጆች አደራ፤ በእሳት ሰረገላ በነበልባል ታጅበህ ለተልዕኮ የምትፋጠን የአምላካችን አገልጋይ ወራዙተ ኢትዮጵያን በብርሐናዊ ክንፍህ ሸፍነህ ከመርዘኞች የሞት ቀስት ከቀሳፊ ነገር ሁሉ ሰውረን! ❖❖❖

የእንዳ ማርያም መድኃኒት አዲ ዳዕሮ ጭፍጨፋ❖ (ትናንትና በማርያም ዕለት የወጣ ቪዲዮ)

👉 ምዕመናን በፈረሰው የቤተ ክርስቲያን ሕንፃ ሲጸልዩ፤ ❖❖❖“እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ”❖❖❖

ቤተክርስቲያኑ ህዳር፮/6 ፪ሺ፲፫ ዓ.ም ኖቬምበር 15 ቀን 2020 በጦር መሳሪያዎች ተደምስሳ ነበር። በዓመቱ የቅድስት ማርያም (ደብረ ቁስቋም)ዕለት የኢትዮጵያ እና የኤርትራ ወታደሮች ከተማዋን ያጠቁ ሲሆን የአይን እማኞች ግን ቤተክርስቲያኑን በጥይት የደበደቧት ኤርትራዊያን ናቸው ብለዋል ፡፡ ምስሉ የተቀረፀው የፅዮን ቅድስት ማርያም በዓል ልዩ ቀን በኖቬምበር 30 ቀን ነበር። ምእመናን “እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ፤ አቤቱ ፣ ማረን!” ሲሉ ተደምጠዋል

በቤተክርስቲያኑ ላይ በተተኮሱት የጥይት መሳሪያዎች ፬/4 ሰዎች መሞታቸውን ምንጮች ገልጸዋል። ቤተክርስቲያን በ ፲፭/15 ኛው ክፍለዘመን እንደተመሰረተች ይነገራል

ሌላ ባቅራቢያው የሚገኘ የአቡነ አረጋዊ ቤተክርስቲያንም ኢላማ ተደርጋ የተወሰነ ጉዳት ደርሶባታል፡፡ ሌሎች በገጠር ውስጥ ያሉ አብያተ ክርስቲያናትና በአቅራቢያ ባሉ አካባቢዎችም በርካታ ክባባድ መሣሪያዎችን በማውረድ ዒላማ ተደርገዋል

👉 Parishioners in Adi Da’iro praying in a destroyed church:

❖❖❖‘O Lord, Be merciful to us’❖❖❖

The damaged Church of Inda Mariam Medhanit- Adi Daero- Tigray

The church was destroyed on November 15, 2020 by artilleries. The date is when Ethiopian and Eritrean soldiers attacked the town, but eyewitnesses said it was Eritreans that shelled the church. the footage was filmed on 30 November, the special day of the festival of Saint Mary of Tsion. The faithful are heard saying “Be merciful to us, O Lord”

According to sources, 4 people died from the artilleries fired at the church. The church is said to be founded in the 15th century.

Another church, the Church of Abune Aregawi has also been targeted, and sustained some damage. Other churches in the countryside have also been targeted with many artilleries landing in their compounds and nearby areas.

_________________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በጽዮን ማርያም ዕለት የጋናው ዳኛ ራሱን ስቶ ለምን መኻል ሜዳ ላይ ተዘረረ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 31, 2021

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

የጽዮን ልጆች እየተጨፈጨፉ፣ በሺህ የሚቆጠሩ የዋልድባ አባቶች እየተፈናቀሉ ባላቡት በዚህ የሑዳዴ ጾምና የምሕላ ወቅት ቃኤላውያኑ የእግር ኳስ አፍቃሪ የጽዮን ጠላቶች ይጫወታሉ፣ ይሳከራሉ፣ ይጨፍራሉ፣ ዳንኪራ ይረግጣሉ።

👉 የጋናው ዳኛ መኻል ሜዳ ላይ ምን ሆኖ ራሱን ስቶ ለመውደቅ በቃ?

መልሱን ለማግኘት ጽዮንን እንጠይቃት!

👉 የጋና እና ኢትዮጵያ ተመሳሳይ ባንዲራዎች።

ትክክለኛዎቹ የጽዮን ቀለማት ያረፉበትን የአፄ ዮሐንስን ሰንደቅ ወስዳ ኮከብ ያሳረፈችበት ጋና አንዳንድ ነገሮችን በተደጋጋሚ ጠቁማናላች።

👉 ድንቁ ፪ሺ፲፪ / 2012 .ም – አዞው ግራኝ በ666ቱ ተመረጠ

በአውሮፓውያኑ 2012 ./4 አፍሪቃውያን መሪዎችተገደሉ“፦

. ኢትዮጵያ – መለስ ዜናዊ (ሰንደቅ፦ አረንጓዴ፣ ቢጫ፣ ቀይ)

. ጋና – ጆን አታ ሚልስ (ሰንደቅ፦ አረንጓዴ፣ ቢጫ፣ ቀይ)

. ጊኒ ቢሳው – ማላም ባካይ ሳንሃ (ሰንደቅ፦ አረንጓዴ፣ ቢጫ፣ ቀይ)

. ማላዊ – ቢንጉ ዋ ሙታሪካ

መጋቢት ፳፩/21 .ም ቅድስት ማርያም❖

በኢትዮጵያ እና አይቮሪ ኮስት የእግር ኳስ ቡድኖች መካከል የነበረውን ጨዋታ ይመራ የነበረው ጋናዊ ዳኛ ራሱን ስቶ ወደቀ። (ይህ የግራኝ አብዮት አህመድን ዕጣ ፈንታ ይጠቁመናል)

በጽዮን ማርያም ክብረ በዓል ሰሞን በጽዮን ጠላቶች የተጨፈጨፉት የቅድስት ማርያም ዓብያተ ክርስቲያናትና ገዳማት፡

አክሱም ጽዮን ማርያም

ደንገላት ቅድስት ማርያም ላይ፣

ገዳም ማርያም ውቅሮ እምባስነይቲ

የቸሊ/ግጀት ጭፍጨፋ፤ ከሁለት መቶ በላይ ተዋሕዷውያን ሕፃናትና ወጣቶች ተጨፈጨፉ!

ጭፍጨፋው በዓመቱ የኪዳነ ምሕረት ዕለት ነው የተፈጸመው።

የእንዳ ማርያም መድኃኒት አዲ ዳዕሮ ጭፍጨፋ(ትናንትና በማርያም ዕለት የወጣ ቪዲዮ)

👉 „CHELI Massacre, Tigray | Evil Abiy Ahmed Ali’s & Isaias’ Soldiers Slaughtered Everyone in The Village”

💭 የጭካኔ ተግባራት፣ አሰቃቂ እልቂቶች፣ የአይን እማኞች ዘገባዎች ፣ የአሰቃቂ ድርጊቶች ማስረጃዎች እጅግ የበዙበት የትግራይ የዘር ማጥፋት ወንጀል፦

“ሁለት ወንድሞቼ ‘በኢትዮጵያ’ ሰአራዊት ተገድለዋል”

የSkyNews ዘገባ በትግራይ ቼሊ፤ የካቲት ፲፮/፪ሺ፲፫ Feb 23, 2021 የአረመኔው የአብይ አህመድ አሊ እና የኢሳያስ አፈቆርኪ ወታደሮች – የመንደሩን ሰው ሁሉ አርደዋል – ለሰውና ለእንስሳት የምግብ አቅርቦትን አቃጥለዋ ፥ ብዙ ቤቶችን አውድመዋል … በእያንዳንዱ ቤት ቢያንስ ከ፪/2 እስከ ፬ /4 የሚሆኑ የቤተሰብ ዓባላት ሕይወት ጠፍቷል … መሸሽ ያልቻሉት በጅምላ ተገድለው በጅምላ መቃብር ውስጥ ተቀብረዋል። 😢😢😢

❖ ❖ ❖ ይብላን ❖ ❖ ❖ለገዳዮቻቸው፤ ወገኖቼ የሰማዕትነትን አክሊል ተጎናጽፈዋል!❖ ❖ ❖

ቅዱስ ኡራኤል ኢትዮጵያንና የጽዮንን ልጆች አደራ፤ በእሳት ሰረገላ በነበልባል ታጅበህ ለተልዕኮ የምትፋጠን የአምላካችን አገልጋይ ወራዙተ ኢትዮጵያን በብርሐናዊ ክንፍህ ሸፍነህ ከመርዘኞች የሞት ቀስት ከቀሳፊ ነገር ሁሉ ሰውረን!

ዘመነ 666 | ጂኒው ግራኝ አህመድ አሊ በፓርላማ ቀባጠረ ፥ ሶሪያዊው አጋሩ አህመድ አሊ በአሜሪካ ፲ ሰዎችን ገደለ”

የዋቄዮአላህአቴቴ መንፈስ ሲገለጥ☆

የአሜሪካዋ ኮሎራዶ ግዛት ገዳይ፤ አህመድ አል አሊዊ አሊ

አብዮት አህመድ አሊ ከ፳ ዓመታት በፊት ጂሃድ በጎንደር ጀምሮ ነበርን?

የኢትዮጵያ አየር መንገዱ ረዳት ፓይለት፤ አህመድ ኑር መሀመድ

☆ ”አላህ ደም ይወዳል” ሽህ አህመድ አሊ

ግራኝ አህመድ አሊ በፓርላማ ጂኒውን በጠራበት ዕለት ሶሪያዊው አህመድ አሊ አሥር

ሰዎችን በአሜሪካዋ ኮሎራዶ ገደለ።(ግራኝ እዚያ የሚፈልገው ኢትዮጵያዊ ይኖር ይሆን?)

አህመድ ከ 6 ቀናት በፊት በማርች 16 ሩገር AR-556 ጠመንጃውን ገዛ 👉 666

👉 ይህን ጽሁፍ ካቀረብኩ ከጥቂት ቀናት በኋላ ኢትዮጵያውያን በኮሎራዶ ግዛት በዴንቨር ከተሞች ጸረተግራይ እና ትግራይን ደጋፊ ሰልፎችን ጠሩ።

👉 “የፈረንሳይ ሁከት፣ ብጥብጥና እሳት ከአክሱም ጽዮን ጋር ምን ያገናኛቸዋል?”

👉 ፈረንሳይ ቅዳሜ ኅዳር ፲፱/19 – ፳፻፲፫ ዓ.

በመላው ፈረንሳይ በአዲሱ የደህንነት ረቂቅ ላይ ከፍተኛ ሁከትና ብጥብጥ የታዩበት የተቃውሞ ሰልፎች ተካሂደዋል። (የኦሮሞን ሰራዊት የሚያሰለጥኑት ፈረንሳይና ኤሚራቶች ናቸው)

👉 ባሕሬን እሑድ ኅዳር ፳/20 – ፳፻፲፫ ዓ.

ፎርሙላ ፩ የሞተር ስፖርት ፥ ፈረንሳዩ ሮማን ግሮዧን በጣም ከፍተኛ ከሆነ አደጋ መላው ዓለምን በአስገረመ ተአምር ተረፈ።(አደጋውን ሩሲያዊው ሾፌር ዳኒል ኪቪያት ነበር የፈጠረው፤ ትንሽ ቆየት ብሎ በሌላ ከባድ አደጋ ላይ ተሳትፏል፤ ሩሲያዊ መሆኑ ያለምክኒያት አይደለም)

ከሳምንት በፊት እንዳወሳሁት ፎርሙላ ፩ ላይ 666ትን አስመልክቶ ሰሞኑን የታዘብኩትን አስገራሚ ግጥጥም እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ በሚቀጥሉት ቀናት አቀርበዋለሁ። የዛሬው ተከታዩ መሆኑ ነው፤ በጣም ይገርማል።

👉 በዚሁ ዕለት ህዋሀቶች “ተዋጊ አውሮፕላን ጣልን ፥ አክሱምን ተቆጣጠርን” አሉ።

👉 ከዓመት በፊት አምታቹ መናፍቅ እና የግራኝ አማካሪ ፓስተር ወዳጄነህ የግራኝን ዘመቻ አክሱም ጽዮን

ፍኖተ ካርታ በተቀናበረ ድራማ አሳያን።

ብዙዎችን ግብዞችን፣ ሞኞቹንና የተዳከሙትን ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችንን ለሀሳዊ መሲሁ በማዘጋጀት ላይ ያለው ቆሻሻው ግራኝ አብዮት አህመድ፤ ልክ በአሜሪካ የፕሬዚደንታዊ ምርጫ ዕለት በአክሱም ጽዮን ላይ ጦርነት በፌስቡክ እንዲያውጅ በሉሲፈራውያኑ ጌቶቹ ታዘዘ፣ በተቀናበረና ቲያትራዊ በሆነ መልክ ፋሺስታዊ ጭፍጨፋዎችን በማካሄድ በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ትግሬዎችን እና አማራዎችን ለአሜሪካው “የምስጋና ዕለት” / “Thanksgiving“/ኢሬቻ በቂ የደም መስዋዕት ካቀረበ በኋላ ልክ የጽዮን ማርያምን የክብረ በዓል ዕለት ጠብቆ፤ “ድል ተቀዳጅተናል!” አለን። አቤት ይህን አላጋጭ አውሬ የሚጠብቀው እሳት!

ለማንኛውም ግራኝ እና ቅጥረኛ ሰራዊቱ በአክሱምና ታቦተ ጽዮን ዙሪያ ምን እንዳደረጉ ባፋጣኝ መጣራት አለበት። ይህ ዘመቻ የታቦተ ጽዮንን ለመስረቅ ይሆንን? ከሆነ በሚቀጥሉት ቀናት በእስራኤል ላይ የሆነ ነገር ሊደርስባት ይችላል። የኢራን ጥቃት?

በሌላ በኩል ባለፉት ቀናት ብዛት ያላቸው ክርስቲያን ወገኖቻችን በግብጽ፣ በናይጄሪያ እና ኢንዶኔዥያ በአስቃቂ ሁኔታ በመሀመዳውያኑ ተጨፍጭፈው እንዲሁ ተሰውተዋል።

👉 አምና ልክ በዚህ ጊዜ የሚከተለውን ጽሑፍ አቅርቤ ነበር

__________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infotainment | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Amhara Fano to Tigrayans: You Don’t Belong Here’: ‘LEAVE or Lose Life’’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 29, 2021

አማራ ፋኖ ሚሊሺያ ለትግራዋያን፤ “እዚህ አትኖሯትም፤ ወይ ውጡ ወይ ሕይወታችሁን ታጣላችሁ!

እግዚኦ! አማራ ምን ነካው? ሱዳን ወደ ጎንደር እየተጠጋች ነው፣ ኦሮሞዎች አዲስ አበባን ለመጠቅለል በመጣደፍ ላይ ናቸው፣ የሰላማዊው የትግራይ ሕዝብ ነገር አላስተኛና አላሽችል ያለው አማራ ግን በወኔ ምስኪን ገበሬዎችንና ቤተሰቦቻቸውን እንደ ሌባ ከቤታቸው ያሳድዳል፣ ይዘርፋል ይገድላል ፥ ገዳም ገብቶ በሺህ የሚቆጠሩ ታላላቅ አባቶችን ከእግዚአብሔር ቤት ያስወጣል፣ አንወጣም ያሉትን ይደበድባል፣ ይገድላል። አማራዎች ኢትዮጵያን አዋረዷት! ተዋሕዶን አቀለሏት! ባዕዳውያኑ ተሳለቁብን! ጠላት ተደሰተ!

❖[ኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ ፬፥፰፡፲፩] ❖

ቃየልም ወንድሙን አቤልን። ና ወደ ሜዳ እንሂድ አለው። በሜዳም ሳሉ ቃየል በወንድሙ በአቤል ላይ ተነሣበት፥ ገደለውም። እግዚአብሔርም ቃየልን አለው። ወንድምህ አቤል ወዴት ነው? እርሱም አለ። አላውቅም፤ የወንድሜ ጠባቂው እኔ ነኝን? አለውም። ምን አደረግህ? የወንድምህ የደሙ ድምፅ ከምድር ወደ እኔ ይጮኻል። አሁንም የወንድምህን ደም ከእጅህ ለመቀበል አፍዋን በከፈተች በምድር ላይ አንተ የተረገምህ ነህ።”

Land Dispute Drives New Exodus In Ethiopia’s Tigray

They (Amhara forces) circulated a paper saying, ‘If you don’t leave the area within two days, you will lose your lives’,” said Birhane Tadele, a priest from the west Tigray village of Rewasa. “Then they took all the cattle and everything in the house.”

The dusty buses keep coming, dozens a day, mattresses, chairs and baskets piled on top. They stop at schools hurriedly turned into camps, disgorging families who describe fleeing from ethnic Amhara militia in Ethiopia’s Tigray region.

Four months after the Ethiopian government declared victory over the rebellious Tigray People’s Liberation Front (TPLF), tens of thousands of Tigrayans are again being driven from their homes.

This time, it is due not to the fighting, but to regional forces and militiamen from neighbouring Amhara seeking to settle a decades-old land dispute, according to witnesses, aid workers and members of Tigray’s new administration.

Amhara officials say the disputed lands, equal to about a quarter of Tigray, were taken during the nearly three decades that the TPLF dominated central government before Prime Minister Abiy Ahmed came to power in 2018.

Obviously the land belongs to the Amhara region,” Gizachew Muluneh, spokesman for the Amhara regional administration, told Reuters.

Ababu Negash, 70, said she fled Adebay, a town in western Tigray, after Amhara officials summoned Tigrayans to meetings in February.

They said you guys don’t belong here,” Ababu told Reuters in Shire, a town 160 km to the east, to where many from west Tigray are fleeing. “They said if we stay, they will kill us.”

This fresh exodus from the west of Tigray risks exacerbating a precarious humanitarian situation in the region, with hundreds of thousands of people already uprooted by fighting. The territorial dispute is also being carefully watched by other regions in Ethiopia’s fractious federation, some with their own simmering border disputes.

Fighters from Amhara entered western Tigray in support of federal forces after the TPLF, Tigray’s then-governing party, attacked military bases there in November. They have remained ever since, and Amhara officials say they have taken back a swathe of territory that was historically theirs.

Tigrayan officials say the area has long been home to both ethnic groups and that the region’s borders are set by the constitution. Now that fighting has subsided and roads have reopened, they say there is a concerted, illegal push to drive out Tigrayans.

Reuters interviewed 42 Tigrayans who described attacks, looting and threats by Amhara gunmen. Two bore scars they said were from shootings.

The western Tigray zone is occupied by the Amhara militias and special forces, and they are forcing the people to leave their homes,” Mulu Nega, head of Tigray’s government-appointed administration, told Reuters in Tigray’s capital Mekelle.

He accused Amhara of exploiting Tigray’s weakness to annex territory. “Those who are committing this crime should be held accountable,” he said.

Asked about the accounts of violence and intimidation by Amhara fighters, Yabsira Eshetie, the administrator of the disputed zone, said nobody had been threatened and only criminals had been detained.

No one was kicking them out, no one was destroying their houses even. Even the houses are still there. They can come back,” he said. “There is federal police here, there is Amhara special police here. It is lawful here.”

Reuters was unable to reach Amhara police, and federal police referred questions to regional authorities.

WHOSE LAND?

Gizachew said Amhara was now administering the contested territory, reorganising schools, police and militia, and providing food and shelter. Tigrayans were welcome to stay, he said, adding that Amhara has asked the federal government to rule on the dispute and expected a decision in coming months.

He did not respond to requests for comment on the accusations of violence and intimidation by Amhara fighters.

The prime minister’s office referred Reuters to regional authorities to answer questions about the land dispute and the displacement of Tigrayans, who make up around 5% of Ethiopia’s 110 million people. There was no response from a government task force on Tigray or the military spokesman.

In a speech to parliament on March 23, Abiy defended Amhara regional forces for their role in supporting the government against the TPLF. “Portraying this force as a looter and conqueror is very wrong,” he said.

The United Nations has warned of possible war crimes in Tigray. U.S. Secretary of State Antony Blinken said this month there have been acts of ethnic cleansing and called for Amhara forces to withdraw from Tigray.

Ethiopia’s government strenuously denies that it has an ethnic agenda.

Nothing during or after the end of the main law enforcement operation (against the TPLF) can be identified … as a targeted, intentional ethnic cleansing against anyone in the region,” the foreign ministry said in a statement following Blinken’s remarks.

Reuters could not determine how many people have fled west Tigray in recent weeks as families move frequently, many stay with relatives, and some have been displaced several times.

Local authorities and the U.N. Office for the Coordination of Humanitarian Affairs (OCHA) said about 1,000 were reaching Shire every day, with 45,000 coming since late February.

The Norwegian Refugee Council said between 140,000-185,000 came from west Tigray over a two-week period in March.

LEAVE OR LOSE LIFE’

Tewodros Aregai, interim head of Shire’s northwestern zone, said the town was hosting 270,000 displaced people even before the latest influx and did not have enough food or shelter.

Four centres set up to house new arrivals are near-full. Families cram into classrooms, halls and half-finished buildings. Others camp under tarpaulins or on open ground.

Ababu said she and her family reached Shire at the beginning of March. She fled her farm in November, when she said Amhara regional forces killed civilians in nearby Mai Kadra after taking the town with federal forces. She said she spent three months in Adebay but was forced to leave at the end of February.

Reuters could not independently verify her account. Communications in Tigray, a mountainous region of about 5 million people, have been patchy since the conflict began and the region was off-limits for most international media until this month.

Amhara officials in Mai Kadra deny that Tigrayans were attacked there, although dozens of displaced residents provided similar accounts.

People still living in Mai Kadra told Reuters that Tigrayan youths, backed by local security forces, stabbed and bludgeoned to death hundreds of Amhara civilians the night before government forces entered the town on Nov. 10. Ethiopia’s state-appointed human rights commission said two weeks later that an estimated 600 civilians had been killed.

The 42 Tigrayans interviewed by Reuters as they fled from the west said they were now being evicted en masse.

They (Amhara forces) circulated a paper saying, ‘If you don’t leave the area within two days, you will lose your lives’,” said Birhane Tadele, a priest from the west Tigray village of Rewasa. “Then they took all the cattle and everything in the house.”

Birhane said he fled to Humera, a town in the disputed zone, but could not stay because Amhara gunmen were rounding up people with Tigrayan IDs and imprisoning them. He now lives in a school in Mekelle.

Two other Tigrayans also described such roundups in Humera, and three described similar circulars at other locations demanding they leave. Reuters could not independently verify their accounts.

A farmer from Mylomin, a small village in west Tigray, showed Reuters scars on the stomach and back of his five-year-old son Kibrom, whom he said was shot when the Ethiopian army arrived on Nov. 9 with its Amhara allies.

The farmer, who did not want his name published for fear of reprisals, said he took the boy to Gondor hospital in Amhara. When they returned, neighbours told him Amhara gunmen had stolen his 60 cattle and other belongings. He now lives with his family in a Mekelle schoolyard.

Reuters was unable to reach officials in Mylomin for comment on his account of the fighting. Officials at Gondor hospital said they received an influx of patients with injuries from violence in early November but did not give details on specific cases.

Source

_________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የዋልድባ ገዳም አባቶች ሰቆቃ | በትግራይ እየሆነ ባለው የአባቶች እንባ ሲደርቅ ኢትዮጵያውያን ሁሉ ደም ያለቅሳሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 29, 2021

[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፮፥፲፮፡፲፱]❖

እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፤ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ ትዕቢተኛ ዓይን፥ ሐሰተኛ ምላስ፥ ንጹሕን ደም የምታፈስስ እጅ፥ ክፉ አሳብን የሚያበቅል ልብ፥ ወደ ክፉ የምትሮጥ እግር፥ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ

ዋልድባ ይናገር ዜጋመልም ሳይቀር

እንባቸው መፍሰሱ ለምን እንደነበር።

ነበር ወይ ፈልገው ሹመት ሽልማት

ወይስ ሃብት ንብረት የተሟላ ቤት

ወይስ አምሯቸው ነው ፈልገው መሞት

እናንተ ገዳማት ምስጢሩን አውሩት።

ጎበዝ ሰው አማረኝ በእምነቱ የፀና

ምግባር ሃይሞኖቱን በእጅጉ ያቀና።

እንጦንስ የወለደው በምግባር በእምነት

ተምሮ ያደገ ከተክለሃይማኖት።

የጊዮርጊስ ወዳጂ የት ነው የሚገኘው

በመሃል ከተማ በአራዳ ውስጥ ነው

ወይስ በዝቋላ በደብረ ሊባኖስ በደብረ ዳሞ ነው።

ወገን ሰው ናፈቀኝ አይኔን ሰው አማረው

የሃይማኖት ጀግና የት ነው የማገኘው?

ልግባ ወይ ዋልድባ ጫካ ካለበት

ማህበረ ስላሴ ከቅዱሳን ቤት

አክሱም ጊሸን ማርያም ከቃልኪዳን ቦታ

ይገኛል ወይ ጀግና ጠላት የሚረታ።

________________________________

Posted in Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

፩ሺህ የዋልድባ ትግርኛ ተናጋሪ መነኮሳት በግራኝ እና በፓትርያርክ ኢሬቻ በላይ ተባረሩ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 29, 2021

❖❖❖በጋላማራ ቃኤላውያን ከዋልድባ ገዳም የተባረሩት አባቶች❖❖❖

እስኪ ይታየን በሑዳዴ ጾም፣ ምሕላ በሚደረግበት በዚህ ወቅት ከልጅነታቸው ጀምረው እንጀራና ወጥ ሳይቀምሱና የዛፍ ሥር ብቻ እየተመገቡ ለመላዋ ኢትዮጵያ፣ ለመላዋ አፍሪቃና ለመላዋ ዓለማችን ተግተው ጸሎት የሚያደርጉትን “ዘር” የሌላቸውን አባቶቻችንን “ትግርኛ ትናገራላችሁና ሂዱ ከዚህ ውጡ!” ብለው ሲደበድቧቸውና ሲያሳድዷቸው!😠😠😠 😢😢😢 ታዲያ ባለፈው ጊዜ “በመኻል አገር ያሉ ተዋሕዶ ነን፣ ክርስቲያኖች ነን የሚሉት ወገኖች አህዛብ እንጂ ክርስቲያኖች ሊሆኑ አይችሉም።” ማለቴ ይህን አያረጋግጥልንምን? በሚገባ እንጂ!

ይህ በተቀደሱት የጽዮን ተራራ ላይ የሚገኙትን አባቶቻችንን የማሳደዱ ዘመቻ የጀመረው ዛሬ አይደለም፤ የጀመረውና በደረጃ እየተካሄደ ያለው፤

የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ የመሀመድ ተከታዮች ወደ ኢትዮጵያ ገብተው በውቅሮ ችግኛቸውን ከተከሉበት ከ620 – 630 ዓመታት ጀምሮ ነው።

በመካከለኛው ዘመናት አውሮፓውያኑ ኤዶማውያን (ዔሳውያን) እና እስማኤላውያኑ መሀመዳውያን “ጽላተ ሙሴን እና ቄስ ዮሐንስን (Prester John) በሚሉ በብዙ የጉዞ ዘመቻዎች በኩል የተለያዩ ሙከራዎችን አድርገው ነበር፤ ግን ከተቀደሱት የጽዮን ተራሮች የሚመነጨውን ኃይል መቆጣጠር አልተቻላቸውም።

ቆየት ብሎ በግራኝ አህመድ ቀዳማዊ ዘመን በክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ መሪነት ብዙ ሞከሩ፤ ግን አልተቻላቸውም! ቀጥሎ በቱርክና በግብጽ አስተባባሪነት ሞከሩ፤ አሁንም ግን ከተቀደሱት የጽዮን ተራሮች የሚመነጨውን ኃይል መቆጣጠር አልተቻላቸውም።

ቀጣዩ ሙከራቸው ጣልያን በአድዋ ጦርነት ሽንፈት በገጠማት ዘመን ነበር። በዚህም ዘመን ከተቀደሱት የጽዮን ተራሮች የሚመነጨውን ኃይል መቆጣጠር አልተቻላቸውም። ስለዚህ እስማኤላውያኑ እና ኤዶማውያኑ ስልታቸውን በመቀየርና የቀስበቀስ ቀዝቃዛ ጦርነት በሰላማዊ መልክ ለማካሄድ ሰርገው መግባት እንደሚገባቸው ተረዱት። እነ አፄ ምኒሊክን በአህዛብ የስልጣኔ ከረሜላ አታልለውና የመንግስታት ቤቶችን በመገንባት፣ የምድር ባቡርን በመዘርጋት፣ ስልክና መብራት በማስገባት ተቆጣጠሯቸው። በዚህ ወቅት ፀረ-ኢትዮጵያ፣ ፀረ-ጽዮን የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው ጋላዎች በተለይ በአማራው ሕዝብ ዘንድ ሰርገው ለመግባትና የዋቄዮ-አላህ-አቴቴን ቫይረስ ለማሰራጨት በቅተው ነበር። በመሓል ከስልሳ ዓመታት በፊት በአሲንባ ተራሮች ፀረ-ተዋሕዶ የሆኑ ኢ-አማንያን ቡድኖች (ጀብሃ + ሻዕቢያ + ህወሃት + ኢሃፓ + መኤሶን ወዘተ) እንዲደራጁ ተደረጉ።(ለእባብ መርዝ መድኃኒቱ የእራሱ የእባብ መርዝ ነውና) መጤዎቹ የዋቄዮ-አላህ ልጆች በወቅቱ ኢትዮጵያን ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር ብቃትም ችሎታም ስላልነበራቸው ተገቢውን ትምህርትና የስልጣኔ ልምድ ለመውስድ በመሪነት ቦታ ላይ ዲቃላ ወገኖቻቸውን በማስቀመጥ (አፄ ምኒልክ፣ አፄ ኃይለ ሥላሴ፣ መንግስቱ ኃይለ ማርያም፣ ሳሞራ ዩኑስ) እስከ እኛ ዘመን ድረስ ብዙም ሳይለፉና ደማቸውንም ሳያፈሱ በትዕግስት ለመዝለቅ በቅተዋል። በእነዚህ ሁሉ ዘመናት ሲራብ፣ ሲታመምና ደሙን ሲያፈስ የነበረው፤ ልክ ዛሬ እንደምናየው የትግራይ ሕዝብ ነው። የሌላው ሕዝብ ቁጥር ሲጨምር የዛሬዋ ኤርትራ እና የትግራይ ሕዝብ ቁጥር ግን ትንሽ ማደግ ሲጀምር የሕዝብ ቁጥር ቀናሽ ጦርነቶች፣ ረሃብና በሽታዎች ይላኩበታል።

የሰይጣን ጭፍራው የግራኝ አብዮት አህመድ አሊ “ዘመቻ አክሱም ጽዮን” ተልዕኮም ይህ መሆኑን በግልጽ እያየነው ነው። ወንድማማቾችን እርስበርስ እያባላ ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ አለቆቹ የሰጡትን ይህን ፀረ ጽዮን ተልዕኮ ለማሟላት ይተጋል። በትግራይ ሕዝብ ላይ ታይቶ የማይታወቅ ግፍና ሰቆቃን በማምጣት ላይ ያለውን ግራኝ አብዮት አህመድን በአንድ ቀን የመመንጠር ብቃቱ ያላቸው ህወሃቶች እስካሁን እርሱንም ሆነ የእርሱን አመራር አካላት ለመድፋት ሙከራ አለማድረጋቸው ቀደም ሲል እንዳልኩት ዛሬም ምናልባት ሁሉም በመናበብ ተዋሕዶ ክርስቲያኖችንና የትግራውያንን የተዋሕዶ ክርስትና ህልውና ለማጥፋት እየሠሩ ነው ብዬ እገምታለሁ። ተሳስቼም ከሆነ ሐቁን በቅርቡ የምናየው ነው የሚሆነው።

የአረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ ቃኤላውያኑ ኦሮሞዎች እና አማራዎች፤ “አፄ ምኒልክ፣ አፄ ኃይለ ሥላሴና መንግስቱ ኃይለ ማርያም ባሕሩን ለማድረቅ ከሠሯቸው ስህተቶች መማር አለብን” በሚል ወኔና ድፍረት በመነሳሳት የትግራይን ሕዝብ ሙሉ በሙሉ ለማጥፋት ወስነዋል። አይሳካላቸውም እንጂ፤ ሆኖም እስካሁን በሰሩት ወንጀል እያንዳንዱ የትግራይ ተወላጅ በእነዚህ ፋሺስት ሕዝቦች ላይ የኑክሌር እና ባዮሎጂካል መሳሪያዎችን የመጠቀም እንኳን መብት ይኖረዋል። ግን ጽዮንና ጽላተ ሙሴን አጥብቆ የያዘ እንዲህ ዓይነት ጭካኔ ውስጥ መግባት አያስፈልገውም።

ግራኝ አህመድ ቀዳማዊ በጎንደር አካባቢ ጥሎት የሄደው መንፈስ በግራኝ አህመድ ዳግማዊ ቀስቃሽነት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ላይ፣ በጽዮን ላይ ጂሃዱን በማጧጧፍ ላይ ይገኛል። አምና ላይ ልክ በዚህ ወቅት በዚሁ በዋልድባ ገዳም ጫካ ውስጥ ታርደው የተገኙትን አባት እናስታውሳቸዋለን?(ነፍሳቸውን በቅዱሳኑ ዕቅፍ ያኑርንል ከማህበረ ፃድቃን ይደምርልን!)”የዋልድባ መነኵሴ አባ ሀብተወልድ በ ሔሮድሳዊው ግራኝ አህመድ ነው ተገድለው የሚሆኑት

አዎ! ይህን እያደረገ ያለው 100% በአክሱም ጽዮን፣ በደብረ አባይ፣ በደንገላት፣ በደብረ ዳሞና በውቅሮ አማኑኤል ገዳማትና ዓብያተ ክርስቲያናት ላይ ጭፍጨፋ ያካሄደው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ነው። ይህ ጉዳይ ደም ከማልቀሳችን በፊት ከፍተኛ ትኩረት አግኝቶ አፋጣኝ ምላሽ ሊሰጠው ይገባል። አባቶችን የእግዚአብሔር መላዕክት ይከተሏቸዋል! የሰማዕትነት አክሊልንም ይቀዳጃሉ፤ ከአህዛብ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ጎን የተሰለፉትና “አማራ ነን!” ለሚሉት ጽንፈኞች ግን ወዮላቸው!

ከአስር ዓመታት በፊት በተዋሕዶ ላይ ክህደት የፈጸሙት እነ አቶ ስብሐት ነጋ በዋልድባ አካባቢ ፋብሪካዎችን ለመገንባት ሲነሳሱ ይህን ጠቁሜ ነበር።

ዛሬም አባቶቻን ከትግራይ ገዳማት በማፈናቀልና ገዳማቱንና ዓብያተ ክርስቲያናቱን በማፈራረስ ይህ ለአሜሪካ ሃሪኬኖች/አውሎ ነፋሳትና ለሌሎችም እኛ ለማናያቸው ክስተቶች መነሻ/መቀስቀሻ ምክኒያት የሆኑትን የተቀደሱትን የጽዮን ተራሮች መቆጣጠር ይሻሉ።

ለዚህ ከሃዲ ትውልድ ግን ከፍተኛ መቅሰፍት እየመጣበት ነው። ይህ ቀላል ነገር እንዳይመስለን። አንድ ሺህ የዋልድባ መነኮሳትን በዚህ መልክ ማንገላታት፣ ማፈናቀልና መግደል ማለት ኢትዮጵያ ለአንድ ሺህ ዓመታት ርቃኗን ቀረች፣ ተዋረደች፣ ወደቀች ማለት ነው። (ጋሎቹ ከእንግዲህ ለአንድ ሺህ ዓመት እንገዛለን እያሉ አይደል?!)አዎ! ህልም አይከለከልምና ያልሙ!

👉 ጽዮንን የደፈረ ሰላም፣ ዕረፍትና እንቅልፍ የለውም፤

በአክሱም ጽዮን ላይ፣

በዋልድባ ላይ፣

በደብረ አባይ ላይ፣

በደንገላት ቅድስት ማርያም ላይ፣

በደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ ላይ፣

በውቅሮ አማኑኤል ላይ፣

በዛላምበሳ ጨርቆስ ላይ፣

ከሳምንት በፊት በራያም ሁለት ዓብያተ ክርስቲያናት ተጠቅተዋል ተብሏል (አጣራለሁ)

እጅግ በጣም አሰቃቂ ግፍና ወንጀል የፈጸሙት ከሃዲዎች የኤዶማውያንና እስማኤላውያን ወኪሎች ሁሉ በመለኮታዊ ሰይፍ ይጨፍጨፉ! ነበልባላዊ በሚሆን በሥላሴ ቃልና ሥልጣን ይንደዱ! ይቃጠሉ! በሲኦል የጨለማ አዘቅት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ! ኃዘን ከላያቸው አይራቅ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ! እንደ ቃየልና ይሁዳ በዱርና በበርሃ ተበታትነው ሲቅበዘበዙ ይኑሩ! አሜን! አሜን! አሜን!

👉 ልክ በዚህ ሳምንት ከሦስት ዓመታት በፊት ግራኝ ገና ከመታወቁ በፊትና ስልጣን ላይ ሊወጣ ሲል የቀረበ ጽሑፍ፦

👉 “የጸሎት አባቶቻችንን ነጮቹ ይተናኮሏቸው ይሆን? | “አሸጎዳ” በገዳማት እና ዓብያተ ክርስትያናት የተከበበ ነው”

ትናንትና በወጣውና፡ በዴንማርክና ጀርመን በተካሄደው አንድ ጥናት፡ ከንፋስ ኃይል ማመንጫ ተርባይኖች የሚወጣው የዝቅተኛ ሞገድ ድምጽ፡ ለመንፈሣዊ / ስነልቦናዊ ጤንነት ጥሩ አይደለም ተብሏል።

የአመቱ ገብርኤል፡ ሰኞ፡ የካቲት ፲፱፥ ፪ሺ፲ ዓ.ም፤ ታዲያ ቅ/ ገብርኤል በዕለቱ ያሳየኝ ተዓምር፦

የአሸጎዳ ንፋስ ኃይል ማመንጫ ተርባይኖች በሦስት የቅ/ ገብርኤልና ቅ/ ማርያም፣ ቅ/አርሴማ ቤ/ክርስቲያናት መካከል የሚገኙ መሆናቸውን ነው። የመቀሌ አውሮፕላን ማረፊያም ባቅራቢያው ይገኛል፤ ( አውሮፕላን – ነፋስ ተርባይን)። የሚገርም ነው!

የኢትዮጵያ መንግሥት ከዘረጋቸው ሊደነቁ የሚገባቸው የታዳሽ ኃይል ምንጭ ልማት ፕሮጀክቶች መካከል የሕዳሴው ግድብና የአሸጎዳ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ይገኙበታል። ሆኖም፡ እነዚህ ፕሮጀክቶች በጎ በማይመኙልን አውሮፓውያን ተሳታፊነት ስለሚካሄዱ ነገሮችን መጠራጠርና በጎሪጥ የመመልከት ግዴታ አለብን።

የሞባይል ምሰሶዎችን በመሳሰሉ የማይክሮዌቭ ጨረር አፍላቂ የቴክኖሎጂ ውጤቶች ብዙ ዲያብሎሳዊ ተንኮል እንደሚፈጽሙ የተረጋገጠ ነው፤ ታዲያ አሁን እነዚህን የንፋስ ኃይል ማመንጫ ተርባይኖችን እውነት ለክፉ ነገር ይጠቀሙባቸው ይሆን? ወይስ “ንጹሑን” የታዳሽ ኃይል ምንጭ ልማቱን እንዳንቀጥልበት በምቀኝነት እንቅፋት ሊሆኑብን ይሻሉ?

ለማንኛውም ኢትዮጵያውያኑ ይህን ጉዳይ በቅርብ መከታተል ይኖርባቸዋል።

የንፋስ ኃይል በጣም የሚደገፍ የታዳሽ ኃይል አቅርቦት ነው። ግን፡ ጎጂ ጎን ሊኖረው ይችላልን?

በዴንማርክና ጀርመን፡ ከንፋስ ኃይል ማመንጫዎቹ የሚወጣው የዝቅተኛ ሞገድ ድምጽ፡ እንደ እንቅልፍ ማጣት፣ ራስ ምታት፣ የስኳር በሽታ፣ ከፍተኛ የደም ግፊት፣ የመስማት ችግር፣ የልብ እና የደም በሽታ እና ራስ ምታት / ማይግሬን ያስከትላሉ፡ ይላል ይህ መረጃ።

በአፍሪቃ አንጋፋው የአሸጎዳ ንፋስ ኃይል ማመንጫ መቀሌ አጠገብ፣ ብዙ ቅዱሳን ዓብያተ ክርስትያናትና ገዳማት አጠገብ መሆኑ ለአካባቢው ጥሩ ሊሆን ይችላል፤ ግን ደግሞ ጎጂና ተንኮል ያለበትም ነገር ሊሆን ይችላል።

በአሸጎዳ ንፋስ ኃይል ልማት ፕሮጀክት ላይ የተሳተፉት ፈረንሳይና ጀርመን ናቸው። እነዚህ ሃገራት ለእኛ በጎ በጎውን እንደማይመኙልን አሁን ግልጽ ነው። ታዲያ ይህ ምን ዓይነት ተንኮል ይኖርበት ይሆን? እንደ ዋልድባ አባቶቻችን በጸሎታቸው የሚያፈልቁትን የ ነፋስ ሞገድ ለመከለል ይሆን?

[መጽሐፈ ኢዮብ ምዕራፍ ፴፯፥ ፱፡ ፳፬]

ከተሰወረ ማደሪያውም ዐውሎ ነፋስ፥ ከእግዚአብሔር እስትንፋስ ውርጭ ተሰጥቶአል፤ የውኃውንም ሙላት በደመና ላይ ይጭናል፤ ለተግሣጽ ወይም ለምድሩ ወይም ለምሕረት ቢሆን፥ ኢዮብ ሆይ፥ ይህን ስማ፤ በውኑ እግዚአብሔር እንዴት እንደሚያዝዛቸው፥ ወይስ የደመናውን ሚዛን፥ በደቡብ ነፋስ ምድር ጸጥ ባለች ጊዜ፥ እንደ ቀለጠ መስተዋት እኛ ከጨለማ የተነሣ በሥርዓት መናገር አንችልምና ማንም በእርሱ ላይ ቢናገር ፈጽሞ ይዋጣልና አሁንም ነፋስ አልፎ ካጠራቸው በኋላ፥ ከሰሜን ወርቅ የሚመስል ጌጠኛ ብርሃን ይወጣል፤ ሁሉን የሚችል አምላክን እናገኝ ዘንድ አንችልም፤ ስለዚህ ሰዎች ይፈሩታል፤

👉 አስገራሚ ገጠመኝ | የተቃጠለው የአቡነ ተክለ ሐይማቶት ቤተክርስቲያን ከ፯ ዓመት በፊት

በተሠራ ቪዲዮ

ነገሮች ሁሉ ተገጣጠሙብኝ፦ እንደ ዋልድባ ገዳማት በመሳሰሉት ጫካማ አካባቢ ፋብሪካዎች እንዲሠሩ ካዘዟቸው በኋላ የኢትዮጵያ ቤተከርስቲያን ደኖችን መጠበቅ አለብን የሚሉ ዘመቻዎችን ብዙ የውጭ ሰዎች በማካሄድ ላይ ናቸው። የዶ/ር ማርጋሬትን ሥራ ዝቅ ማድረጌ አይደለም፤ አስተዋፅኦ ታደርግ ይሆናል፣ ለበጎ ሊሆን ይችላል። ሆኖም ለሁለት ሺህ ዓመታት ያህል ደኖቿን ጠብቃ ያቆየችልን ቤተክርስቲያን እስከሆነች ድረስ ለምን ሙሉውን ኃላፊነት ለቤተክርስቲያኗ አይተውላትም?

በተለይ የ ግራኝ አብዮት አህመድ የ”ችግኝ ተከላ” ዘመቻ ተንኮል ያለበት መሆኑን ብዙዎች አሁን እየተረዱት ነው። ደን የምትንከባከበው ቤተክርስቲያን ሆና የምትቃጠለውም ቤተክርስቲያን ናት። እንደ አብዮት አህመድ ከሆነ፦

ለዋቄዮአላህ መስዋዕት ከማድረጌ በፊት ለዛፉ ችግኝ መትከል አለበኝ፤ ለዚህም በብዙ ሚሊየን የሚቆጠሩትን ኢትዮጵያውያን ማንቀሳቀስ እችላለሁ፤ ንጉስ ነኝ፣ ጁፒተር ነኝ ፥ ልጆቿ የተገደሉባትና የዕምነት ቦታዎቿ የተቃጠሉባት ቤተክርስቲያን ግን በጎቿን ማዘዝ እንኳን አትችልም፤ ዛፎቹና ደኖቹ የኛ/ኬኛ ናቸው”።አዎ! ለዋቄዮአላህ ብዙ መስዋዕት በማቅረብ ላይ ስላሉ አምላካቸው ጊዜያዊ ድፍረቱን ሰጥቷቸዋል፤ ለዚህም ነው በቤተክርስቲያን ላይ ዕብደት የተሞላባቸውን ድርጊቶች በመፈጸም ላይ ያሉት።

ኦሮሞ ነን” የምትሉ የተዋሕዶ ልጆች ከክርስቶስ ተቃዋሚው ፍዬል ጋር መደመር ካልፈለጋችሁ፡ ፈጥናችሁ “ኦሮሞነታችሁን” ካዱ!

👉 „All Eyes on Waldeba Monastery”

_____________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Rape as a Weapon of War in Tigray | The Little Rapist Army of a Once Great Nation

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 28, 2021

👉 It’s Rape Jihad – የአስገድዶ መድፈር ጂሃድ ነው 😠😠😠 😢😢😢

👉 The past three years, they’ve been preparing for this crime

👉 ላለፉት ሶስት ዓመታት ለዚህ ወንጀል ዝግጅት ሲያደርጉ ቆይተዋል

🔥 Oromo & Amhara (Oromara) sadistic cruel army Get the heck out of Tigray!

🔥 የኦሮሞ እና አማራ(ኦሮማራ)እርኩስ ጨካኝ ሰአራዊት ከትግራይ ባፋጣኝ ውጣ!

🔥 We’re here to make you HIV positive’: Hundreds of women rush to Tigray hospitals as soldiers use rape as weapon of war

🔥 “እኛ ኤች.አይ.. ኤድስ እንዲኖራችሁ ነው እኛ የመጣነው’ ወታደሮች አስገድዶ መድፈርን እንደ ጦር መሣሪያ አድርገው ስለሚጠቀሙ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሴቶች ወደ ትግራይ ሆስፒታሎች በጥድፊያ በማምራት ላይ ናቸው።”

👉 እነሱ ሴቶቻቸው ነው የተደፈሩት ፤ የኛ ወታደሮች እኮ በሳንጃ ተደፍረዋል

አረመኔው /ሳዲስቱ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ “እርካብና መንበር” በተባለው የዲያብሎስ መጽሐፉ (ከሂትለር መጽሐፍ “ማይን ካምፕፍ/ Mein Kampf = የኔ ትግል/ ጂሃድ) የተቀዳ ነው ፥ ላይ የትግራይን ሕዝብ ለማንበርከክ ሴቶችን እንዴት አስገድዶ መድፈር እንደሚያስፈልግ በገጽ ፷፬/64 በሦስተኛው አንቀጽ ላይ በአገሪቱ ባህል ሠርጾ የሚገኘውን የአንበሳነት (የጀግንነት) ገጸ ባህርይ ትክክል እንዳልሆነ አድርጎ ከተቸ በኋላ ጀብዳዊ ጭካኔን ሲገልስ የሚከተለውን አስፍሯል፦

🔥 “አንበሳ ከደከመ አይገዛም! ከደከምክ አትኖርም ትገደላለህ። በገዛ ወገንህ። ስለዚህ ላንተ አሳሳቢና ዘወትር አስፈላጊው ጉዳይ ኃይልን ማጠናከር ነው። መፈራትን መገንባት ነው። ከነዘርህ … ከነዘርማንዘርህ። አስከብሮ የሚያኖርህ በእንዲህ ዐይነቱ ምድር ፍቅር አይደለም – ጉልበት እንጂ። ለዚህ ደግሞ እንደ አንበሳ ሁሉ ማስፈራሪያ እንጂ ፍቅር አይሰጠውም – ያን ጉልበት በዲፕሎማሲ አስማምቶ ለመምራት አያውለውም ተቀናቃኜ ያለውን ጀርባ ለማድቀቅ እንጂ።”

______________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዓመፃን ፈለጓት፥ ሲፈትኑም አለቁ፤ የሰው የውስጥ አሳቡና ልቡ የጠለቀ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 28, 2021

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

ቅዱስ ገብርኤል ሆይ፤ ያዘኑትን የምታረጋጋ፣ ጻድቃንን የምትጐበኛቸው አንተ ስለሆንክ፣ ኅዘንን የሚያስረሳ የደስታ ወይን አጠጣኝ። ላዘኑ ለተከዙ ወይን ያጠጣቸው ዘንድ ሕግ ተሠርቷልና። ገብርኤል ሆይ፤ ወደ እውነተኛው አምላክ አደራ አስጠብቀኝ። በዚህ ዓለም ጧት የተናገረውን ማታ የሚደግም ዘመድ ወይም ወዳጅ አይገኝምና። ገብርኤል ሆይ ስለኔ ሕይወቱን አሳልፎ የሰጠውን ፈጣሪ በአርአያህና በአምሳልህ የፈጠርከውን እንዴት ታጠፋዋለህ፣ አሳምረህ ያነፅከውንስ ሕንፃ ስለምን ታፈርሰዋለህ እያልክ ማልድልኝ።

ከክፉዎች ሸንጎ ከዓመፀኞችም ብዛት ሰውረኝ። እንደ ሰይፍ ምላሳቸውን አሰሉ፤ መራራ ነገርን ለማድረግ፥ ንጹሕንም በስውር ለመንደፍ ቀስትን ገተሩ፤ ድንገት ይነድፉታል አይፈሩምም።

ለእነርሱ ለራሳቸው ክፉ ነገርን አጸኑ፤ ወጥመድን ይሰውሩ ዘንድ ተማከሩ፤ ማንስ ያየናል? ይላሉ።

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፷፫]

፩ አቤቱ፥ ወደ አንተ በለመንሁ ጊዜ ጸሎቴን ስማኝ፥ ከጠላትም ፍርሃት ነፍሴን አድን።

፪ ከክፉዎች ሸንጎ ከዓመፀኞችም ብዛት ሰውረኝ።

፫ እንደ ሰይፍ ምላሳቸውን አሰሉ፤ መራራ ነገርን ለማድረግ፥

፬ ንጹሕንም በስውር ለመንደፍ ቀስትን ገተሩ፤ ድንገት ይነድፉታል አይፈሩምም።

፭ ለእነርሱ ለራሳቸው ክፉ ነገርን አጸኑ፤ ወጥመድን ይሰውሩ ዘንድ ተማከሩ፤ ማንስ ያየናል? ይላሉ።

፮ ዓመፃን ፈለጓት፥ ሲፈትኑም አለቁ፤ የሰው የውስጥ አሳቡና ልቡ የጠለቀ ነው፥

፯ እግዚአብሔርም ከፍ ከፍ ይላል። የድንገትም ፍላጻ፤ ያቈስላቸዋል፤

፰ አንደበታቸው ያሰናክላቸዋል፥ የሚያዩአቸውም ሁሉ ይደነግጣሉ።

፱ ሰዎች ሁሉ ፈሩ፥ የእግዚአብሔርንም ሥራ ተናገሩ፥ ሥራውንም አስተዋሉ።

፲ ጻድቅ በእግዚአብሔር ደስ ይለዋል፥ በእርሱም ይታመናል፤ ልባቸውም የቀና ሁሉ እልል ይላሉ።

____________________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ethiopia ‘Will be Digging up Mass Graves For a Decade’: Inside Tigray’s Dirty War

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 27, 2021

🔥 ኢትዮጵያ ‘ለአስር አመት የብዙሃን መቃብር እየቆፈረች ትገኛለች’: በትግራይ ቆሻሻ ጦርነት ውስጥ

„“በሕይወት ዘመናችን ፣ ወይም በታሪካችንም ቢሆን እንደዚህ ዓይነት ክፋት አላየንም” ብለዋል ፡፡ ቅዱስ ቁርባንን ከወሰዱ በኋላ ነጭ ልብስ ለብሰው የነበሩ ወጣቶችን ገደሉ፡፡ አንዲት ልጅን ይዛ ‘ልጄ ፣ ልጄ’ ብላ ስትጮህ የነበረች አንዲት ሴት ተለይታ ተገደለች፣ የሰባት ወር ጨቅላዋ ከፊት ለፊታችን መሬት ላይ ወደቀች፡፡” 😠😠😠 😢😢😢

In our lifetime, or even in our history, we have not seen such wickedness,” he said. “They killed youngsters who were wearing white clothes after having taken the Holy Communion. One woman who was holding a child and shouting ‘my son, my son’ was singled out and killed, and her seven-month-old baby fell to the ground right in front of us.”😠😠😠 😢😢😢

ሌላ ነገር ማለት አይቻልም፣ አማራ እና ኦሮሞ ላለፉት ሦስት ዓመታት በጋራ ያቀዱትና የተመኙትን የዘር ማጥፋት ዘመቻ ነው በትግራይ ሕዝብ ላይ በጋራ ጠላቶች መስለው እየተናበቡ በማካሄድ ላይ ያሉት። ይህን ስል እጅግ በጣም እያዘንኩ፣ ደሜ እየፈላ እና ለበቀል እየጮህኩ ነው። የትግራይን ሕዝብ ከጨፈጨፉ በኋላ ሁሉንም ወንጀል በኤርትራውያን (ትግራዋያን) ላይ አመካኝተው ለማመልጥ እየሞከሩ ነው። ሰሞኑን “የኤርትራ ወታደሮች ወደ ኦሮሚያ ገብተዋል” የሚለው ቅስቀሳ ደግሞ፤ ገና በትግራይ ላይ ጦርነቱን ሲጀመሩት ያልኩት ነው ፥ የትግራይን ሕዝብ ሕመም፣ ሰቆቃና ለቅሶ ሰርቀው ወደ ኦሮሚያ ለመውሰድ ነው። ይደፍሩሻል፣ ያሳድዱሻል፣ ይጨፈጭፉሻል ፥ ከዚያ እኛ ነን ተበዳዮች ብለው ድምጽሽን፣ እምባሽንና ነፍስሺን ይሰርቁሻል። እነዚህ የዲያብሎስ ጭፍሮች ያቀዱት ይህን ነው፤ የትግራይን ሕዝብ ሰቆቃ ዓለም ሁሉ ከሰማ በኋላ አትኩሮቱን ሁሉ ለመስረቅ ኦሮሚያ በተባለው ሲዖል ላይ ድራማ መስራት ይጀምራሉ፤ በኤርትራ በቂ የትግርኛ ቋንቋ ትምህርት የቀሰሙ የግራኝ/ ኦነግ ወታደሮች የኤርትራን መለዮ ለብሰው በራሳቸው ሕዝብ ላይ ጥቃት ይፈጽማሉ፤ ልክ እንደ አጫሉ እንደ ጃዋር ዓይነቶቹን ወንድሞቻቸውን ይገድላሉ፣ ከዚያ ያው የኤርትራ ትግሬዎች ጨፈጨፉን “ኧረ ኡ ኡ ኡ!” ይላሉ…

አዎ! አየነው አይደለም! ላለፉት ሦስት ዓመታት ኦሮሚያ በተባለው ሲዖልና በቤኒሻንጉል አምሐራ፣ ትግራዋይ እና ጉራጌ ኦርቶዶክስ ክርስቲያናውያንን ኦሮሞዎቹ ሲጨፈጭፏቸው አማራዎቹ እስካሁን ጸጥ ያሉት ለካስ ቃል ተገብቶላቸው ነው፤ “መጀመሪያ የኦሮማራ ህብረት ፈጥረንና በኢሳያስ አፈወርቂ መሪነት ተደራጅተን ትግሬዎችን እንጨፍጭፍና ከዚያ እንደራደራለን” የሚል ሴራ በመጠነሳስ ጋሎቹ በአማራዎች ላይ ጭፍጨፋ ሲያካሂዱ፣ መሪዎቻቸውን ሲገድሉ፣ ሴት ልጆቻቸውን አግተው ሲሰውሩ፣ አብያተ ክርስቲያናትን ሲያቃጥሉ ቀሳውስቱን እና ካህናቱን ሲያርዱአቸው ሁሉም በጋራ ለምን ተናብበው ዝም እንዳሉ አሁን ገባን? አዎ! ግራኝ አክዓብ አህመድ አሊ ለመላው የአማራ ተቋማት፣ ድርጅቶችና ልሂቃን ለብዕዴን፣ ለአብን፣ ለእነ ደመቀ መኮንን፣ ለእነ ዳንኤል ክብረት፣ ለእነ መምህር ዘበነ ለማ፣ ለእነ አቡነ ፋኑኤል፣ ለእነር ዘመድኩን በቀለ፣ ለማህበረ ቅዱሳን፣ በ”ዘመቻ አክሱም ጽዮን” ሥር ይህን ዲያብሎሳዊ ዕቅዱን በምስጢር ስለነገራቸው ነው። በኦሮሚያ ሲዖል አማራዎችና የተዋሕዶ ልጆች በጋሎቹ በተጨፈጨፉ ማግስት እነ ቧያለው በባሕር ዳር ለሽመልስ አብዲሳ ካባ ማልበሳቸው ይህንን ነው የሚጠቁመን።

በአክሱም ጽዮን፣ በደብረ ዳሞ፣ በደብረ ዓባይ ገዳም፣ በደንገላት፣ በውቅሮ ወዘተ ዓብያተ ክርስቲያናት እና ገዳማት ያ ሁሉ ታይቶ የማይታወቅ ጭፍጨፋ ሲክሄድና የራሱ የወንጀለኛው አገዛዝ ተቋማትና አረመኔው ግራኝ እራሱ ሳይቀር ለመናዘዝ ከተገደዱ በኋላ እንኳን በኢትዮጵያ እና ተዋሕዶ ስም የተሸፈኑት “ካህናት፣ ቀሳውስት፣ መምህራንና ምዕመናን” እስከ እዚች ሰዓት ድረሰ ምንም ነገር እንዳልተፈጠረ በጋራ ዝም ጭጭ።

ታዲያ አሁን ይህ ሁሉ የዝምታ ሴራ ምን ይጠቁመናል? አዎ! “አማራ” እና “ኦሮሞ” የተባሉት ሕዝቦች የትግራይን ሕዝብ ለመጨፍጨፍ የሚደረገውን ይህን የአህዛብ ጂሃድ ገና ከጅምሩ ተመኝተውታል፣ አቅደውታል፣ በተግባርም አሳይተውታል። በትግራይ ሕዝብ፣ በጽዮን ማርያም ልጆች ላይ ጄነሳይድ አውጀዋል ማለት ነው። አማራም፣ ኦሮሞም ቤተክህነትም አህዛብ እንጂ ከክርስቶስ አይደሉም! ለእኔ እነሱ፤ ከፓትርያርኩ እስከ ምዕመኑ ካሁን በኋላ እስላሞች (አህዛብ) ወይንም ጴንጤ (መናፍቃን)እንጂ ክርስቲያኖች አይደሉም! በራሱ ሕዝብ ላይ፣ የኢትዮጵያ ሥልጣኔ እና መንፈሳዊ ቅድስት ሃገር በሆነችው ትግራይ ላይ ይህን ያህል ጭካኔ እና ግፍ ለማሳየት ማሰባቸው ብቻ እራሳቸውን የኢትዮጵያ፣ የተዋሕዶ እና የእግዚአብሔር አምላክ ጠላቶች አድርገዋል ማለት ነው። ይህ ሁሉ ግፍ እርስበርስ አባልቶ ያስጨራርሳቸዋል። ያሳዝናል፤ ግን መሆን ያለበት ይሆናል፤ “ምከረው ምከረው እምቢ ካለ መከራ ይምከረው” እንዲሉ።

ስለዚህ መንፈሳውያን የትግራይ ወገኖች የአባቶቻችሁንና የእናቶቻችሁን የጸሎት መጻሕፍት አውጥታቸው መንፈሳዊ ውጊያውን ሳትለሳለሱ በቁጣ ማካሄድ ይኖርባችኋል። አንድ የትግራይ ተወላጅ “እምነተ ቢስ” ሲሆን ያሳዝነኛል፤ መሆን አይገባውምና፤ ግን እምነት የሌላችሁ ትግራዋያን በተለይ በዲያስፐራ ያላችሁ ይህ የህልውና ጉዳይ ነውና እነዚህን ሁለት ሕዝቦች ለመበቀል አስፈላጊውን ዝግጅት ሁሉ አድርጉ። ለመቶ ሰላሳ ዓመታት ሁሉንም ግፍ በይቅርታ አሳልፋችሁታል፤ በቃ! እስከ መጪው የጌታችን ስቅለት ድረስ አማራዎችና ኦሮሞዎች ሁሉ ከዚህ የጭፍጨፋ፣ የዘር ማጥፋትና የአስገድዶ መድፈር ጽንፈኛ ተግባራቸው ተቆጥበው በትግራይ ሕዝብ ዘንድ ተንበርክከው ይቅርታ ለመጠየቅና ንስሐ ለመግባት ዝግጁዎች ካልሆኑ ትግራዋያን በእነዚህ ቃኤላውያን፣ እስማኤላውያን፣ ዔሳውያንና ይሁዳውያን ከሃዲ ወገኖች ላይ አምላክ የሚፈቅድላችሁን የበቀል እርምጃ በተገኙበት መውሰድ ትገደዳላችሁ። እያንዳንዱ ግለሰብ ይህን ማድረግ ይችላል። ይህን የማያደርግ ለሕዝቡ የቆመ ሊሆን አይችልም! መዳን ያለባቸውን ለማዳን ይነቁ ዘንድ ሌላ ቋንቋ ሊገባቸው አይችልም!

👉 እስኪ እናስበው እየተደረገው ያለው ነገር…ምን ያህል በሰይጣናዊ ቆሻሻነት የተበከሉ ቢሆኑ ነው!?

🔥 We’re here to make you HIV positive’: Hundreds of women rush to Tigray hospitals as soldiers use rape as weapon of war

🔥 “እኛ ኤች.አይ.ቪ. ኤድስ እንዲኖራችሁ ነው እኛ የመጣነው’ ወታደሮች አስገድዶ መድፈርን እንደ ጦር መሣሪያ አድርገው ስለሚጠቀሙ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሴቶች ወደ ትግራይ ሆስፒታሎች በጥድፊያ በማምራት ላይ ናቸው።”


The 78-year-old Orthodox priest stayed inside his house until the killers had gone. Then, leaning on his wooden cane and holding a crucifix, he rushed outside to cover the bodies of his four sons and his two grandsons. Blood seeped through their white cotton scarves.

“They gathered them together and massacred them,” Lieqah Teaguhann Abraha Gaebbrrae said of the killers he identified as Eritrean soldiers by their accents, uniforms and facemarks.

They had arrived on foot in late November, he said, as the priest and his family were sharing injera flatbread and lentils to celebrate a Christian Orthodox holiday in the village of Dengelat in Tigray, the northernmost region of Ethiopia.

The celebration fell in the midst of conflict — the culmination of a power struggle between the Ethiopian government and the Tigray People’s Liberation Front, or TPLF, a regional party that ruled the country for 27 years until 2018.

This war has tipped Ethiopia, a gradually liberalising economic powerhouse and Africa’s second most populous country, into crisis. As tightly restricted humanitarian and foreign media access is loosened, testimonies such as that of Abraha are bubbling to the surface.

So too is evidence of the involvement of troops from Eritrea, which neighbours Tigray, to help the Ethiopian government fight the battle-hardened TPLF. After previous denials, this week Abiy Ahmed, Ethiopia’s prime minister, conceded that Eritrean troops had crossed into Ethiopia because, he said, they feared attack from the TPLF. During a meeting in Asmara on Friday, Isaias Afewerki, Eritrea’s strongman, “agreed to withdraw its forces out of the Ethiopian border”, read a statement from Abiy’s office.

For Eritrea, this conflict has been an opportunity to fight its decades-old Tigrayan foe, many claim. “This is open season for Eritrea,” said a foreign diplomat in Ethiopia. “Isaias wants to get rid of Tigray once and for all.” Their involvement and that of local militias and forces from elsewhere in Ethiopia has escalated a conflict that threatens to destabilise the region.

“You speak like us in Tigrinya. You are Eritreans. We are brothers. Come in and eat with us,” Abraha recalled telling six soldiers. But instead they took six men, aged between 15 and 46, to the banks of the nearby river, tied their hands behind their backs and shot them in the head. “They killed unarmed human beings whom they have not seen killing others. They are barbarians,” Abraha said.

Payback for Eritrea’

In total, local church officials and members of the Inter-Religious Council of Tigray estimate that at least 164 civilians were killed in Dengelat over two days in late November.

These are just a few of the thousands that diplomats and aid workers say have died since early November when Abiy began the so-called law and order operation against the TPLF, an organisation he has labelled a “criminal clique”. Weeks later, Addis Ababa claimed to “have completed and ceased military operations in the Tigray region”, establishing its own government there and killing or capturing some senior members of the TPLF leadership.

But the fighting rumbles on and Ethiopian and Eritrean forces, Tigrayan and other ethnic militias now stand accused of atrocities and even “ethnic cleansing”.

“This could be like the former Yugoslavia. Ethiopians will be digging up mass graves for a decade,” said a senior humanitarian official in Tigray.

Top members of the interim government in Tigray, which was appointed by Abiy, admit that Eritreans are in “full control” of a strip of Ethiopian territory of about 100km along the border. In private, even some senior federal government officials admit that the Eritreans remain present.

The involvement of Eritrea, where conscription is unavoidable and often indefinite, “is payback” because “the TPLF is the biggest existential threat to both Tigray and Eritrea”, said a senior federal government official, adding that Eritrean solders “have to leave” now because this has turned into “a majorly ugly war”.

The UN, US and EU have condemned the Eritrean presence in Tigray and said the perpetrators of human rights abuses should be held accountable. On Monday, the EU imposed sanctions on Eritrea, partly for its involvement in Tigray, diplomats say.

Eritrea’s information minister, Yaemmanae Ghaebremasqael, dismissed the allegations of abuses by Eritrean forces as “outrageous”, while the foreign ministry accused the EU of “doggedly working” to save the “TPLF clique” and to “drive a wedge between Eritrea and Ethiopia”.

For its part, Ethiopia’s foreign ministry has strongly denied ethnically motivated violence. The Ethiopian government recently said in a statement that “it undertook the law enforcement operations in the Tigray region with utmost precaution to avoid as much as possible collateral damage on civilians”, adding that it “takes any allegations of human rights abuses and crimes very seriously”.

Officials in Addis Ababa say the TPLF is “the source of all this mess”, blaming the party for almost three decades of dictatorship and fomenting ethnic division. Addis Ababa alleges the TPLF sought to undermine Abiy by sponsoring terrorist attacks around the country. It blames the TPLF and its militias for carrying out massacres, such as one at Mai Kadra in western Tigray in November.

Mulu Nega, the interim president of Tigray who was handpicked by Addis Ababa, said TPLF fighters were using civilians as “human shields”. “We’re trying to minimise this, but we cannot avoid completely human rights abuses,” he said in his office in the Tigrayan capital, Mekelle.

“This is a dirty war,” Yohannes Gebremeskel Tesfamariam, a government general in charge of a task force on the Tigray conflict, told diplomats during a March briefing in Mekelle. “On the atrocities, rape, crime . . . I don’t think we are going to be fortunate to see that such things have not happened,” he added.

Getachew Reda, a senior member of the TPLF, warned from his hide-out that TPLF forces would continue to fight until Tigrayans were liberated from what he called “occupation and perpetrators of genocide”.

‘In our lifetime . . . we have not seen such wickedness’

The wreckage of war is in plain sight on the 100km drive north of Mekelle to Dengelat. The Financial Times passed shelled villages, churches and mosques, looted factories, mangled tanks and charred combat trucks.

On arrival at the mountainous village of stone houses, men immediately rushed out to show mass graves — allegedly of between three and 13 people each — covered with cactus leaves or corrugated zinc. Women crouched under eucalyptus trees, holding photographs of dead relatives, sobbing in anger and despair.

Locals said “Eritrean soldiers” had fired on civilians, saying their orders were to get rid of potential TPLF militias. Some climbed a rock escarpment to shelter in the church but were warned by soldiers it would be shelled. Some who fled were shot dead.

Then, residents say, the Eritrean soldiers went on a murderous spree. They broke into the house of Yemane Gebremariam, 53, a seller of soft drinks. Out of the 13 people gathered there, he said, they killed seven, including his daughter and newly wed son, whose wife was shot in the hand.

“In our lifetime, or even in our history, we have not seen such wickedness,” he said. “They killed youngsters who were wearing white clothes after having taken the Holy Communion. One woman who was holding a child and shouting ‘my son, my son’ was singled out and killed, and her seven-month-old baby fell to the ground right in front of us.”

Weeping outside the church at Dengelat, 53-year-old Emnti Gobezay described the past months of conflict as “the worst war I’ve seen in my lifetime”, surpassing the TPLF’s insurgent war against the Derg regime in the early 1990s and the subsequent border war with Eritrea.

“I saw them with my own eyes,” she sobbed, describing when the “Eritreans” caught and killed her 20-year-old son. The Ethiopian government and its Eritrean “supporters” want “to wipe out the people of Tigray” by killing “peaceful people, teenagers, children, and priests”, she said.

Holding a leaf from a eucalyptus tree, she said: “The innocent blood of Tigrayans will fertilise this ground and grow fresh leaves. Our dead children will not be forgotten.”

Source

______________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Time is Ripe For Justice | Arrest The Evil PM of ‘Ethiopia’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 26, 2021

This will never happen while this deceitful, pathological liar is in Office. Eritrean soldiers will be dressed in Ethiopian uniforms, as Ahmed is the one who’s paying their salaries.(Eritrean mercenaries are payed 10 times more than Ethiopian soldiers get payed, if they ever get their allowance — as he send them to Tigray battlefield, so that he could get rid of them for his Oromaization (Oromuma) project.)

This deceitful, wicked and evil person always lied and still continues to lie.

Each of the following descriptions of deceitful leaders perfectly apply to Abiy Ahmed Alibaba and the forty thieves:

👉 Deceitful Leaders use manipulative behaviors to achieve goals.

👉 Deceitful Leaders display a low tolerance for open communication. They control information.

👉 Deceitful Leaders divide people and focus on narrow issues that may be part of an unstated, deceitful goal.

👉 Deceitful Leaders give orders and specific direction sometimes without rationale.

👉 Deceitful Leaders use emotions (with bias toward negative ones).

👉 Deceitful Leaders want control and dutiful obedience; “punishing” those who are “out of line.” Individual initiative is rarely appreciated.

👉 Deceitful Leaders do not hesitate to use positional African Unionthority to further an agenda.

👉 Deceitful Leaders lack humility.

👉 Deceitful Leaders often mislead with half-truths, lies of omission, feigned ignorance or rationalization.

👉 Deceitful Leaders criticize, intimidate and blame.

[Proverbs 6:16-19]

There are six things that the Lord hates, seven that are an abomination to him: haughty eyes, a lying tongue, and hands that shed innocent blood, a heart that devises wicked plans, feet that make haste to run to evil, a false witness who breathes out lies, and one who sows discord among brothers.

_______________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: